Friday, March 7, 2014

ሰበር ዜና: የአዲስ አበባው ሲኖዶስ የአቡነ ጳውሎስ ሐውልት እንዲፈርስ ወሰነ




ሲኖዶሱ ቦሌ መድኃኔ ዓለም የቆመው የፓትርያርኩ ሐውልት እንዲፈርስ፣ በየቤተ ክርስቲያኑ የተሰቀለው የፓትርያርኩ ፎቶም እንዲወርድ ዛሬ ጠዋት ወሰኗል፡፡ እንዴት እዚህ ውሳኔ ላይ ሲኖዶሱ እንደደረሰ በዝርዝር የቀረበ ማብራሪያ ይፋ አልሆነም::

ይህ መልካም ጅምር ይመስላል:: መንግሥተ ሰማያቱ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ ብሎ የተናገረውን ሰው ዓይነት መሆኑ ነው መሰለኝ:: የአዲስ አበባው ሲኖዶስ ቅዱስነቱ ቀርቶበት በጸጸት እንዲህ ደህናና የአምላክን መስመር ለመያዝ መፈለጉ ጥሩ ጅምር ነው ካዘለቀው:: የአዲስ አበባው ሲኖዶስ የፖለቲካ መሣሪያነቱን ቀነስ አርጎ የእግዚአብሄርን ቃል መከተሉ እሰየው የሚያስኝ ነው::

የአዲስ አበባው ሲኖዶስ ወደ ልቡ እየተመለሰ ይሆን? የወደፊቱን ደግሞ እንናያለን::

No comments:

Post a Comment