Wednesday, May 29, 2013

በነጭ ውሸት ላይ የተመሰረተ ትንተና የት ያደርሰን ይሆን?


በቴዎድሮስ በላይ
አቶ ጁዋር ሲራጅ መሃመድ በቅርቡ ከአቶ ደረጀ ደስታ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስበአጽንኦት ተከታትያለሁ። የሰውየው ግለ ታሪክና ያደረጋቸው ጉዞዎች መሳጭ ቢሆኑም አንዳንድ እርማት የሚያስፈልጋቸው የተሳሳቱና የተዛቡ ታሪኮችን እንደገና እንዲፈትሽ፤ ሆን ብሎ እያራገበው ከሆነም ቆም ብሎ እንዲያስብበት ለመጠቆም ወደድኩ። የተሳሳተ መረጃ መረጃ ራስንም ሌላውንም ክፉኛ ይጎዳል። ሊዘህ መነሻ የሆነኝ፤ ስለ ኦሮሞ ጭቆና መነሻውን ሲገገልጽ፤ አማራዎቹ የአውሮፓን መሳሪያ ቀድመው ስላገኙ የሚል፤ መሰረት የለሽ ውንጀላው ነው።
ጋዜጠኛ ደረጀ ስለ ኦነግ አመሰራረት ሲጠይቀው፤ ጁዋር እንዲሚከተለው መለሰ።  “እንግዲህ በመቶ አመታት ወደዃላ ሂደን ስናይ አካባቢው በቡድን ግጭት የተሞላ ነበር-በተለይ ከ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወዲህ። ከዚያ በፊት አብዛኛው የሐይማኖት ነበር። በሐይማኖት ስር የተደራጁ መንግስታት ነበር ሲጋጩ የነበሩት። ከዚያ በዃላ ግን የብሔር ግጭቶች ነበሩ። ይህ የብሔር ግጭት፤ በአማራ፣ በኦሮሞና በትግሬ የተካሄደው ነው-ኢትዮጵያን የወለደው። በዚህ ግጭት ውስጥ ቀድሞ የአውሮፓን መሳሪያ ሊያገኝ የቻለው የአማራው ሀይል አሸንፎ፤ በበላይነት አሁን የምናውቃት ኢትዮጵያን ፈጠረ። “  እጅግ በጣም የገረመኝ መልስ ነው። በእርግጥ አቶ ጁዋር ብቻ አይደለም ፤ በቅርብ ጊዜ የምሰማው ከመሰሎቹ የኦሮሞ ወንድሞቼ የዕለት ከዕለት ውንጀላ ሆኗል። ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል፤ እንዲሉ የዚህ አይነቱን ነገር እንደ እውነት ሳይወስዱት አልቀረም።
ይሄ መልስህ፤ ብዙ ጥያቄዎችን አጭሮብኛል፡
  • በውኑ ኢትዮጵያን የወለደ ከ14ኛው አመት በዃላ ያለው የብሔር ግጭት ነው?
  • ከ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በነበሩት የሐይማኖች ግጭቶች፤ የኦሮሞ ሕዝብ የት ይሆን የነበረው?
  • በውኑ አማራው ነው የውጭዎቹን መሳራያውን ቀድሞ ያገኘው? ማረጋገጫ ልትሰጠኝ ትችላለህ? እኔ ያነበብሁትና የማውቀው ሌላ ነው።
ለምን የፈጠራ ውንጀላ ውስጥ በተለይ ማንበብና መጻፍ ከምንችል ሰዎች መካከል እንደምንዘፈቅ አይገባኝም። ሁለቱን ጥያቄዎች ለአቶ ጁዋር ትቼ፤ ለውንጀላ የተጠቀምህበትን ሶስተኛውን ጥያቄ እኔው ካነበብሁት እመልሳሃለሁ። ስህተት ከሆነ ማስረጃ ያቅርብና እንከራከርበት። ኢትዮጵያውያን እርስ በራሳቸው፤ በአካባቢያቸው በሰሩት መሳሪያ ይዋጉና አሸናፊው ይገዛ እንደነበር የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። በዚህ እርሱ እና እኔም እንስማማለን።  እንዲህ አይነቱ ልማድ በሌሎቹም አለም ሲደረግ የኖረ ሃቅ ነው። ነገር ግን የአለም ሁኔታ ተቀይሮ፤ አንዱ የሌላውን  ሃብት ድምበር አቋርጦ ለመዝረፍ ሲባል፤ ጠመንጃ መሳሪያን ይዘው ብቅ አሉ።   በመሰረቱ የጠመንጃ መሳሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈጠረው  በ14ኛው ክፍለ ዘመን በቻይናዎች ነው። ወዲያውኑም ወደ ሩቅ ምስራቆችና አውሮፓዎቹ ተዛመተ። አውሮፓውያንና ሩቅ ምስራቆች፤ በሐይማኖት ሰበብ በተለያዩ አካባቢዎች ግጭትን አስነሱ፤ የጠበንጃ መሳሪያውንም ይዘው ተነሱ። በኢትዮጵያም ይኸው ሆነ። በወቅቱ፤ ከክርስቲያኖች ጋር ለተጣላው ግራኝ አህመድ፤ ቱርኮቹ ልዩ ሰልጠና ሰጥተው የጦር መሳሪያ አስታጥቀው፤ ከሰለጠነ ወታደር ጋር  ወደ ኢትዮጵያ አስገቡት፤ በ11529 ጀምሮ ኢትዮጵያን በይፋ ወረረ። በጦርና በጨበጣ ብቻ የመዋጋት ልምድ የነበራቸው ኢትዮጵያውያን፤ የጠመንጃ መሳሪያ የታጠቀውን መሃመድን በምንም መልኩ ሊቆጣጠሩት አልቻሉም። ብዙ የሰው ህይወትና የአገር ሃብት አወደመ። በወቅቱ የነበሩ ገዥዎች፤ እርሱን ለመቋቋም፤ ክርስቲያን ክፍል የሆኑትን ፓርችጋሎችን በመማጸን የመሳሪያና የሰው ሃይል እርዳታ አግኘተው፤ ተዋግተው አሸነፉ። ይህ ነው የጠመንጃ መሳሪያ ወደ ኢትዮጵያ አመጣጡ። ይሄን እውነታ ቀይሮ አማሮቹ መሳሪያ ቀድሞ ስላገኑ የሚለው አካሄድ፤ ምን አይነት የፓለቲካ ትርፍ ያመጣ ይሆን? በመሰረቱ፤ የግራኝ ጦርነትን ተከትሎ ሰሜኑን የወረረው ማን ነው። የኦሮሞዎች ወረራና በቀላሉ ሰፊውን የሃገሪቱ ክፍል የመያዝ ውጤቱ፤ በግራኝ አማካኝነት የተካሄደው ጭፍጨፋ ከፍተኛ የሆነውን የአማራ  ሕዝብ ስለጨረሰ ነው። ለዚህ መከራከሪያ ምላሹን ከአቶ ጁዋር እፈልጋለሁ። የኦሮሞ ማህበረሰብ በወቅቱ የተፈጠረውን አጋጣሚ በመጠቀም፤ የሰሜኑን ክፍል ወርሮ ያሸነፈው ብቸኛው ምክንያት ይሄው ነው። የጦር መሳሪያ ወደ ኢትዮጵያ መግባት የጠቀመው፤ አቶ ጁዋር  እንደጠቀሰው አማራውን ሳይሆን ኦሮሞውን ነው። ከቆላማው ወደ ደጋማውና ለም የሃገሪቱ ክፍል እንዲገቡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጎላቸዋል።  ይሄን ጥሬ ሃቅ ክዶ፤ በወቅቱ የተሰራን ግፍ ወደ ሌላው መለከክ፤ ከአንድ የፓለቲካ ተንታኝ፣ ያውም ሌሎቹን እያሰለጠነ ካለ በፍጹም አይጠበቅም።
በወንድሜ፤ በአቶ ጁዋር አካሄድ ቢተነተን፤  እስላምና በኢትዮጵያ ምድር ለመስፋፋት አስተዋጽኦ ያደረገው፤ የጠመንጃ መሳሪያ የሙስሊሞቹ መሪ የነበረ በመጀመሪያ በእጁ በቱርክ በኩል ከልዩ ስልጠና ጋር ስለገባ፤ ብዙውን ሰው አሰለመ ወደሚለው ያደርሰናል። እናም፤ ሙስሎሞች ጥፋት ስላጠፉ…..የሚል ጭልጥ ያለ ውንብድና ውስጥ ይከተናል። እኔ ግን ይሄን አልቀበለውም። ምንም ይሁን ምን፤ ደካማ ጎናችንን በመጠቀም፤ የውጭ ሃይሎች የጫኑብን መከራ ነበር ብዬ ነው የማልፈው። ለዛሬ ችግራችንም መጥቀስን አልፈልግም። ምክንያቱም፤ በእነሱ ተንኮል ስር እንደገባሁ ስለምቆጠርው። እናም ጁዋር፤ የኦሮሞ ችግር በውኑ በአማራው የደረሰብት መከራ ነበርን ለማት ታሪኩን፤ መሳሪያ ከመግባቱ በፊት የነበረውን ሁኔታ በጥልቅ እንዲያነቡና ለሁላችን የሚያስማማ፤ እያንዳንዱ ዜጋ የተከበረባት ኢትዮጵያን ለማዬት እጅግ ወሳኝ ነው እላለሁ።
አበቃሁ።

Human right South Ethiopia Documentary film Ethiopia


ኢትዮጵያዊቷ ወጣት በአትላንታ 25 ዓመት እስር ተፈረደባት

ኢትዮጵያዊቷ ወጣት ሮዳስ ተክሉ እዚህ አትላንታ ከተማ በዋለው የወንጀል ጉዳዮች ችሎት ቀርባ ጉዳይዋ ሲታይ ከቆየ በኋላ ባለፍው ሰኞ MAY 20/2013 ….. 25 ዓመት እስር ተፈረደባት። ሮዳስ ተክሉ ይህ የተፈረደባት የሰው ነፍስ በማጥፋቷ ወንጀሉንም መፈጸሟን በማመኗ ነው።
የኋላ ታሪኩ እንዲህ ነው። ፌብሩዋሪ 5 ቀን 2009 አመሻሽ ላይ በአትላንታ የተፈጸመው ወንጀል መላው የአትላንታ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያንን በቅርብ፣ ነገሩን የሰሙና በሌሎች ከተሞች ያሉትን ደግሞ በሩቅ ያስደነገጠ ነበር። 3754 ቢፈርድ ሃይዌይ የሚባለው የአትላንታ መንገድ ላይ የጸጉር መከርከሚያ ሱቅ ከፍቶ በመስራት ላይ የነበረው ኤርሚያስ አወቀ ፣ ማምሻውን ጭምር አምሽቶ እየሰራ ነበር። ከምሽቱ 8 ፒ ኤም አካባቢ ሮዳስ ተክሉ ሱቁ ድረስ መጣች።
የፖሊስ ሪፖርት እንደሚያሳየው ሮዳስ ሱቁ ድረስ ከመጣች በኋላ ጭቅጭቅ ተጀመረ። እሱ እንድትወጣለት ቢጠይቃትም አልወጣችም። ይልቁኑ በእጇ ሽጉጥ ይዛ ስለነበር ፣ ስልኩን አንስቶ 911 ደወለ፣ ስልኩን ላነሳችው ኦፕሬተር “አንዲት ሴት ሱቄ ድረስ መጥታ ልትገለኝ እያስፈራራችኝ ነው፣ መሳሪያ ይዛለች .. እያለ ገና ተናግሮ ሳይጨርስ ስልኩ ተቋረጠ። ከዚያ በኋላ በአካባቢው የነበሩ ሰዎች የጥይት ድምጽ መስማታቸውን ይናገራሉ።
ፖሊስ ካለበት፣ ነገሩን የሰሙም በጸጉር ቤቱ አካባቢ ሲደርሱ ኤርሚያስ በደም ተነክሮ ወድቋል፣ ወዲያው ወደ ሆስፒታል ተወሰደ ፣ ሆስፒታል ሲደርስም ህይወቱ አለፈ። በወቅቱ አንዲት ሴት ከቤቱ ወጥታ ስትሄድ አይተናል ከሚል ጥቆማ ውጪ ማን ገደለው የሚለው ጥያቄ እንቆቅልሽ ሆነ።
በማግስቱ ፌብሩዋሪ 6 ግን ፖሊስ ሮዳስ ተክሉ የተባለችና የቀድሞ ፍቅረኛው ነች የተባለች ሴት በጥርጣሬ መያዙን አስታወቀ። እሷም ወደ እስር ቤት ተወሰደች። ኤርሚያስም የፖሊስ ምርመራ ከታወቀና ዶክተሮች የሞቱን መንስኤ ካስታወቁ በኋላ ፌብሩዋሪ 11 ቀን በርካታ የአትላንታ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት በጸጉር ቤቱ ደጃፍ የሻማ ማብራት ሰነ ስር ዓት ተካሄደ፣ በማግስቱ ፌብሩዋሪ 12 ጸሎተ ፍትሃት ከተደረገለት በኋላ አገር ቤት ተወስዶ እንዲቀበር በተያዘለት ፕሮግራም ይሄዳል ሲባል ፣ ፖሊስ ተጨማሪ ምርመራ ያስፈልገኛል በማለቱ እስከ ፌብሩዋሪ 24 ሳይላክ ቆየ። ፌብሩዋሪ 24 ቀን ግን አስክሬኑ ወደ አገር ቤት ለቀብር ተላከ።
ከዚያ በኋላ ዜናው በአድማስ ሬዲዮም ሆነ አትላንታ ባለው ድንቅ መጽሔት ከወጣ በኋላ በወቅቱ የወጣት ሮዳስ ተክሉ ቤተሰቦች “እሷ በግድያው የለችበትም፣ ይህንን ድርጊት እሷ ትፈጽማለች ብሎ ማሰብ ትክክል አይደለም” ሲሉ ተናግረው ነበር። ሆነም ቀረ ላለፉት አራት ዓመታት ነገሩ ከፍርድ ቤት እስር ቤት ፣ ከ እስር ቤት ፍርድ ቤት ሲንከባለል ቆየ፣ የ ኤርሚያስ አወቀ የቅርብ ቤተሰብ የሆኑት አቶ ላቀው ለአድማስ ሬዲዮ እንደገለጹት በመካከል ተጠርጣሪዋ ልጅ፣ በጠበቆቿ አማካኝነት “አእምሮዋ ትክክል አይደለምና ለፍርድ ልትቀርብ አይገባም” ብለው ሲከራከሩ የቆዩ ሲሆን፣ ዳኞቹም የ አ ዕምሮዋ ነገር በሃኪሞች እንዲታይ ፈቅደው ቆይተዋል። በኋላ ግን ችሎት መቆም እንደምትችል በመታመኑ ፣ ጉዳዩ በከሳሽ አቃቤ ህግ እና በተከሳሽ ሮዳስ ተክሉ ጠበቆች መካከል ክርክሩ ቀጥሎ አራት ዓመት ከፈጀ። እንደ አቶ ላቀው ገለጻ ፣ በመጨረሻ ላይ ሮዳስ ወንጀሉን መፈጸሟን እንድታምን ተጠይቃ “አዎ ፈጽሜያለሁ፣ ነገር ግን በደም ፍላትና ሳላስበው ያደረኩት ነው” ስትል በማመኗ ዳኛዋ 25 ዓመት ጽኑ እስራት ፈርደውባታል። ምናልባት ጥፋቷን ባታምን እና ነገሩ በክርክሩ ብትሸነፍ የሞት ፍርድ ሊጠብቃት ይችልም ነበር ብለዋል።
ዳኛዋ በፍርድ ውሳኔያቸው እንደገለጹት “ ኤርሚያስ ገበየሁን በ 10 ጥይት መግደል ሳይታሰብ፣ ባጋጣሚ የተደረገ አይደለም” ሲሉ ውሳኔያቸውን አጽንተዋል።
በተያያዘ ሁኔታ ሮዳስ ተክሉ እዚያው እስር ቤት እያለች አንዲት ሴት ልጅ መውለዷም ታውቋል። የወለደችው ግሬዲ ሆስፒታል በፖሊስ ታጅባ ሄዳ ሲሆን፣ ባሁኑ ሰአት ህጻኗን አንዲት ነርስ እዚያው ግሬዲ እያሳደገቻት መሆኑ ሲታወቅ፣ የህጻኗን አባት በተመለከተ ዳኛዋ “የቀረበልኝ የዲ ኤን ኤ ምርመራ ስለሌለ፣ በልጅቷ አባት ጉዳይ የምሰጠው አስተያየት የለም” ሲሉ መናገራቸውም ታውቋል። 
(ምንጭ አድማስ ሬዲዮ አትላንታ)zehabesha.com

Thursday, May 16, 2013

በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ጨምሮ 12 ኮሜዲያኖች ፍርድ ቤት ሊቀርቡ ነው ።

May 15, 2013
 
እያንጓለለ በሚለው አዲሱ የኮሜዲ(ቀልድ)ስራቸው ክስ የተመሰረተባቸው 13 ኮሜዲያን በመጭው ማክሰኞ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ።አሳቡዮገዳ የሚባል የእምነት ተቋም ውስጥ ክስ የተመሰረተባቸው በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ተመስገን ተመላኩ ፣ጥላሁን እልፍነህ ፣ዋነሶች ፣ሙሉ ቀን ተሾመ (የቴዎድሮስ ተሾመ ታናሽ ወንድም)እና ሌሎችም የሚገኙበት ክስ ነው ።ኮሜዲያኑ የተከሰሱት እያንጓለለ በሚለው አዲስ የፊልም አልበማቸው ላይ የአሳቡዩገዳ የእምነት ተቋምን የዝሙት ማካሄጃ አስመስለው አቅርበዋል በሚል እና የእምነት ተቋሙ አምልኮቱ ይጠቀምባቸዋል የሚላቸውን ስኒ ፣ጀበና፣ ማጨሻ በሚያጣጥል እና በሚያናንቅ መልኩ ተጠቅመውበታል በሚል ነው ክሱ የተመሰረተው።
ኮሜዲያኖቹ የፍርድቤት መጥሪያ የደረሳቸው ሲሆን የፊታችን ማክሰኞ ፍርድቤት ቀርበው ክሱ ጉዳያቸውን የሚታይበትን ሂደን ለመከታተል ነው።በዚህ በጉዳዩ ዙሪያ ያናገርነው እና በሰሜን አሜሪካ ለተወሰነ ጊዜያት ኑሮውን ያደረገው በረከት በቀለ ፍልፍሉ እንደገለጸው ከሆነ የክሱ ሂደትም ሆነ ሁኔታው እሱን እና ጓደኞቹን ያስገረመ ከመሆኑም በላይ ለጉዳዩ ምንም ጥልቀት እውቀት እንደሌለው እና የቀልድ ስራውን ሰርቶ ከሃገር ለስራ ግዳይ መውጣቱን ለማለዳ ታይምስ ዝግጅት ክፍል በስልክ ባደረገው መግለጫ ተናግሮአል። እኛ የማንኛውንም የእምነት ተቋም አንነቅፍም ነገር ግን መቀለድ ማለት ሆኖ መገኘት አይደለም እና ህረተሰብን ለማስደሰት እና ለማዝናናት ስንል የምንሰራቸው ቁምነገር እና ፌዞች ከክፉ ነገር ጋር ተያይዘው ሊቀርቡ የሚታዩ ሊሆን አይገባም ሲል ጠቅሶአል::filfilu_obama
አንዳንድ የአነጋገርናቸው ሰዎች እንደሚሉት ከሆነ የሃይማኖቱ ተቋሙ ካነሳቸው የክስ ነጥቦች አንዱ ስኒ እና ጀበና ያሉት እቃዎች በሙሉ የአንድ ሃይማኖት መለያ ሳይሆን ማናቸውም የሃገሪቱ ህብረተሰቦች የሚጠቀሙበት ከመሆኑም በላይ አንቋሸውብኛል ማለቱ ተገቢ አለመሆኑን ጠቁመዋ። በሌላም በኩል ያነጋገርናቸው ግለሰቦች ኮሜዲያኖቹ እንዴት ሊከሰሱ ይገባል ሊከሰስ የሚገባው ከሆነ የዚህ ፊልም ስክሪፕት ደራሲ እና አዘጋጅ ብቻ መሆን አለበት እንጂ ደራሲያኖቹ ጨዋታውን ተጫወቱት እንጂ የጭብጡን ሂደት እነርሱ አልመሰረቱትም ሆኖም ግን የተከናወነው የፊልም ሂደት ከጠንቋዩ የአቶ ታምራት ገለታ ጋር የሚያያዝ እና ወቅቱን ጠብቆ የተከናወነ ስለሆነ ክሱ ውድቅ ሊደረግ ይገባዋል ሲሉ የህግ ባለሙያዎች ጠቁመዋል።
ይህንን ሲሉ አንድ ጋዜጠኛ በአዘጋጁ በኩል ክሱ ይቀርብበታል እንጂ በተናጠል ክስ እንደማይቀርብበት የሃገሪቱ ህግ ይጠቅሳል በተመሳሳይ መልኩ የኮሜዲያንም ሆነ ቴአትር በዚህ መልኩ ተያያዥነት ያለው ክስ መሆኑን ሊታወቅ እና ኮሜዲያኑ ነጻ ሊሆኑ ይገባል በማለት አክለዋል።በማንኛውም አለም ኮሜዲያኖች በሚያውት እና በሚሰሙት አዳዲስ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመቀለድ ህብረተሰብን ቁምነገር ለማስጨበጥ የሚጥሩ የስራው ባለሙያዎች መሆናቸውን መዘንጋት የለብንም ።በዚህ ጉዳይ ላይ በኢትዮያ የሚገኘውን የኮሜዲያን ማህበር አባል እና አስተዳዳርን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም
 ማለዳ ታይምስ

Tuesday, May 14, 2013

ብአዴን እየተበጠረ ነው ሴኮ ቱሬ ተነሱ ተባለ


Image
ብአዴን እየተበጠረ ነው ሴኮ ቱሬ ተነሱ ተባለ
የኢህአዴግ የረዥም ጊዜ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ በመሆን እያገለገሉ ያሉት ሴኮ ቱሬ ጌታቸው ከሃላፊነታቸው መነሳታቸው ተሰማ። ጉዳዩ ከሙስና ጋር በተያያዘ ስለመሆኑ በግልጽ የታወቀ ነገር የለም። የአቶ ሴኮ ከሃላፊነት መባረር ማረጋገጫ ይሰጥበታል ተብሎ ይጠበቃል። አቶ ሴኮ መባረር ብአዴን ላይ የተጀመረ ዘመቻ እንዳለ አመላካች ሲሆን ከግንቦት 1 ጀምሮ አራት ከፍተኛ የብአዴን ሰዎች ከስልጣን መነሳታቸውን ያመላከተ ሆኗል። ውሳኔው በፓርቲው ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን ልዩነት በአሸናፊነት የደመደመው ቡድን የማጥራት ስራውን እያቀላጠፈ ስለመሆኑ አመላካች ነው እየተባለ ነው። ኢህአዴግ ግን ለጀመረው የጸረ ሙስና ትግል ” የህዝብ ድጋፍ” እየጠየቀ ነው። ሴኮ ቱሬን አስመልክቶ ኢህአዴግ ለጊዜው በይፋ የሰጠው መግለጫ የለም

17 ሰዎችን የገደለው የፌደራል ፖሊስ ማንነት በውል አልታወቀም


ግንቦት ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-እሁድ ግንቦት4፣ 2005 ዓም ከምሽቱ 2 ሰአት ከ45 ደቂቃ ላይ ፣ የሁለት አመት ህጻንን ጨምሮ 17 ሰዎችን በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 11 ወይም በተለምዶ አባይ ማዶ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በግፍ የገደለው የፌደራል ፖሊስ አባል ማንነት እና የገደለበት ምክንያት በውል አለመታወቁን ተከትሎ የተለያዩ መላምቶች እየተሰነዘሩ ነው።

ወታደሩ ድርጊቱን የፈጸመው አንድ ያፈቀራት ወጣት ከእርሱ ጋር ለመቀጠል ፈቃደኛ ባለመሆኑ ነው የሚል አስተያየቶች ቢሰሙም በሌላ በኩል ደግሞ ግለሰቡ የሌላ ብሄር ተወላጅ በመሆኑ ጥላቸውን ለመግለጽ በሚል የፈጸመው ነው የሚሉ ወገኖች አሉ።

እሁድ ምሽት ወታደሩ ወደ አፈቀራት ልጅ ቤት ቢሄድም እናቷን ብቻ በማግኘቱ ተኩሶ የልጂቱን እናት ተኩሶ መግደሉን ከዚያ በሁዋላ መንገድ ላይ ያገኛቸውን ሁሉ መግደል መጀመሩን አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ግን ግለሰቡ ከፍተኛ ወታደራዊ ጥበቃ በሚደረግበት የብአዴን ጽህፈት ቤት እና የሰማእታት ሀውልት በሚገኙበት አካባቢ አካባቢ መሆኑ እና ሌሎች ፖሊሶችም አፋጣኝ እርምጃ ለመውሰድ አለመቻላቸው ፣ ከዚህም በተጨማሪ ገዳዩ ወታደር የሌላ ብሄር ተወላጅ ነው የሚለው ወሬ በስፋት መሰራጨት አብዛኞቹ ወጣቶች ጉዳዩ ከፖለቲካ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ ነው በማለት አስተያየት እንደሚሰጡ የባህርዳር ዘጋቢያችን ገልጿል።

የባህር ዳር ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን መምሪያ ሀላፊ ኮማንደር ደረጀ አቻምየለህ የገዢው ፓርቲ ልሳን ለሆነው ራዲዮ ፋና ” ግለሰቡ በውል ባልታወቀ ምክንያት በመንገድ ላይ በከፈተው ተኩስ 12 ሰዎች መገደላቸውን በሰዓቱም ወታደሩን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ ክትትል ሲያደርግ እንደነበርና በመጨረሻም ራሱን በወንዝ ውስጥ በመወርወር ህይወቱን እንዳጠፋ” ተናግረ= ዋል።

የፖሊስ አዛዡ “ድርጊቱን የፈፀመው ግለሰብ የፖሊስ አባል መሆኑን ገልጸው ፥ ድርጊቱን የፈፀመበት ምክንያትም ግለሰባዊ ” ነው ብለዋል።

ኢህአዴግ ድርጊቱ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ አለመሆኑን ለማስረዳት በከተማው ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና አባሎቹን በማሰማራት ከፍተኛ ቅስቀሳ እያደረገ ነው።

ይሁን እንጅ መንግስት የሟቾቹን ቁጥር 12 አድርጎ ማቅረቡ ህዝቡን ለባሰ ጥርጣሬ እንደከተተው ዘጋቢያችን ገልጿል። በርካታ የአይን እማኞች እንደሚሉት የሟቾች ቁጥር 17 ደርሷል። መንግስት ወታደሩ ራሱን እንዳጠፋ አድርጎ ቢገልጽም፣ ነዋሪዎች ግን ወታደሩ ራሱን ቢያጠፋ ኖሮ አስከሬኑ ይገኝ እንደነበር፣ በተለይም ደግሞ አባይ በአሁኑ ሰአት ከመቼውም ጊዜ በላይ ቀንሶ የሚታይበት ጊዜ በመሆኑ ወታደሩ ራሱን ወደ ውሀው ቢወረውር እንኳ የመትረፍ እድል ሊኖረው እንደሚችል በመግለጽ በመንግስትን በኩል የቀረበውን ዘገባ አልተቀበሉትም።

ከተገደሉት መካከልም አንድ የሁለት አመት ተኩል ህጻን እና ሴቶች ይገኙበታል። የ7ቱ የቀብር ስነስርአት ዛሬ በደብረ አባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የክልሉ ፕሬዚዳንት አያሌው ጎበዜ በተገኙበት ተፈጽሟል።

ከወራት በፊት ኮሶበር በምትባል ከተማ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል በርካታ ሰዎችን መግደሉን መዘገባችን ይታወሳል። የፌደራል ፖሊስ አባላት በየጊዜው በህዝቡ ላይ የሚፈጽሙት በደል እየጨመረ ቢመጣም በመንግስት በኩል እርምጃዎች ሲወሰዱ አይታይም።
ESAT
17 ሰዎችን የገደለው የፌደራል ፖሊስ ማንነት በውል አልታወቀም
ግንቦት ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-እሁድ ግንቦት4፣ 2005 ዓም ከምሽቱ 2 ሰአት ከ45 ደቂቃ ላይ ፣ የሁለት አመት ህጻንን ጨምሮ 17 ሰዎችን  በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 11 ወይም በተለምዶ አባይ ማዶ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በግፍ የገደለው የፌደራል ፖሊስ አባል ማንነት እና የገደለበት ምክንያት በውል አለመታወቁን ተከትሎ የተለያዩ መላምቶች እየተሰነዘሩ ነው።

ወታደሩ ድርጊቱን የፈጸመው አንድ ያፈቀራት ወጣት ከእርሱ ጋር ለመቀጠል ፈቃደኛ ባለመሆኑ ነው የሚል አስተያየቶች ቢሰሙም በሌላ በኩል ደግሞ ግለሰቡ የሌላ ብሄር ተወላጅ በመሆኑ ጥላቸውን ለመግለጽ በሚል የፈጸመው ነው የሚሉ ወገኖች አሉ።

እሁድ ምሽት ወታደሩ ወደ አፈቀራት ልጅ ቤት ቢሄድም  እናቷን ብቻ በማግኘቱ ተኩሶ የልጂቱን እናት ተኩሶ መግደሉን ከዚያ በሁዋላ መንገድ ላይ ያገኛቸውን ሁሉ መግደል መጀመሩን አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ግን ግለሰቡ ከፍተኛ ወታደራዊ ጥበቃ በሚደረግበት የብአዴን ጽህፈት ቤት እና የሰማእታት ሀውልት በሚገኙበት አካባቢ አካባቢ መሆኑ እና ሌሎች ፖሊሶችም አፋጣኝ እርምጃ ለመውሰድ አለመቻላቸው ፣ ከዚህም በተጨማሪ ገዳዩ ወታደር የሌላ ብሄር ተወላጅ ነው የሚለው ወሬ በስፋት መሰራጨት አብዛኞቹ  ወጣቶች ጉዳዩ ከፖለቲካ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ ነው በማለት አስተያየት እንደሚሰጡ የባህርዳር ዘጋቢያችን ገልጿል።

የባህር ዳር ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን መምሪያ ሀላፊ ኮማንደር ደረጀ አቻምየለህ የገዢው ፓርቲ ልሳን ለሆነው ራዲዮ ፋና  ” ግለሰቡ በውል ባልታወቀ ምክንያት በመንገድ ላይ በከፈተው ተኩስ 12 ሰዎች መገደላቸውን በሰዓቱም ወታደሩን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ ክትትል ሲያደርግ እንደነበርና በመጨረሻም ራሱን በወንዝ ውስጥ በመወርወር ህይወቱን እንዳጠፋ” ተናግረ= ዋል።

የፖሊስ አዛዡ “ድርጊቱን የፈፀመው ግለሰብ የፖሊስ አባል መሆኑን ገልጸው ፥ ድርጊቱን የፈፀመበት ምክንያትም ግለሰባዊ ” ነው ብለዋል።

ኢህአዴግ ድርጊቱ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ አለመሆኑን ለማስረዳት በከተማው ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና አባሎቹን በማሰማራት ከፍተኛ ቅስቀሳ እያደረገ ነው።

ይሁን እንጅ  መንግስት የሟቾቹን ቁጥር 12 አድርጎ ማቅረቡ ህዝቡን ለባሰ ጥርጣሬ እንደከተተው ዘጋቢያችን ገልጿል። በርካታ የአይን እማኞች እንደሚሉት የሟቾች ቁጥር 17 ደርሷል። መንግስት ወታደሩ ራሱን እንዳጠፋ አድርጎ ቢገልጽም፣ ነዋሪዎች ግን ወታደሩ ራሱን ቢያጠፋ ኖሮ አስከሬኑ ይገኝ እንደነበር፣ በተለይም ደግሞ አባይ በአሁኑ ሰአት ከመቼውም ጊዜ በላይ ቀንሶ የሚታይበት ጊዜ በመሆኑ ወታደሩ ራሱን ወደ ውሀው ቢወረውር እንኳ የመትረፍ እድል ሊኖረው እንደሚችል በመግለጽ በመንግስትን በኩል የቀረበውን ዘገባ አልተቀበሉትም።

ከተገደሉት መካከልም አንድ የሁለት አመት ተኩል ህጻን እና ሴቶች ይገኙበታል። የ7ቱ የቀብር ስነስርአት ዛሬ በደብረ አባይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የክልሉ ፕሬዚዳንት አያሌው ጎበዜ በተገኙበት ተፈጽሟል።

ከወራት በፊት ኮሶበር በምትባል ከተማ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል በርካታ ሰዎችን መግደሉን መዘገባችን ይታወሳል። የፌደራል ፖሊስ አባላት በየጊዜው በህዝቡ ላይ የሚፈጽሙት በደል እየጨመረ ቢመጣም በመንግስት በኩል እርምጃዎች ሲወሰዱ አይታይም።

! ….. ኢህኣዴግና ሙስና ………!

ኢህኣዴግ የተገነባው በሙስና ነው። የፓርቲው ሰዎች የተሰባሰቡበት ነጥብ የፖለቲካ ዓላማ ሳይሆን እህል- ዉሃ ነው። ወደ ፓርቲው በመቀላቀላቸው እህል-ዉሃውን ካገኙት (የፓርቲው አባላት ያልሆኑ ካላገኙት) የሚያገኙትን ነገር በሙስና መሆኑ ነው። አዎ! “ሙስና” ሰዎች ወደ ፓርቲው የሚገቡበት መንገድ ያመቻቻል። በመጨረሻ ደግሞ ለፓርቲው ህልውና አደጋ ይሆናል። ኢህኣዴግ በሙስና (በጥቅም በመደለል) ብዙ … አባላት አፍርቷል። እነዚህ አባላት ለፓርቲው አደጋ እየፈጠሩ ነው። በዚህ መሰረት ገዢው ፓርቲ መስቀለኛ መንገድ ቆሟል። ፓርቲው በስልጣን መቆየት ይፈልጋል። በስልጣን ለመቆየት ግን ልማት ማምጣት ያስፈልጋል። ልማት ለማምጣት ሙስና ማስወገድ ወይ መቀነስ ግድ ይላል። ሙስና ከተቀነሰ አባላት ይቀነሳሉ (በሙስና የሚበላ ነገር ካላሳየሃቸው አባላት እንዲሆኑና ሁነው እንዲቆዩ በምን ታጠምዳቸዋለህ???)። አባላት ከተቀነሱ ፓርቲው ይዳከማል። በሙስና የተገነባ ድርጅት ረዥም ዕድሜ ሊኖረው አይችልም። ለዚህ ነው ኢህኣዴጎች በሙስና ጉዳይ አይተው እንዳላዩ የሚሆኑት። ስለዚህ ኢህኣዴግ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነው። በኢህኣዴግ ብዙ የሙስና ተግባራት እንደሚከናወኑ ይታወቃል። እህል-ዉሃ ያሰባሰባቸው ግብዝ አባላት ገዢው ድርጅት ብዙ ዕድሜ ሊኖረው እንደማይችል ሲረዱ የመንግስት ሃብት ዘርፈው ለማምለጥ ጥረት ማድረጋቸው አይቀርም። (በደርግ ግዜም ተመሳሳይ ነገር ተፈፅሞ ነበር)። በሌላ በኩል ደግሞ እርስበርሳቸው መግባባት ሲያቅታቸው አንዱ ሌላውን ለማሸነፍ (ወይ ለማባረር) አሸናፊውን ለተሸናፊው ማሳሰር ይችላል። (ድሮ በአብዮቱ ግዜ ‘ምስጢር እንዳያወጡ’ በሚል ሰበብ ይገደሉ ነበር)። ለማሳሰር ምክንያት ስለሚያስፈልግ በኢህኣዴጋዊ ስልት “ሙስና” ጥሩ መሳርያ ነች። ምክንያቱም በኢህኣዴግ መንግስት ሙስና ያልነካው ባለስልጣን አለ ለማለት ይከብዳል። የሆነ ሁኖ ኢህኣዴጎች (በሙስና ምክንያት ይሁን በሌላ) ጓዶቻቸውን ማሳሰር ጀምረዋል። ግን እነ መላኩ ፋንታ በሙስና ከታሰሩ እነ አስመላሽ ወልደስላሴስ በምንድነው የሚታሙ? ብቻ እርስበርሳቸው መወነጃጀል ከጀመሩ በፓርቲው ውስጥ ያለ ችግር ሊፈነዳ ተቃርቧል ማለት ነው። በሙስና ሰበብ ማሳሰር ከጀመሩ ሁሉም ሙስና የሰሩ ባለስልጣናት መታሰር አለባቸው ማለት ነው። ሁሉንም ከታሰሩ፤ አሳሪዎቹም ጭምር ይታሰራሉ (ምክንያቱም ኣሳሪዎቹም ከሙስና የፀዱ አይደሉም)። ሁሉም አባላት ከታሰሩ ኢህኣዴግ ታሰረ ማለት ነው። ኢህኣዴግ ከታሰረ እኛ ነፃ ወጣን ማለት ነው። ያኔ ከኢህኣዴጎች በምን እንደምንሻል እናሳያለን። ስለዚ በሙስና ምክንያት ማሰር መጀመራቸው መልካም ነው። ችግሩ ግን የሙስና ወንጀል አሳሪዎቹ ጋር ሲደርስ ያስቁሙታል። ሙሰኞቹ ይታሰራሉ፤ ሙስኞቹ ያስራሉ። ሙስኞቹ ሄደው ሙሰኞቹ ይመጣሉ። ለውጥ የለውም። ከ“ባለ ራእዩ መሪ” ሞት በኋላ በትግራይ ክልል ሙስና “ሕጋዊ ስራ” የሆነ ይመስላል፣ የተለመደ ተግባር ነው። ሙሰኞቹ የመንግስት ሃብት መዝብረው ሲያበቁ ሌላ ተጨማሪ ውድመትም ያደርሳሉ። መቀለ ውስጥ ነው። ከሦስት ዓመታት በፊት በአንድ የዓይን ሕክምና ክሊኒክ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ይደርሳል። በዛ ግዜ መንስኤው አልታወቀም። በኋላ ሲጣራ ግን እሳቱ የለኮሱት የክሊንኩ ሰራተኞች ሁነው ተገኙ። ለምን ቢባል፣ ሰዎቹ የክሊኒኩ ገንዘብ ዘርፈውታል። የኦዲቲንግ ግዜ ስለደረሰ የዘረፉትን ገንዘብ እንዳይታወቅ (ገንዘብ የተቀመጠበት ክፍል ማውደም) በእሳት ማጋየት ብቸኛው አማራጭ ሁኖ አገኙት። በቅርቡም በሑመራ ከተማ በተመሳሳይ ምክንያትና አደጋ አንድ ሆስፒታል ወድሟል። በዚሁ ወር ውስጥም በነበለት ከተማ አንድ ትምህርትቤት በእሳት ቃጠሎ መውደሙ ይታወቃል። ማን እንዳቃጠለው፣ በምን ምክንያት እንደተቃጠለ እስካሁን አይታወቅም። ምናልባት በሙስና ይሆን እንዴ? ግን መላው አካላቱ ሙስና የሆነ ድርጅት እንዴት ሙስና ሊዋጋ ይችላል? ለኢህኣዴግ ‘ሙስናን መዋጋት’ ማለት ኢህኣዴግ ራሱን መዋጋት ማለት ነው። ይሄ ደግሞ ራስ ማጥፋት ነው። እስቲ ኢህኣዴግ ራሱ በራሱ ሲያጠፋ እንይ!?


 በአብረሃ ደስታ

Monday, May 13, 2013

የእነ መላኩ ፈንታ ጉዳይ… (በተመስገን ደሳለኝ)


እነ መላኩ ፈንታ ጉዳይ… (በተመስገን ደሳለኝ)

ከአንድ ወዳጄ ጋር ሃያ ሁለት አካባቢ ምሳ በልተን ስናበቃ እንደሌላው ቀን ሹፌሬ ስላልነበር በኮንትራት ታክሲ ወደቤቴ (አሲምባ) አመራሁ፡፡ ታክሲው በውለታችን መሰረት የቀበናን አደባባይ ዞሮ ሲቆም፣ እኔም ሂሳቤን አወራርጄ ወረድኩ፡፡ ሆኖም ጥቂት እርምጃ እንደተራመድኩ ያላስተዋልኳቸው ሁለት ሰዎች አጠገቤ ደርሰዋል፡፡ በዕድሜ እኩዮቼ ይመስላሉ፡፡ አንዱ ቀጭንና ቀውላላ ነገር ነው፤ ሌላኛው ደግሞ ቁመቱ መካከለኛ ሆኖ፣ ደልደል ያለ ሰውነት አለው፤ ሁለቱም ‹‹ጠይም›› የሚባሉ ናቸው፡፡ ቀውላላው፡-ዜናን በጨዋታ፤ የተሜን ድምፅ ሰማሁት!

‹‹ሰላም ተመስገን!›› አለኝ፣
‹‹ሰላም!›› መለስኩኝ፡፡
‹‹ልናናግርህ ፈልግን ነበር?››
‹‹ይቅርታ አላወኳችሁም፡፡››
‹‹አንተ አታውቀንም! እኛ ነን የምናውቅህ››
‹‹የት ነው የምታውቁኝ? ማለቴ በምን መልኩ…››
‹‹እሱን ተወው! የእኛ ማንነትንም እንድንነግርህ አትጠብቅ፣ ይገባሃል ብለን እናስባለን!›› አለ እስከአሁን ዝም ብሎ የነበረው ደልዳላው ሰው፡፡ ሆኖም ቀውላላው ጓደኛው አቋርጦት ቀጠለ፡-
‹‹ ምን መሰለህ? ሰሞኑን እነ መላኩ ፈንታ እንደታሰሩ ታውቃለህ፤ እናም የእነርሱ ጉዳይ የእኛ ብቻ ነው፤ አንተን አይመለከትህም፡፡››
‹‹አልገባኝም! ይህ ምን ማለት ነው?››
‹‹በቃ! በዚህ ጉዳይ ላይ ትንተና፣ ማብራሪያ እፅፋለሁ ምናምን እያልክ አትድከም ለማለት ነው!›› ቆጣ ባለ መልኩ መለሰልኝ-ደልዳላው ሰው፡፡
ከትከት ብሎ መሳቅ አማረኝ፤ በጣም መሳቅ! ሆኖም ለምን እንደሆነ አልውቅም-አልሳቅኩም፡፡ በግልባጩ ድንገተኛ ንዴት በመላ ሰውነቴ ሲሰርፅ ታወቀኝ፡፡ ከሰከንዶች በኋላም እስከአሁን ሲናገር ትህትና ያልተለየው ቀውላላው ሰው እንዲህ ሲል አግባባኝ፡-
‹‹እየውልህ፣ መንግስት ሰዎቹን ያሰረው በወንጀል ላይ በመሰማራታቸው ከመሆኑ በተጨማሪ ለህዝብና ለሀገር ጥቅም ነው፤ ስለዚህም ገና ፍርድቤት ስለሚቀርቡ፣ ምርመራውም ስላላለቀ አንተ በፅሁፍህ ተሳስተህ፣ ለሌሎችም የተሳሳተ መረጃ እንዳታስተላልፍ ለመምከር ነው፡፡››
‹‹ስለምክራችሁ በጣም አመሰግናለሁ! ነገር ግን እኔ የምሰራውን አውቃለሁና ለስራዬ መካሪ አያስፈልገኝም›› ስል ባለመካከለኛ ሰውነቱ አቋረጠኝና፤ ከቅድሙ በባሰ የቁጣ ቃል መናገሩን ቀጠለ፡-
‹‹ስማ! ልንመክርህ ወይም ልናባብልህ አይደለም የመጣናው፤ በቃ በማያገባህ ጉዳይ መግባት እንደሌለብህ ልንነግርህ ነው!››
ይህን ጊዜም አነጋገሩ በስሱ አስቆጣኝና፡-
‹‹እየወልህ! እናንተ ማንም ብትሆኑ ግድ አይሰጠኝም፤ ኋላ ኪሳችሁ ያለው መታወቂያም አያሳስበኝም፡፡ እስከዛሬ ድረስ የማደርጋትን እያንዳንዷ ነገር አስቤበትና አምኜበት ነው፤ ማስፈራሪያችሁ እኔ ጋ ቦታ የለውም፡፡ ምናልባት ‹ይህንን ጻፍ፤ ይህንን አትጻፍ› ስትሏቸው ትዕዛዛችሁን በመፈፀም ያስለመዷችሁ ጋዜጠኞች ካሉ ወደእነርሱ ልትሄዱ ትችላላችሁ›› ብዬ
መንገዴን ልቀጥል ስል፣ ትሁቱና ቀውላላው ሰው፡-
‹‹ተመስገን ብታስብበት መልካም ነው!›› አለ፣
‹‹ምንም የማስብበት ነገር የለም፤ ይልቅ አለቃችሁን ንገሩት፣ ሰሞኑን እንደናንተ አይነት ፀጉረ ልውጦች በቤቴ አካባቢ በዝተዋልና ሰብስብልኝ፣ ይሄ አንድም ስራ መፍታት ነው፤ ሁለትም የሀገር ሃብት ማባከን ነውና! ብሎሀል በሉት››
…ከዚህ በኋላ ቤቴ ገብቼ ስለገጠመኜ ማሰብ ስጀምር መልስ የሚያስፈልጋቸው ጥያቄዎች በአእምሮዬ ተመላለሱ፡- በዚህች ሀገር ላይ ምን እየተደረገ ነው? እነማን፣ በእነማን ላይ እያሴሩ ነው? መላኩ ፈንታ የታሰረው እውነት በሙስና ብቻ ነውን? ኢህአዴግስ ዕውን ሙስናን ለመከላከል ቆረጦ ተነስቷል?አሁን ማ ይሙት በሙስና መጠየቅ ከተጀመረ መላኩ ነው የመጀመሪያ የሚሆነው? ወይስ…
(የሆነ ሆኖ ይህችን የሞነጫጨርኩት ‹‹አይመለከትህም!›› ያሉኝ ሰዎች እንደሚመለከተኝ ይረዱ ዘንድ ነውና፣ በቅርቡ በስፋት የምመለስባቸውን የመነሻ ሃሳቦች አስቀምጬ ልሰናበት)
1. መላኩ ፈንታ በባህርዳሩ ስብሰባ ላይ ‹‹የህወሓት ስውር እጆች›› እንደሚደግፋቸው የሚነገርላቸውን ሁለት መቶ ነጋዴዎች በስም ጠቅሶ ‹‹አላሰራ አሉኝ፤ አስቸገሩኝ!›› ብሎ ሪፖርት ማቅረቡ ያስቆጣው አካል በእስሩ ላይ መኖር አለመኖሩን፤ አዜብ መስፍን በዛው ጉባኤ ላይ ‹‹መለስ ብቻ ነው በደሞዝ የኖረው›› የሚል ጥቆማ ከማቅረቧ ጋር ተያያዥነት አለው ወይስ የለውም?
(ስለሰውየው ብቃትና ከሙስና የፀዳ ስለመሆኑ በስፋት ይነገር እንደነበር አውቃለሁ፤ በአናቱም የኢህአዴግ አመራር ሆኖ ከሙስና የራቀ ይኖራል ብሎ ማሰብ በእጅጉ ይከብዳል፡፡ በእርግጥ ‹‹የመላኩ ችግር›› ተብሎ ሲነገር እስማ የነበረው ከመልከ መልካምነቱ ጋር ተያይዛ የምትነሳ ጉዳይ ነች-ቶሎ በፍቅር መሸነፍ፡፡ በነገራችን ላይ መላኩ ከሆኑ ጊዜያት በፊት ዱባይ ውስጥ የመኪና አደጋ ደርሶበት እንደነበረ ይታወሳል፡፡ ለስራ ጉዳይ ሄዶ ግን አልመሰለኝም)
2. መቼም የማይካደው ሀቅ መላኩ ፈንታ ለፓርቲው ባለውለታ መሆኑ ነው፡፡ ይኸውም በተለይ ከምርጫ 97 በኋላ ኢህአዴግ ‹‹አይደግፉኝም›› ያላቸውን ነጋዴዎች የተለያየ ምክንያት እየለጠፈ እንደአኮሰመናቸው ይታወሳል፡፡ ይህንን የስራ ሂደት ካሳኩት ‹‹ዋነኞቹ አስፈፃሚዎች›› መካከል ደግሞ እርሱ ይመራው የነበረው መስሪያ ቤት ግንባር ቀደሙ ነው፡፡ እናም እዚህ ጋር የሚነሳው ጥያቄ ዛሬ መላኩ ፊቱን ከጠላት ወደወዳጅ (የስርዓቱ አውራ ጣት ወደሆኑ ነጋዴዎች) ማዞሩ የመዘዘው ጦስ በድርጅቱ ውስጥ ለተፈጠረው ልዩነት ‹‹መያዣ›› (የአብርሃም በግ) አድርጎት ይሆናል ብሎ መከራከር ይቻል ይሆን? መላኩስ ይህንን ጥያቄ ያቀረበው በራሱ ተነሳሽነት ነው? ወይስ ‹‹አይዞህ›› ብሎ አደፋፍሮት ሲያበቃ የከዳው ቡድን አለ?
3. በኢህአዴግ ውስጥ የእስክንድር ነጋ ጉዳይ ልዩነት ፈጥሯል፡፡ እነ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ እንዲፈታ ይፈልጋሉ፡፡ ብአዴንም ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ ይህንን ሃሳብ ይደግፋል፡፡ እናም እነዚህ ልዩነቶች መስፋታቸው ይሆናል ሁለት የብአዴን አመራር አባል የሆኑ ሚንስትሮችን በአንድ ሳምንት ውስጥ ‹‹የነቀላ››ው ሰላባ አድርጓቸው ይሆን?
4. እንዲህ አይነቱ እስር እና ድንገት ከሃላፊነት መባረር በመላኩና በብርሃን ብቻ ይቆማል? ወይስ ይቀጥላል? ከቀጠለስ ወደ እነማን ያመራል?
ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብትን ለማስከበር ማንኛውንም መስዋዕትነት መክፈል የሁላችንም ግዴታ ነው!

UN: 3,000 Ugandan and Burundi Soldiers Killed in Somalia


UN: 3,000 Ugandan and Burundi Soldiers Killed in Somalia

U.N. Deputy Secretary-General Jan Eliasson
U.N. Deputy Secretary-General Jan Eliasson
May 12, 2013 (VOA News) –A top U.N. official says up to 3,000 African Union soldiers have been killed in Somalia over the past few years fighting the Islamist insurgency.
U.N. Deputy Secretary-General Jan Eliasson gave the death toll at a news conference Thursday at U.N. headquarters.
Eliasson said Uganda and Burundi, which supplied most of the troops for the AU force, “have paid a tremendous price.”
A spokesman for the force, Ali Aden Hamoud, says he cannot confirm or deny the death toll.
That responsibility belongs to each one of those contingents, or troop-contributing countries,” he said.
Over the past two years, AU troops, working with Somali and Ethiopian forces, have forced militant group al-Shabab out of southern Somali towns and cities they once controlled.
Eliasson said the al-Shabab threat has receded but still exists and that the AU force, known as AMISOM, still “plays an absolutely crucial role” in Somalia.
AU soldiers arrived in Somalia in 2007 and were involved in heavy fighting with al-Shabab in Mogadishu for several years.
The capital is largely calm these days, although al-Shabab still carries out periodic attacks like a suicide bombing last Sunday that killed eight people.
The East African nation is attempting to emerge from more than 20 years of chaos and war under a new government formed last year. Donor nations pledged $300 million for security in Somalia at a conference in London this week.

Sunday, May 12, 2013

ዶ/ር አድሃኖም ስለሃገር ጥቅም ይከበር ብለው ያሉት ደስ ሲል


ዓቢቹ ነጋ 
የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ከጫካ ከመጡት የወያኔ ጀሌወች በትምህርትም ሆነ በአስተሳሰብ የተሻሉና በደም ያልተጨማለቁ ናቸው ሲባል ብዙ ሰምተናል። በመሆኑም ያስታርቂነትና የመልካም አስትዳደር ሚና ሊጫወቱ ይችሉ ይሆናል አያሉ ብዙ ሰውች ገምተው ነበር። አስተዋይና የምሁርነት ባህሪ እንዳላቸውም ይነገራል።Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesus is currently the Minister of Foreign Affairs of Ethiopia
አዲሱን ሥልጣን እንደያዙ የሰከነ ፖለቲካና በሎጂክ የተደገፈ የውጭ ፖሊሲ ነድፈው በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ የሚአቀራርብ የፖለቲክ መርሃ ግብር ያሳዩ ይሆናል ብለን ጠብቀን ነበር። በቅርቡ በውጭ ሃገር ጉብኝታቸው ጊዜ ዲያስፖራውንና የዓባይ ግድብ ቦንድ ሽያጭን አስመልክቶ በዩቲውብ የሰጡትን ማስጠንቀቂያ በጥሞና አዳምጠነዋል ። የንግግራቸው አንኵኣር መልእክት አንድና አንድ ነው። ኢትዮጵያኖች የሃገር ጥቅምን ፤የኢኮኖሚ እድገትን፤ የማህበራዊ ስራዓትና ብልጽግናን ከሚጎዳ ተግባር  እንዲታቀቡ ለዘብ ባል መልኩ አሳስበውናል።
አክለውም  በፖለቲካ ልዩነቶች አኣንዱ በግራ ሌላው በቀኝ መሰለፍ ይችላል ብለዋል አውቁ የፖለቲካ ዶክተር። የህ ካንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር አና ምሁር የሚጠበቅ የዲፕሎማሲ ቍዋንቍዋ ስለሆነ እንቀበለዋለን። ዲያስፖራው በየጊዜው በሰላማዊ ሰልፍ፣ በጽሁፋ፤ በመግለጫ፤ በመገናኛ ብዙሃን ወዘተ ወያኔን የሚነግረውና የሚቃወመውም ለዚሁ ዓላማ መሆኑ ይታወቅ።  በዚህ ብዙ ጠብ አይኖርም።
ነገር ግን በውጭ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ በቦንዱ ሽያጭ፤በፖለቲካ፤ በኢኮኖሚና በልማት ጉዳዮች ላይ ተቃውሞ የሚአሰማው ለምን ይሆን ብለው ዶክተሩ እራሳቻውን መጠየቅ ይኖርባቸዋል።የህክምና ሙያዎን አልረሱት ከሆነ ለአንድ በሽተኛ ወይም ታካሚ መድሃኒት ከመታዘዙ በፊት ለበሽታውና ለህመሙ መንስዔ የሆኑት ጉዳዮችን መጀመሪያ ማጠናትና ግድ ይላል።  የበሽታውን አይነትና በሽታው የተከሰተበት ምክንያት ከታወቀ በህዋላ ህክምናው ይሰጣል። እንደህክምና ጠበብትነትዎ መልሱን ማፈላለግና ታካሚዉን መርዳት የርሶ ፋንታ እንጂ የታካሚዉ አይሆንም። በርግጥ ህክምናው የተሳካ እንዲሆን በሽተኛውም መተባበር የኖርበታል።
በሃገርቤትም ሆነ በውጭ ተስዶ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ለሃገሩ ነፃነት፤  ኣንደነት፤  ፍቅር፤ ሰላምና ብልጽግና ሁሉም ቀናኢ መሆኑ በውል የሚአውቁት  ይመስለናል።  በተደላደል ሃገር እየኖረ፤ ሶስት ጊዘ በቀን እየተመገበ፣ በመኪና እየተንደላቀቀ ፤በጥሩ ቪላ  ቤት እየኖረ ፤የተፈጥሮ መብቶቹ ማለት የመጸፍ፤  የመናገር፤ የመቃወም፤ የመሰብሰብ፤  የመሰለፍ፤ በፈለገበት አካባቢ እየተዘዋወረ መኖርና መሰራት እየቻለ በወያኔ ጨምላቃ ፖለቲካ የሚነንጋገረውና የሚቃወመው ለምን ይመስለዎታል። እትበቱ የተቀበረችበት ዉድ ሃገሩ ኢትዮጵያ በገንዛ ልጆችዋ እየተጠቃችና እየፈራረሰች መሆኑን ስለተረዳ ጨርሳ ሳትወድም ከውድቀትዋና ከመፈራረስዋ በፊት ህዝቤንና ሃገሬን ልታደግ ብሎ እንጅ የኢትዮጵያን ጥቅም ለመጉዳት ከመነሳሳት የመነጨ ስሜት እንዳልሆነ ዶክተሩ ሊገነዘቡት ይገባል። ኢትዮጵያዊው ለሃገሩ ቀናኢ ለመሆኑ የድሮ ታሪኩና ያሁን ተግባሩ ምስክር ናቸው። የተማሩት ድክተር አድሃኖም ይህን የኖረ እውነታ ያጡታል ተብሎ አይገመትም።
በህክምና ሙያ አንደተመረቁ ይነገርልዎቀታል። ዳያስፖራው ለዚህ ኣድናቆቱን የሚነፍግዎ አይሆንም።በአንፃሩ አብዛኛው ዳያስፖራ በተላያየ ሙያ ከፍተኛ ትምህርት፤እውቀትና ልምድ ያካበተ መሆኑን የሚዘነጉት እንደማይሆን ተስፋአለን። የዕድሜዎን ክልል ስናሰላስል በኀይለሥላሤ ዘመን እንደተማሩ እንገምታለን። እስኪ በዚያን ጊዜ የነበረውን የትምህርት ደረጃና በርስዎ መንግስት ጊዜ ያለውን የትምህርት ጥራት አነጰጵረው ፍርድ ይስጡ።
ሐገርም በተስቦ፤ በኤድስ፤ በሳንባ ነቀርሳ ፤በወባ  በሽታወች አይታመም እንጂ በማህበራዊ፤ በኢኮኖሚና በፖለቲካ ስነምግባር አካሄድ ትታመማለች። ኢኮኖሚው ሖዋላቀር ሲሆን ፤ የሃገር ብልጽግና ባለበት ሲረግጥ ፤ አንዳድ ግዜም ወደ ሁዋላ ሲሄድ፤ የህዝብ ኑሮ ሲጎሳቆል፣ ስራጥነትና ቦዘኔነት ሲሰፍን፤ ዜጎች በሃገራቸው አንደሁልተኛ ዜጋ ሲቆጠሩ፤ በማንኛም የሃገሪቱ ክፍሎች አየተዘዋወሩ መስራትና መኖር ሲከለከሉ፤ ህዝብ መፈናቀል አፈናና እንግልት ሲበዛበት ወይ ወደ ዓመፅ ያመራል ውይ የስራ እድልና አንፃራዊ ሰላም አገኛለሁ ብሎ ወደ አመነበት ሃገር ይሰደዳል። በሃገራችን እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን በቁንጮነት የሚመሩት በየኣመቱ ወደ አረብ ሃገራት፣ አፍሪካ፣ አዎሮፓ፣ አሜሪካ፤ ካናዳ፤  አውስትራሊያ፣ አስያ የመሰደደውን የህዝብ ቁጥር በውል የሚአውቁት ይመስለናል። በተባበሩት መንግስታት ግምት 2 ሚሊዮን የሚበልጡ ኢትዮጵያዊያን በተለያዩ አሃጉራት ተበትነው እነደሚገኙ ይዘግባል። በርግጥ እርስዎና ግብራበሮችወ የሃገርን አንጡራ ሃብት እየዘረፋችሁ በተልያዩ የዓለም አቀፍ ባንኮች ካሸሻችሁት ንብረት ጋር ሲነጻጸር ቁጥሩ ኢምንት መስሎ ይታየዎት ይሆናል። አገር የሚገነባውን ኢኮኖሚ የሚፈጥረውን ህዝብ ማጣት ግን እጅግ የከፋ ጥፋት ነው። ይህ ለምን አንደሆነ የሚረዱት ይመስለናል።
ዶ/ር አድሃኖም የዚህ ሁሉ ችግር መንስዔ የሆኑትን ላእላይና ታህታይ (Basic and Super Structure) ምክንያቶችን መጠየቅና ማወቅ ተገቢ ይመስለናል። ከሙያዎም ሆነ ከሃላፊነትዎ አንጻር ጉዳዩን መመርመርና መረዳት ይጠበቅብዎታል። ለማስታወስ ያህል የሚከተሉትን በጥሞና ይመለክቱና የትኛው ነው የሃገርን ጥቅም የሚጎዳ ሃገርን የሚአጠፋ ስራ እየሰራ ያለው ብለው ይጥይቁ። አስር ሽህ ኪሎሜትር በድሪም ላይነር መጙዝ ሳያስፈልግዎ መልሱን አዲስ አበባ ላይ ያገኙታል።
በመጀመሪያ ሁሉም የሃገርን ትቅም ማስቀደምና ማስጠበቅ እንዳለበት እንስማማለን። ከሁሉም በላይ ግን ይህ ሃላፊነት ሃገሪቱንና ህዝብን እናስተዳድራለን በሚሉት መሪወችና ሃልፊወች ላይ አጅግ የገዘፈ መሆኑን  ያለመጠራጠር መቀበል ያስፈልጋል። በኢትዮጵያ ላይ በጉልበት ነግሳችሁ የምታስተዳድሩትንና የምትገዙትን ህዝብና የሃገር ጥቅም የከዳችሁ የመጀመሪወችሁ ተጠያቂ  አርስዎና ግብራአበሮችዎ ናችሁ።  የመጀመሪያው ሃገር ሻጭና የህዝብ ጥቅም  ነጣቂ ማነው ቢባል መልሱን ከጉያው ያገኙታል። ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ ፀረ ህዝብና ፀረ ሃገር ድርጊታችሁን እንመለከት።
ለረዥም ዘመናት ነፃነቷዋንና አንድነቷዋን ጠብቃ የኖረችውን ሃገር አካልዋን ገንጥሎ ወደብ አልባ ያደረገ  ወያኔ ወይስ ዲያስፖራ። በግራ ወይም በቀኝ አስተሳሰብ ከርስዎና ከቡድንዎ የተለየውንና የተቃወመውን ሁሉ የሚአስር፣ የሚገል የሚአሳድድ ማነው ወያኔ ወይስ ዲያኣስፖራ።
እርስዎ በኤርትሪዊነትዎ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ  1.9 GPA አግኝተው መግባት ሲፈቀድልዎ አማራዉና ሌላው ህብረተሰብ 2.2 GPA ካላመጣ የዩኒቨርሲቲ በራፍዋን ይረግጥም ነበር። ታዲያ ይህ አማራ ነው ሲጨቁን የኖረ። ይህነው ነፍጠኝነት። ለኀይለሥላሤ መንግሥስት ዕድሜ መለመን የነበረባችሁ አናንተ መሆን አልነበርባችሁም።
ከሃገሪቱ የቀላልና የከባድ ኢንዱስትሪዎች ዉስጥ 45% በአስመራ አልነበረምን። ከፒአሳ እስከ ብሄራዊ ቲያትር፤ከመርካቶ እስክ ኮተቤ፤ከብሄራዊ ቲአትር እስከ ደብረዚይት ይምግብ ቢቶችን፤የአልባሳትና የወርቅ መሸጫ ሱቆችን፤ ቡናና ሻሂ ቢቶችን፤ የትራንስፖርት ድርጅቶችን በአብዛኛው በኤሪትራዊያንና በወያኔ የተያዙ አይደሉምን። ማነው ኤርትራኖች ናቸው ትግሬዎች ናቸው ብሎ የጠየቀ። ይህ ሁኔታ በኃይለሥላሤም ሆነ በደርግ ጊዘ የነበር ሃቅ ነው። በርስዎና በወንበዴው ድርጅትዎ አማካይነት አማራውን፣ ኦረሞውን፣ ጉራጌውን፣ ቤንሻንጉሉን፣ አፋሩን፣ከምባታውን፤ሃድያውን፤ ሲዳማውን ወዘተ በጎሳው እያሳደዳችሁ የምታፈናቅሉና በሃገሩ ሰርቶ አንዳይኖር የምታደርጉ የመንግሥስት ቀማኞች አይደላችሁምን። ከዚህ የበለጠ የሃገር ትቅምን፤አንድነትንና እድገትን የሚጎዳ ነገር ምን ሊኖር ይችላል። ዲያስፖራው ይህን ሰርቶአል ካሉ ከነማስረጃዉ ያቅርቡልንና እንተማመን።እኛ እስከምናዉቀዉ ዲያስፖራ ያደረገው ይህን እኩይ ተግባራችሁን የተቃዉሟል። ዲያስፖራው  አገርን ከጥፋትና ከዉድመት ለማዳን የሚንቀሳቀስ ይመስለናል ።
አማራው ኦረሞው ወዘተ ልዩ ተጠቃሚ አንደሆነ አድርጋችሁ በመንግሥት ፕሮፖጋንዳ ብቻ ሳይሆን በቤተሰብ፣ በቡድን፤ እንዲሁም መዋቅርና መመሪያ ዘርግታችሁ የጥላቻ ዘር የምትዘሩና የምታናፍሱ አናንተ አይደላችሁም። በመንግሥት አዋጅና መመሪያ የሃገርን ጥቅም እያፈረሰ አገር ማስገንጠሉ አንሶ መሬት እየቆረሰ ለሱዳንና ለሶማሊያ በእጅመንሻነት የሚሰጥ ማን ሆነና ነው ዲያስፖራዉ የሚወቀሰዉ። ነፃነት ባለበት ሃገር ስለሚኖር እኩይ ተግባራችሁን ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይቃወማል ለዓለም ህዝብም ያስረዳል። ይህ የሃገርን ጥቅም ማጥፋት ነው የሚባል ከሆነ ዲያስፖራው በጸጋና  በኩራት የሚቀበለው ወቀሳ ይሆናል።ይሄ ሁሉ ሃቅ ማይከብድዎት ቢሆን የተሸከሙት የዶክትሬትና የመንግስት ስልጣንና ህሊናዎ እንዴት አይወቅስዎትም ።
ተፋቅሮ ፤ ተጋብቶ፤ተዋልዶ በአንድነት የኖረውን ህዝብ በዘር ሃረጉ በቁዋንቁው እየለያችሁ ለማተራመስ ድፍት ቀና የምትሉ እርስዎና ግብረአበሮችዎ አይደላችሁም እንዴ። ክዚህ የበለጠ የአገረ ጥቅምን ማፈራረስ ሌላ ምን ሊኖር ይችላል። ዲያስፖራውማ ተው ይህ ትክክል አይደለም አገረ ይበተናል፤ የአገር ጥቅም ይጎዳል እያለ ይጮሃል ።  የማንኛው ተግባር ነው የሃገር ጥቅምን የሚጎዳው። ፍርዱን ለርስዎና ለቡድንዎ ከመተው ሌላ አምራጭ የለም።
በቤንሻንጉል፤በጉራፈርዳ፥ በአፋር፥ በኦረሞ ወዘት በመሳሰሉት ክልሎች እና አካባቢወች አማራውን፤ኦረሞውን፣ ጉራጌውን አፋሩን፣ አኝዋኩን እየነጠላችሁ የምታፈናቅሉ፣ ንብረቱን በመንግስት መምሪያና ልዩ ትእዛዝ የምትቀሙ ህጋዊ ቀማኞች አርስዎና ቡድንዎ አይደሉምን። የሃጋሪቱን ከፍተኛ ስልጣን ይዛችሁ ኣብዛኛውን የኢኮኖሚ፤ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቁኣማትን ሙሉ በሙሉ በሚባል ደራጃ ይዛችሁ ይህን ሁሉ ግፍና ኢሰበአዊ ድርጊት በንፁሃንና ሰላማዊ ዜጎችና በሃገሪቱ ላይ የምታዘንቡት ምን ለማትረፍ ነው። እርስዎና ግብረአበሮችዎ የምትፈጽሙት ወንጀልና ግፍ ሞልቶ ከፈሰሰ ውሎ አድሮኣል። አገሪቱ በግፋ ጨቅይታ ልትፈራርስ ተቃርባለች።የአገርን ጥቅምና ህልውና የሚፈታተን ተግባር አየፈጸማችሁ ዲያስፖርውን የሃገር ጥቅም አፍራሽ አድርጋችሁ ራሳችሁን እንደጲላጦስ ከደሙ ነፃነን ልትሉ ትፈልጋላችሁ። እንደርስዎ ያለ ተማርሁ የሚል ሰው ሎጂክና ፕሪንሲፕለ ትቶ ደም ከውሃ ይወፍራል አያል ዘር የማጽዳት ዘመቻ ሲካሄድ ጀሮዳባልበስ አያለ የሚጎዝ ምንዓይነት ህሊና ነው።
ኤርትራን ያስገነጠላችሁ አናንተ በሁአላም ከኤርትርዊያን ጋር ጦርነት ከፍታችሁ ህዝቡን ያስጨፈጨፋችሁ አናንተ።  እምቢ ላገሬ  እምቢ ለነፃነቴ ብሎ የዘመተውን አማራ ፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ ጉርጋጌ፤ ሲድማ፣ ከምባታ ወዘተ ከፊትለፊት አሰልፋችሁ ከ 70-100,000 ሕዝብ አላስጨረሳችሁም አንዴ። ሕዝቡ በደሙ ያስቀራትን ባድመን መልሳችሁ ለሻብያ አልሰጣችሁምን። በዛንጊዜ ኤርትራኖችን ከኢትዮጵያ ምድር ንብረታቸውን ቀምታችሁ ኢሰብአዊ በሆነ ሁኔታ ወደ አስመራ አልመለሳችሁምን።
አሁን ደግሞ አነዚህኑ ኤርትራኖች ከአስመራ ወደ ኢትዮጵይ አንዲመለሱ አድርጋችሁ በመንግሥት መስሪያ ቤት አንዲመለሱ፣ ንብረታቸው ከነወለዱ አንዲመለስ አላደረጋችሁምን። ማነው በኢትዮጵያ ህዝብና ንብረት ላይ አየቀለደ የሚገኘው። ይህ ሁሉ ተግባር የሃገር ጥቅምን መጉዳት አይደለምን። ለነገሩ በአመራር ላይ ያላችሁት አብዛኞቻችሁ ኤርትራኖች ስልሆናችሁ የኢትዮጵያን ጥቅም ታስተብቃላችሁ ተብሎ አይጠበቅም። ዲያስፖራው የሃገር ጥቅምን የሚጎዳ ነገር እንዳይሰራ ታስጠነነቅቃላችሁ። የሌባ አይነደረቅ መልሶ ልብያደርቅ ማለት ይህ ነዉ።
በስልጣን ወንበር ከትቆናጠጣችሁ በሁአላ እንደ መንግሥት ሀገ መንሥት ኣወጣችሁ። ማንም ሳይጠይቃችሁና ሳያስገድዳችሁ እናምንበታለን ብላችሁ ያወጣችሁትን ሀገመንግሥት አንድ አራተኛወን እንኹዋን በተግባር አልፈፀማችሁም ። በሃገራችን ታሪክ ኢትዮጵያ ያለህግ የምትተዳደርው ክ1991 ዓማተ ምህረት ጀምሮ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ለህግ ተገዥ የነበረን ህዝብ ወደኾላ አየወሰዱ በህግ አልባ ስርዓት ከማስተዳደር የበለጠ ወራዳ ስራና ሕገአራዊትነት ምን ሊኖር ይችላል።ከዚህ የበለጠ የሃገረንና የህዝበን ጥቅም የሚጎዳና የሚአፈርስ ምን ነገር ይኖራል ።
በቅርቡ ወደ ሃገርቤት ጎራ ብዬ ሃገሪቱን በሰፊው አይቸ ተምልሻለሁ። እርግጥ ነው ሕንጻ ተቆልልዋል መንገድ ተሰረቶአል፤ የዝቅተኛና የከፍተኛ ትምህርት ቤቶችና  ተቐማት እንዳሸን ፈልተዋል፤ ጤና ጣቢአወች ተሰርተዋል፤ የመብራትና የስልክ መስመሮች ተዘርግተዋል፤ የውሃ ቡአንቡወችና የስልክ መስመሮች ጨምረዋል። ይህን ስናይ እሰየው እንላለን። የሚገርመው የሚጠጣ ውሃ የለም፣ ህዝቡ የኤሌክትሪክ መብራት አጦ በሻማ ያመሻል፣ ተማሪወች ከከፍተኛ ትምህርት ተቅዋማት ተመርቀው በቅጡ ስማቸውን መጻፍ አይችሉም ተመርቀውም ቦዘኔ ናቸው፤ምርት ተመርቶ ህዝብ ፆሙን ያድራል። ሁልጊዜ በግብረሰናይ ድርጅቶች እርዳታ ከመጠየቅ አልወጣም።ጤና ጣቢወች ተሰርተው ባልሙያወች የሉም ህዝቡ በበሽታ ይሰቃያል።
ሖስፒታሎቻችሁ የመፀዳጃ ቤት ይመስላሉ።እንዲአውም በአሜሪካና በአውሮፓ የሚገኙ መጸዳጃ ቤቶች በሃገር ቤት ካሉት ሆስፒታሎቻችሁ በንጽህና ሳይሻሉ አይቀሩም። የጎዳና ተዳዳሪው ቁጥር በየቀኑ ይጨምራል አሁንማ የመንግሥት ሰራተኛውም ተረጂ ሆንዋል። የዛሬ ሃይ ዓመት 85% የሆነው ህዝባችን በቀን ከ$1 ዶላር በታች በሆነ ገቢ ይኖር ከነበረበት ዛሬም የተቀየረ ነገር የለም። የትላይ ነው የ 11% ኢኮኖሚ እድገቱ። መቸም ምሁሩና ዶክተሩ አድሃኖም ይህን እውነታ በቀላሉ የመረዳት አቅም ብቻ ሳይሆን ሙያዊ ግዴታም ስላለባችሁ ይህን ሃቅ ያስተባብላሉ ብለን አንጠብቀም።
የሃገር ቅርስና ታሪክ የሃይማኖት ትቁዋማትን፤ ባህልንና ታሪክን ማጥፋት የሃገርን ጥቅምና ማንነት ማጥፋት አይደለምን። ማነው የእስላሙን ህብረተሰብ ከኦርቶዶክሱ ጋር የሚአናቁር። ሌላዉ ቢቀር ከዛሬ ሽሕ ዓመት በፊት ባሕረ ነጋሽ ወይም ነጋሺ የሰራውን እንኩአን ማሰብ እንዴት ያቅታችሁኣል። ማነው አማራውንና ኦርቶዶክሱን እንዳይንሰራራ አድርገን አከርካሪውን ሰብረነዋል ብሎ በኦፊሲየልና በመገናኝ ብዙሐን ወጦ በዝና መልክ እያወራ ያለው። ከዚህ የበለጠ የሃገረ ጥቅምንና አንድነት ማጥፋት የበለጠ ምን ይኖራል ይላሉ። አገር ከፈረሰ እኮ አማራውና ኦሮሞው ብቻ አይደለመ የሚጠፋው እንናንተም ጭምር መሆኑ እንዴት አይታያችሁም። የሌሎች ጉአደኞችዎ አርቆ የማሰብ አድማስ የተወሰነ ቢሆን እንደርስዎ ያለ ምሁር እንዴት አደጋዉ አይታየዉም።  ይህን ከመሰለ  የሃገር ጥቅምን ማወደም የበለጠ ምንሊኖር ይችላልና ነው ዲያስፖራውን የምትወቅሱት።
በሃገርቤትና በውጭ ሃገር ያለው ተቃዋሚና ህዝብ በተደጋጋሚ የሚአቀርበው ጥያቄ  የብሔራዊ እርቅንና ሠላምን የአንድነት መንግሥት እናቕቁም እያለ ሲለፍ ይኸው ሃያ ሁለት ዓመት አስቆጠረ። ይህን የተቀደሰ ሃሳብ በእምቢተኝነቱ ፀንቶ የሚገኘው ማነው ። ሃገርን ለአንድነትና ለትብብር የጠራ ተቃዋሚን ዲያስፖራ እንደሽብርተኛ የሚቆጥር  መንግሥትና ዶክትሬት ምን ዓይነት ጭንቅላትና መሪ ነው። ዶር አድሃኖም አሁንም ጊዜ አለ አልመሸም ማስተካከል ይቻላል። ከርስዎና ከግብረአበሮችዎ የሚፈለገው ቅን ልቦናና ለሃገር ጥቅም አስቦ መንቀሳቀስ ነው። ለጥፋቱ ደረጃው ይለያይ እንጂ ሁሉም ሃላፊነት ወስዶ ለማስተካከል መስራት ይኖርበታል። ሐላፊነቱ መንግሥት ነኝ በሚለዉ ላይ የከበደ ነዉ።
ሕዝብና ኢግዚአብሔር ሁሉጊዜ ይቅር ባዮችናቸዉ። የሃገር ጥቅም ማጥፋቱን አቁማችሁ የሃገር አንድነትና ጥቅም ማስጠበቅን ቅድሚያ ሰጣችሁ ከሕዝብ ጋር ታረቁ።  ካልሆነ ሃገር አገር ሲአርጅ አሜኪላ ይወልዳል እያልን ተቃውሞኣችንን እንቀጥላለን። ለዶ/ር አድሃኖም ካልነቁ መንጋቱን የሚኣበስር መልክተኛ አንልክባቸዋለን።
ቸር ይግጠመን
ዓቢቹ ነጋ ነኝ

Saturday, May 11, 2013

"የትናንቱ እስር ከሙስናው ጉዳይ ይልቅ ፖለቲካዊ ድምፀቱ ነው የሚሰማኝ”

ጌታቸው፣ ከኦስሎ


ሰሞኑን ኢትዮጵያ ከነበረው ዜና ውስጥ ሕዝቡን እያነጋገረ የነበረው የዋናው ኦዲተር ሪፖርት ከፍተኛ የገንዘብ ብክነት፣ የአሰራር ዝርክርክነት እና ለምን እንደተከፈሉ የማይታወቁ ክፍያዎች በመንግስት መስርያቤቶች ላይ መኖራቸውን የ 2004 ዓም የሂሳብ ምርመራ ሲያደርግ እንደደረሰበት ለምክርቤት ባቀረበው ሪፖርት መግለፁ ነበር።
መንግስት እና የመንግስት ደጋፊዎችም ጉዳዩን እንደዋዛ ለማለፍ ሲሞክሩ እና አለፍ ሲል ደግሞ ጉዳዩ ኢህአዲግን አይመለከትም የሚል ፅሁፍ በማህበራዊ ድህረ ገፆች ለማስነበብ ሲዳፈሩ አስገርመውኛል። በመሰረቱ በስልጣን ላይ ያለ ፓርቲ ማለት በእያንድንዱ የስልጣን መዋቅር ውስጥ አለ ማለት ነው። ይህ ማለት ከገንዘብ ጀምሮ ማናቸውንም የሀገሪቱን ሀብት በመሰለው መልክ ውሳኔ እየሰጠ ነው ማለት ነው። ይህ ”የመንግስት ሀ ሁ” ነው። ይህንን ሃቅ ለመግፋት ያልተፈነቀለ ድንጋይ የለም። በመሆኑም ለደረሰው የገንዘብ ብክነት የገዢው ፓርቲ አባላት እና ባለስልጣናት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ተጠያቂ የሚሆኑባቸው ብዙ መንገዶች አሉ።
ባለፈው አመት ”ግሎባል ፋይናንሻል እንተግርቲ” የተሰኘ አለምአቀፍ ድርጅት ባወጣው ሪፖርት ከ 2000 እስከ 2009 ዓ.ም (እ.ኤ.አ.) ብቻ ከኢትዮጵያ ከ 11.7 (አስራአንድ ነጥብ ሰባት ቢልዮን ዶላር) በላይ በህገ-ወጥ መንገድ መውጣቱን ገልጧል። ይህ ማለት እንደ ኢትዮጵያ ላለች አንዲት ታዳጊ ሀገር የእድገቷ ብቻ ሳይሆን ሕልውናዋን የሚፈታተን ነው። ሚልዮኖች የሚበሉት አጥተው በሚንከላወሱባት ምድር ይህንን ያህል ገንዘብ በህገወጥ መንገድ ወጣ ሲባል እንዴት ዝም ይባላል? በሌሎች ሃገራት ቢሆን ከካብኔ እስከ ምክርቤት የመበተን እና መንግስት ስልጣን እስከመልቀቅ የሚደርስበት ጉዳይ ነበር። እኛ ሀገር ግን ስለ ጉዳዩ መንግስት ማብራርያ አልሰጠበትም። የሚጠይቀውም የለም። ለነገሩ አምባገነኖች ነፃ ሚድያውን ማፈን የሚጠቅማቸው ለእንደዚህ ያለ ጊዜ ነው። ፀጥ እረጭ ለማድረግ።
የ11.7 ቢልዮን ዶላር ጉዳይ ገርሞን (መቸም ሁሌ እንደገረመን ነው) ሳያበቃ የእራሱ የመንግስት መዋቅር የሆነው የዋናው ኦዲተር ሪፖርት ደግሞ አፍ የሚያስይዝ ሪፖርት ለምክርቤቱ አቅርቦ አፋችንን አስይዞናል።
በግንቦት 5/2013 እኤአ ሪፖርተር ባወጣው ርዕስ አንቀፅ ላይ እንዲህ ዘግቦታል። የሪፖርቱን ዋና ዋና ነጥብ፣
- 1.4 ቢሊዮን ብር ያልተወራረደ ሒሳብ አለ፡፡
– 313.6 ሚሊዮን ብር ዕዳ ሳይመልሱ የተሸጡ ድርጅቶች አሉ፡፡
– 897.5 ሚሊዮን ብር ሕጋዊ ያልሆነ ክፍያና ወጪ ተደርጓል፡፡
– ያልተወራረደው 1.4 ቢሊዮን ብር በ57 የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የታየ ነው፡፡
– 15 ድርጅቶች ወይም መሥሪያ ቤቶች ከልዩ ልዩ ገቢ ማስገኛ ምንጮች ገቢ የሚሰበስቡ ቢሆኑም፣ የገቢ ሪፖርት የማያደርጉ በመሆኑ ኦዲት ማድረግ አለተቻለም፡፡
– በ13 ናሙና መሥሪያ ቤቶች የተሟላ ማስረጃ ሳይቀርብ 132.364 ሚሊዮን ብር በወጪ ተመዝግቧል፡፡
– 22 መሥሪያ ቤቶች 13.8 ሚሊዮን ብር ማስረጃ የሌለው ወጪ አድርገዋል፡፡
– 30 መሥሪያ ቤቶች ደንብና መመርያ በመጣስ 353.568 ብር የሚያወጣ ግዥ ፈጽመዋል፡፡
– በውሎ አበልና በትርፍ ሰዓት ተመን 11 መሥሪያ ቤቶች 1.4 ሚሊዮን ብር አባክነዋል፡፡
– በኤርፖርት ተርሚናል የተሰማራ አንድ የግል ድርጅት ገንዘብ በውጭ ምንዛሪ ለመቀበል ፈቃድ ሳይኖረው ከአሥር ዓመታት በላይ እየሠራ እንደሚገኝና ተቆጣጣሪ አካላት ያደረጉት ምንም ነገር የለም፡፡
– 134.7 ሚሊዮን ብር ብድር ያልመለሱ የመንግሥት ድርጅቶች ሲኖሩ፣ የመንግሥት ትርፍ ድርሻ የሆነ 18.549 ሚሊዮን ብር ሳይከፍሉ የተሸጡ ድርጅቶች አሉ፡፡ 44.254 ሚሊዮን ብድር ያለባቸው ሲሸጡም የገዛው አካል ለመንግሥት መከፈል የነበረበትን ያልከፈለ መሆኑን፣ ወዘተ. ወዘተ. ወዘተ.
በትናንትናው ግንቦት 2/2005 ዓ ም የግምሩክ ባለስልጣን ምክትል እና ዋና ሥራ አስኪያጆች ከሙስና ጋር በተያያዘ መታሰራቸውን ኢቲቪ በምሽቱ የዜና እወጃው ላይ ገልፆ ቀሪ የታሰሩትን ስም ዝርዝር ግን ሳይጠቅስ አልፎታል።
የነፃ ሚድያውን የሚተካ ፀረ-ሙስና አካል አይገኝም
እነሆ አምባገነንነት የሰብአዊ መብት እረገጣን ይወልዳል፣ የሰብአዊ መብት እረገጣ ሙስናን ይወልዳል፣ሙስና ብዙ ልጆች ይወልዳል እነርሱም ድህነት፣ሥራ አጥነት፣የተማረውን ‘የኮብልስቶን’ ሥራ ነው ዕጣህ ማለትን፣ በሺ የሚቆጠሩ ሕፃናትን የጎዳና ተዳዳሪነትን፣በሺህ የሚቆጠሩ እህቶችን ለአረብ ሀገራት የባርነት ግዞትን፣ ሚልዮን ወጣቶች በሀገራቸው ተስፋ ቆርጠው መሰደድን ይወልዳል። ከእዚህ ሁሉ ጋር ግን አንድ የማንረሳውን ልጅ ደግሞ ሙስና ይወልዳል አርሱም የጥቂቶችን ቅምጥል ሕይወት፣የሚላስ የሚቀመስ የሚፈልጉ ሚልዮኖች ባሉባት ሀገር በ ሚልዮን ብር የሚቆጠር ”ሐመር”መኪናን በአዲስ አበባ እያሽከረከሩ መታየትን ሌላም ሌላም ልጆች ይወልዳል።
አምባገነኖች እራሳቸው በምዘውሩት የፀረ ሙስና ኮሚሽን እንዳኝ የሚሉት ጉዳቸውን ስለሚያውቁት ነው።አምባገነኖች የነፃ ሚድያን እንደ ጦር የሚፈሩት እውነተኛው የ ፀረ ሙስና ኮሚሽን ነፃ ሚድያው ስለሆነ ነው።ነፃው ሚድያ እያንዳንዱ ባለስልጣን ከበላው እራት እስከ ቁርስ ድረስ ለሕዝቡ እንደሚዘግብ እና ማን የህዝብ አገልጋይ ማን ተገልጋይ መሆኑን ፍንትው አድርገው ስለሚያሳዩት አይፈልጉትም።ለእዚህ ነው እንደ እነ እስክንድር ያሉትን የነፃ ጋዜጠኛ ተምሳሌቶችን ”አሸባሪዎች” እያሉ እስከ እድሜ ልክ እስራት የሚፈርዱባቸው ከአስተዳደራዊ በደል ባለፈ የሙስናውን ጎራ እንዳይነካኩ ከመፍርዓትም ነው።
ሙስና በኢትዮጵያ ከግለሰብ ደረጃ አልፎ የመንግስት የአጠቅቀም ወይንም የአሰራር ስርዓት (system) ሆኗል
በኢትዮጵያ መንግስት ዘንድ ሙስና አሳፋሪ ጉዳይ እንዳልሆነ ብዙ ማስረጃ መጥቀስ ይቻላል። አዎን የፀረ ሙስና ኮሚሽን አለ።ሚድያው የሙስና መጥፎነትን ይነግረናል።አሁን አሁን ለምን እንደቀረ አይታወቅም እንጂ ቀድሞ የሚቀርቡት ማስታወቂያዎች እና ድራማዎች በደንብ የተጠኑ አስተማሪ መስለው ነበር።በፀረ-ሙስና ኮሚሽን ውስጥ በመርማሪነት የሚቀጠር ሰው ደሞዙ በወር እስከ አስራሁለት ሺህ የሚደርስ፣ የሚሄድበት እና የሚዝናናበት ቦታ ሁሉ የታወቀ መሆን እንዳለበት የቅጥር መስፈርቱ ያዛል።አመታት ሲቆጠሩ ግን ቀደም ብሎ የተወሰነ ስልጣን የነበረውን የፀረ ሙስና ኮሚሽን ጥርስ አልባ የማድረጉ ሂደት ከአቶ መለስ ተከታታይ ቁጣ ጀምሮ ኮሚሽኑ ውስጥ የተቀጠሩት የመጀመርያ ደረጃ መርማሪዎች ድንጉጥ እንዲሆኑ ማድረግ የተለመዱ ሆኑ።ሰራተኞቹ በውጭ የሚያዩት እና የሚሰራው አልጣጣም አላቸው።እናም ግማሾቹ በሙስናው ተነካኩ የተቀሩት ሀገር ትተው ሄዱ ሌሎቹ ሥራ ቀየሩ።
ከአንድ ሁለት ወር በፊት ይመስለኛል ሸገር ኤፍ ኤም የፀረ ሙስና ኮሚሽኑን ኃላፊ ” ከእናንተ ሰራተኞች መካከል በሙስና የሚታሙ አሉ ይባላል።እና የእዚህ አይነት ችግር ሲገጥማችሁ እንዴት ነው የምትፈቱት?” ተብለው ሲጠየቁ የመለሱት መልስ ”አዎን ይህ ያጋጥመናል በቅርቡም ተመሳሳይ ችግር አለ በቅርቡም ሁለት ሰራተኞች ላይ የተባለው ችግር ተገኝቷል።” ብለዋል። ይህ አንግዲህ ለሚድያ የተባለው እንጂ ወደ ዝርዝሩ ሲመጣ የባሰ ጉዳይ እንደሚኖር ይታመናል።
በእዚህ ሁሉ ነው እንግዲህ ሙስና ከግለሰብ አልፎ አሰራር ስርዓት(system) የሆነው።የአሰራር ስርዓት(system) የሆነ ሙስናን ለመዋጋት ግለሰቦችን ሳይሆን አሰራሩን(system) ማስወገድ ይሻል። አቶ መለስምሆኑአቶሃይለማርያምደጋግመው መንግስታቸው፣ባለስልጣኖቻቸው፣ነጋዴዎቻቸው ሁሉ ሙሰኛ እንደሆኑ በምክርቤት የተለያዩ ስብሰባዎች ነግረውናል።ይህ ማለት ችግሩ የግለሰቦች ሳይሆን የአሰራሩ ሙሉ መዋቅር -የመንግስት ችግር ነው ማለት ነው።የአሰራር እና የጠቅላላ የመዋቅር ችግር ደግሞ በጥገናዊ ለውጥ አይስተካከልም።ሙሉ በሙሉ የፖሊስ ለውጥ በማድረግ እና ስርዓቱን በመቀየር ብቻ ይፈታል። ይህ በእርግጥ ለመንግስት ከባድ ሊሆን ይችላል።ለሕዝቡ ግን ከባድ አይደለም። ምክንያቱም የሙስና ውጤት ልጆች በሀብት ከመምነሽነሽ በቀር ሌሎቹ አብረውት ስለሚኖሩ ያውቃቸዋል።እናም የሙስና ዋናውን ግንድ የመንግስትን መላውን መዋቅር ትተን ግለሰቦችን አንንቀስ።ግንዱን ትተን ቅርንጫፎችን አንቀነጣጥብ።በአደባባይ ሙስና እንደፈፀሙ የተናገሩ ግን በፈረንጁ አፍ ”ሶሪ” መሰል ንግግር አድርገው የሚኖሩባት ሀገር ውስጥ መኖራችንን አንዘንጋው።
በዘመነ ኢህአዲግ ፓርቲው ሙስና መኖሩ ትዝ የሚለው ሊያስወግዳቸው የሚፈልጋቸው ባለስልጣናት ሲኖሩ ወይንም እንደ ሰሞኑ አይኑን ያፈጠጠ ሪፖርት በተለያዩ ሚድያዎች ሲገለፅ ነው።የውስጥ ሹክቻ በሙስና ማንኪይ ትገላበጣለች። ትናንት የታሰሩት ባለስልጣናት ጉዳይ ላይ ”ለምን አሁን?” የሚል ጥያቄ የቀረበለት የቀድሞው አዲስ ነገር አምደኛ ዘሪሁን ትናንት ከኢሳት ጋዜጠኛ መሳይ ለቀረበለት ጥያቄ የመለሰው መልስ ግን አንጀት ጠብ የሚል ሆኖ አግኝቼዋለሁ እናም በእርሱ ሃሳብ ልደምድም። ”የትናንቱ እስር ከሙስናው ጉዳይ ይልቅ ፖለቲካው ድምፀቱ ነው የሚሰማኝ” ነበር ያለው።

የግምሩክ ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትሉ አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ በዛሬው እለት በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለዋል።

(EMF) – በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ መላኩ ፈንታ እና አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ በዛሬው እለት በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለዋል። ሁለቱ በሙስና የታሰሩት ባለውልጣናት የግምሩክ ዳይሬክተር እና ምክትል ዳይሬክተሮች ናቸው። አቶ መላኩ ፈንታ ትውልድ እና ዕድገታቸው በጎንደር ከተማ ሲሆን፤ ስብሰባ ሄደው አያውቁም እንጂ፤ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ናቸው። ባለፉት አመታት የኢህአዴግ ታማኝ አገልጋይ በመሆን የፌዴራል ጉዳዮች ሚንስትር ደኤታ ሆነው አገልግለዋል። አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ ደግሞ የትግራይ ተወላጅ ሲሆኑ፤ በሙያ ችሎታ ሳይሆን በህወሃት አባልነታቸው ስልጣን እንዳገኙ ተደርጎ ሲነገር ነበር የቆየው።
(Left to right) Gebrewahed Deputy director and  Director Melaku Fenta
(Left to right) Gebrewahed Deputy director and Director Melaku Fenta
ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ውስጥ የሙስና ምንጮች ተብለው ከተጠቀሱት 3 ድርጅቶች ውስጥ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በዋናነት ሲጠቀስ ቆይቷል። ይህ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ታክስ በነጋዴው ላይ በመጨመር ህብረተሰቡን ሲያማርር የቆየ ሲሆን፤ ሌሎችን በሙስና በመክሰስ ከአንድ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከ6 ወራት እስከ 25 አመት በሚቆይ እስር እንዲፈረድባቸው ማድረጋቸው ይታወሳል። ከነዚህ ውስጥ በርግጥ በጥፋት የታሰሩ ቢኖሩም፤ ምንም ያላጠፉ እና የኢህአዴግን አስተዳደር ያልደገፉ፤ መዋጮ እንዲያደርጉ ተጠይቀው ያላደረጉ ሰዎች ሆን ተብሎ ከፍተኛ ታክስ ተጨምሮባቸው፤ መክፈል ባለመቻላቸው ጭምር ለእስር የተዳረጉ አሉበት።

እስካለፈ አመት ድረስ የግምሩክ ባለስልጣን ከ3 ሺህ በላይ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ ክስ መስርቶ ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ ነበር። አሁን የተሰማው አዲስ ወሬ እና ዜና ግን በተለይ የንግዱን ህብረተሰብ ያስገረመ ነገር ሆኗል። በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ መላኩ ፈንታ እና አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ እንዲሁም ከነሱ ጋር በመተባበር ሙስና ውስጥ የተዘፈቁ 15 የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
እንደደረሰን ዘገባ ከሆነ የግለሰቦቹ ቤት፣ ቢሮ ተበርብሯል። በስልክ እና በኢሜይል ሲያደርጉ የነበረው ግንኙነት ጭምር በህወሃቱ አቶ ደብረጽዮን የኤሌክትሮኒክስ ስለላ ስር ወድቆ ነበር። እናም መቆየት ደግ ነው “ኢህአዴግ ልጆቹን መብላት ጀመረ” የሚያሰኝ ወቅት ላይ ተደረሰ።
http://ethioforum.org/

Friday, May 10, 2013

አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ በሙስና ክስ ላይ ምስክርነት ሰጡ


ሮሚያ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ፣ በኦሮሚያ ክልል ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሬት ሙስና ክስ በመሠረተባቸው ከ80 በላይ ተከሳሾች በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አባዱላ ገመዳ፣ ማክሰኞ ዕለት ፍርድ ቤት ቀርበው ምስክርነት ሰጡ፡፡
አፈ ጉባዔ አባዱላ የመከላከያነት ምስክርነታቸውን የሰጡት፣ በኦሮሚያ ክልል የቡራዩ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ ኃይሉ ደቻሳና ሌሎች ተጠርጣሪ ተከሳሾች በምስክርነት ስለቆጠሯቸው ነው፡፡
ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ከሕገወጥ የመሬት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር በዋሉት እነ ኃይሉ ደቻሳ ላይ፣ የክልሉ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ ሰኔ 14 ቀን 2004 ዓ.ም. ክስ መሥርቶባቸዋል፡፡
የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ያለውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ለኦሮሚያ ክልል ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል፡፡ ፍርድ ቤቱም የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክስና ያቀረበውን ማስረጃ ከመረመረ በኋላ ተጠርጣሪዎቹ እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቷል፡፡
በመሆኑም ተጠርጣሪዎቹ አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አብዱልአዚዝ መሐመድን፣ የልዩ ዞኑ አስተዳዳሪ አቶ ተስፋዬ ቱሉን፣ የኦሮሚያ ከተማ ልማት ኃላፊን፣ የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ የነበሩትን አቶ ደዋኔ ከድርንና ሌሎችንም በመከላከያ ምስክርነት ቆጥረዋቸው ነበር፡፡
ፍርድ ቤቱ ባለፈው ቀጠሮው የተጠርጣሪዎችን መከላከያ ምስክሮች ለማድመጥ ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፣ በሥራ ምክንያት ያልቀረቡት አፈ ጉባዔ አባዱላ፣ ማክሰኞ ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ከተከሰሱበት ከመሬት አሠጣጥ ጋር በተያያዘ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ እሳቸው የክልሉ ባለሥልጣን በነበሩበት ወቅት መሬትን በሚመለከት የወጣው መመርያ፣ የተከለለንና የአርሶ አደሮችን ይዞታ ጭምር እንዲሰጥ መፍቀድ አለመፍቀዱን እንዲያስረዱ አፈ ጉባዔውን ጠይቋል፡፡
እሳቸውም በሰጡት ምላሽ የሕዝቡ ኑሮ እንዲሻሻል፣ ውኃና ኤሌክትሪክን ጨምሮ ሁሉንም ነገር እንዲያገኝ የሚፈቅደውን መመርያ እሳቸው ብቻ ሳይሆኑ ከእሳቸው ጋር በወቅቱ የነበሩና እስካሁንም በክልሉ በተለያየ ሥልጣን ላይ ያሉ አብረው ያወጡት መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡ ሌሎች መከላከያ ምስክሮች ቀርበው መስክረዋል፡፡ በመከላከያ ምስክርነት ተቆጥረው የነበሩት የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አብዱልአዚዝ መሐመድን ጨምሮ ያልቀረቡ ኃላፊዎች መኖራቸው ታውቋል፡፡
ethiopian reporter

ነጋሶ እና የከሸፈው የቤተመንግስት እቅድ


THURSDAY, MAY 9, 2013

ከኢህአዴግ የሽግግር መንግስት በኋላ እስከ 1994 ዓ.ም ድረስ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በሥልጣን ዘመናቸው ለማከናወን አስበው ካልተሳኩላቸው የቤተ-መንግስት እቅዶች መካከል አንዱን አጫውተውኛል። ዶ/ር ነጋሶ ርዕሠ-ብሄር ሆነው ወደ ብሄራዊ (ኢዮቤልዮ) ቤተመንግስት ከገቡ በኋላ የቤተመንግስቱን የተለያዩ ቦታዎች ተዘዋውረው ተመለከቱ፡፡ ብዙ ለዓይን የሚስቡና ለጐብኚዎች አይን ማረፊያ የሚሆኑ ነገሮችን ያስተዋሉት ፕሬዚዳንቱ፤ አንድ ሃሳብ ብልጭ ይልላቸዋል። ቤተመንግስቱን በሰለጠኑት አገራት የጥራት ደረጃ ለማሰራት ነበር ያሰቡት፡፡ ይሄንን ዕውን ለማድረግም የሌላው ዓለም ቤተ-መንግስቶች ምን አይነት አሠራርና አካሄድ እንዳላቸው ያጠኑላቸው ዘንድ በወቅቱ የቤተ መንግስቱ አስተዳዳሪ የነበሩትን ጀነራል ፍሬ ሠንበት ወደ እንግሊዝና አሜሪካ ላኩ፡፡ ጀነራሉ ባመጡት መረጃ መሠረት፤ የአሜሪካው ኋይት ሀውስም ሆነ የእንግሊዙ ቤኪንግሀም በቱሪስቶች ይጐበኛል፡፡
ኋይት ሀውስ ፕሬዚዳንት ኦባማ ስራቸውን እያከናወኑም ቢሆን አልፎ አልፎ ክፍት እየሆነ በውስጡ ያሉ ቅርሶችና ታሪኮች እንደሚጐበኙ፣ የንግስት ኤልሳቤት መቀመጫ የሆነው የእንግሊዙ ቤኪንግሀምም ለጐብኚዎች ክፍት እየተደረገ የአገሩ ህዝብ መሪዎቹ የሚኖሩበትን ቤተ-መንግስት፣ ቅርሶች፣ የቀደሙ መሪዎችን ታሪክ ይጐበኛል፡፡ ስለሀገሩም በቂ ግንዛቤ ያገኛል። ይህን የሠሙት ዶ/ር ነጋሶ፤ “በዚህ አይነትማ የሀገሬ ቤተመንግስት ብዙ ሊጐበኙ የሚችሉ ነገሮች ሞልተውታል” በማለት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መምከር ይጀምራሉ፡፡ (ልብ በሉ! በወቅቱ ዶ/ር ነጋሶ የሚኖሩበት ቤተመንግስት ጣሪያ ያፈስ ነበር።) “ጀነራል ፍሬ ሠንበትን ልኬ ባስጠናሁት መሠረት የእኛንም ቤተመንግስት ለቱሪስት ክፍት ለማድረግ እንቅስቃሴ ጀመርኩ” ይላሉ ዶ/ር ነጋሶ፡፡
በተለይ አሁን ፕሬዚዳንት ወ/ጊዮርጊስ የሚኖሩበት ብሄራዊ ቤተመንግስት ከንግስት ዘውዲቱ፣ ከልጅ እያሱና ከሀይለ ስላሴ እስከ መንግስቱ ኃ/ማሪያም የአገዛዝ ዘመን ድረስ ያሉ በርካታ ቅርሶችን የያዘ በመሆኑ ለሙዚየምነት ከበቂ በላይ ነው፡፡ የኃይለስላሴ እና ሌሎች የልዑላን ቤተሠቦች ያገኟቸው ሽልማቶች፣ የጦር ሜዳ መሣሪያዎች፣ አልባሣት፣ የቤት እቃዎችና መሠል በርካታ ቅርሶች በቤተመንግስቱ ውስጥ ቢኖሩም የሀገሬው ህዝብ ግን ሊያያቸው ቀርቶ ከነመኖራቸው ማወቁንም ይጠራጠራሉ – ዶ/ር ነጋሶ፡፡ “ሌላውን ተይው ኃይለ ስላሴ ሊታሠሩ ሲያዙ ከአልጋ ላይ የወረዱበት ነጠላ ጫማና ፒጃማ ሳይቀር በቤተመንግስት ይገኛል” የሚሉት ዶ/ር ነጋሶ፤ መታጠቢያ ቤት ሲገባ የጢም መላጫቸው፣ ሳሙና፣ ፎጣና ሌሎች ነገሮች እንደሚገኙም ነው ያጫወቱኝ። ዶ/ር ነጋሶ እንደሚሉት፤ ይህንን ሁሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ሊያየው ይገባል፡፡ “እኛ አገር ስለ ቱሪዝም ሲወራ ቶሎ ወደ አዕምሯችን የሚመጣው የፈረንጅ ጐብኚ ነው፡፡ ሀገሬው ሊጐበኛቸው የሚገቡ በርካታ ቅርሶች እንዳሉን ግን እንዘነጋዋለን” ይላሉ፡፡ የሆኖ ሆኖ እቅድ ወጣ፡፡
እቅዱም በብሔራዊም ሆነ በታላቁም ቤተ መንግስት ያሉ ቅርሶችን ለህዝብ ክፍት አድርጐ ለማሣየት፣ በታላቁ ቤተ መንግስት ግቢ ውስጥ አንድ ሙዚየም መገንባት ነው፡፡ ይህን እዉን ለማድረግ ከብሔራዊ ቤተ መንግስት ተነስቶ በሒልተንና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፊት ለፊት በሚገኘውና ሼክ መሀመድ አሊ አላሙዲን ባሠሩት “አፍሪካ ፓርክ” አናት ላይ በድልድይ መልክ አልፎ ታላቁ ቤተ-መንግስት ድረስ የሚሄድ መንገድ መገንባትና ለጐብኚ ክፍት ማድረግ ነበር። የመንገዱ ዋና አላማ ብሄራዊ ቤተመንግስቱ ውስጥ ያሉትን ቅርሶች የሚጐበኙ ሠዎች፤ ከዚያ ወጥተው ላይኛው (ታላቁ) ቤተመንግስት ሙዚየም ለመግባት እንዳይቸገሩ ለማድረግ እንደነበር ዶ/ር ነጋሶ ይናገራሉ፡፡ በታላቁ ቤተ መንግስት ውስጥ አዲስ ከሚገነባው ሙዚየም በተጨማሪም የአፄ ምኒሊክ ቤተ መንግስት ስለሚገኝ እግረ-መንገዱን መጐብኘት ይችላል የሚል ሀሣብ መካተቱን የሚናገሩት ዶ/ር ነጋሶ፤ ይህም የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይ ወጣቱ ስለሀገሩ እያወቀና እየተገነዘበ እንዲሄድ በማሰብ ዝግጅት መጀመሩን ያስታውሳሉ፡፡
የሙዚየም ዕቅዱን እውን ለማድረግ ዲዛይን ሁሉ ተዘጋጀ፡፡ በጀትም ተመደበ፡፡ ወደ ስራ ሊገባ በዝግጅት ላይ እንዳለ የ1993 ዓ.ም የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት መጣና በነጋሶ የሞቀ እቅድ ላይ ውሀ ቸለሠበት፡፡ ሁሉም ትኩረቱን ወደ ጦርነቱ ከማድረጉም በተጨማሪ “የሙዚየሙን ጉዳይ እውን የምናደርግበት ገንዘብ የለንም” ተባሉ፡፡ ይህን የመሠለ የነጋሶ ድንቅ ዕቅድም በሀሣብ ብቻ መቅረቱን ያስታውሳሉ – ዶ/ር ነጋሶ። ይህንን ነግረውኝ ሲጨርሱ ትዝ ያለኝ የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” የተሰኘ መፅሃፍ ነው፡፡ እኔም መክሸፍ እንደ ነጋሶ ሃሳብ” አልኩኝ ለራሴ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ የሙዚየሙ ጉዳይ እንዲሣካ ከፍተኛ ፍላጐት እንደነበራቸው ይናገራሉ፡፡ ሙዚየሙን ለማስገንባት የቦታ ጥያቄ እንዳይነሳ በመፍራት “ፕሬዚዳንቱ በህገ-መንግስቱ እንደተቀመጠው ብዙ የአስተዳደር ስራ ላይ አልተቀመጠም፤ ለመኖሪያ የሚያገለግል አነስተኛ ቤትና ትንሽ ፅ/ቤት ብቻ ይበቃዋል፤ ሌላው ለጉብኝት ክፍት ይሁን” የሚል ሀሣብ አቅርበው እንደነበርም ያስታውሳሉ፡፡ አልተሳካም፡፡ የክሽፈት ታሪካችንን አያችሁልኝ!!

WRITTEN BY ናፍቆት ዮሴፍ

Thursday, May 9, 2013

The Phenomenon of Self-Subjugation in the Current Ethiopian Politics

by Dubale 
Ethiopians from various parts of the country have been fighting to do away the woyane oligarchy who is implementing the hegemony of the Tigre ethnic group.  The people of Ethiopia have been fighting for the most basic democratic rights such as having freedom of speech and writing, increasing the limited opportunities in the economy, fighting against social discrimination, having equal access to the legal system, and preventing denial of justice in court rooms.
Neither woyane nor its supporters seem to understand the consequence of ethnic politics.  The propaganda woyane is spreading among its supporters wrongly paints Tigre’s hegemony is everlasting by subjugating other ethnic groups through economic and political means.  That view is very shortsighted at best and destructive at worst.  As one of the minority ethnic groups, Tigres should otherwise be very concerned about ethnic politics in Ethiopia.  Whatever economic, social, and political benefit Tigres are enjoying at present is transient and will last only if the balance of power remains heavily tilted to woyane’s side for long.
Two stratagems, in tandem, have been working in favor of woyane.  The first one is divide and rule and the second is a growing trend of self-subjugation. Many writers in various forums have addressed the former stratagem but the latter stratagem has not been addressed adequately.  For careful observer, self-subjugation in the current Ethiopian politics becomes quiet evident as a sad consequence of the unprecedented oppression the people of Ethiopia and the opposition parties are forced to endure.  The opposition parties themselves have unconsciously played an active role of self-subjugation and undermined their own role as a prime fighter against the dictatorial rule of EPRDF and ethnic hegemony.
The current Ethiopia is formed not with ethnic equality but with notions of inequality and discrimination favoring the hegemony of Tigre.  The term “ethnic equality” in woyane’s government has turned to the operative term of folly of subconscious disdain fulfilled by a discriminatory action on the work place, interaction among ethnic groups, in courthouses, and higher education institutions.  Self-subjugation stems from learned response to these discriminatory actions of government institutions.  The subdivisions of Ethiopia to different ethnic kilils have reinforced prejudices and discrimination and produced self-subjugated generation and culture.
After woyane lost the election in 2005, it has recruited over five million people to join EPRDF.  All these new recruits are willingly or otherwise joining EPRDF primarily to get access to economic opportunity and get promotion in work place.  There is unwritten rule that any of rank and files Tigre have an upper hand over all of other ethnic groups in all of the political apparatus within the organization of EPRDF.  The individuals have to demonstrate their loyalty to any Tigre in the structure by subjugating themselves to the perceived higher social rank of Tigres.
Not only in the rank and files, the higher officials including the PM Hailemariam Desalegn has to demonstrate their loyalty to Tigre hegemony more than their loyalty to Ethiopia.  The continuous reaffirmation in various communiqués before and after Hailemariam assumes the PM position that he will unequivocally keep alive the deceased PM Meles Zenawi’s legacy is a manifest of self-subjugation.  He has been stating exaggerated praise to Melse not to convince Ethiopians but to let the Tigre king makers know that he will serve woyane very well and with no opposition.  The judges presiding to rule in political prosecutions of journalists and opposition leaders may not necessarily subscribe to woynae politics, but they convey another manifest of a self-subjugation trait.  These judges almost always rule in favor of the government ridiculous litigation against defendants who exercised their right within the boundary of the law.  The case of Supreme Court recently upheld the sentence of journalist such as Eskinder Nega and Anduale Arage of the opposition parties is ruled by none other than self-subjugated judges.
The trait of self-subjugation can be observed in the opposition parties as well.  In the case of opposition parties, self-subjugation manifests when political actions are limited to actions only the dictatorial woynae approves or tolerates.  Oppositions have acquired an amazing skill of self-subjugating to not anger woyane by underperforming their political actions to not be visible to attract attention of the general public.  Holding candle light vigils in the compound of their offices or occasional visit of politically accused and wrongly sentenced members of their party or leaders rather than mobilizing the population and taking the streets are cases of self-subjugations, not to cross the red line drawen by woyane.  By doing so, the opposition parties might manage to live to the next day but it allows woynae to build on its success of spreading the trait of self-subjugation among communities.
The defensive responses of Girma Seifu of MEDREK (the largest opposition coalitions) in town hall meeting in Washington DC and other cities in USA is a vivid example.  His responses to pertinent questions such as, why there is no active resistance of the opposition parties by utilizing the rights the constitution granted to them? In his responses, Girma has been attempting to reproach the questioners by implying that the Diaspora Ethiopians were insensitive to the danger of prosecution and ultimate imprisonment members of opposition parties are facing.
This mental sentiment of the constitutional rights is only applied when EPRDF bureaucracy permits is what self-subjugation is all about.  Girma’s answer is totally contradictory to what the opposition parties should stand for.   The job of opposition parties is to oppose and make it publicly known when government violates its own rule.  The oppositions actions should be independent of the government permission.  It is ridiculous to expect the violator of their right, woyane, permits the oppositions political actions.  That is what the opposition parties such as MEDREK which Girma Seifu is member of the leadership consciously underperforms or totally neglects to do in Ethiopia.  Consequently, there is no progress in the democratization process of Ethiopia but only regress when the very opposition parties are enforcing the repressing actions of EPRDF and Tigre hegemony by mere self-subjugation of not doing what the constitution granted.   Ethiopians in Diaspora are not insensitive as implied by Grima but advocates for oppositions to take incremental actions to result small changes.
The dissemination of bigotry and discrimination by woyane elitists through cultural, political and socioeconomic means mustn’t be seen lightly.  Because, its impact is widespread and it increases the existing conflicts or creates one where there is none.  Woyane fostered a society that marginalizes all other ethnic groups but primarily Amara and Oromo.  The recent eviction campaign of Amara from the land they have been farming for many years in Benishangul-Gumuz and Guraferda is the direct consequence of ethnic policy.
First and foremost, woyane ethnic demagogues such as Sebehat Nega and the his likes may wholeheartedly would like to believe that they are not racist.  Still, due to the manner in which a high level of racialism has been encouraged to permeate in every corner of the “Kilil” and federal administrative structures, one cannot be sure that ethnic resentment and disdain has not been infiltrated by eviction of one ethnic groups from land and work place or forced villegization and land grab.
Almost all citizens know this mental conditioning of self-subjugation to be true.  To state it differently, individuals in all other ethnic groups have been duped into believing that, without woyane approval they are not worthy to enjoy the same achievements and pleasures any Tigres so openly display to occupy any high offices as their entitlement benefit.  What makes self-subjugation a significant mindset to keep oppressor woyane in power is because it is instrumental to have the same oppressed ethnic groups propagate the prejudicial and racialist notions that have kept their ancestors from collecting the confidence in themselves, as a community, as a people, to reach the upper echelons of social achievement and effect change in Ethiopia.

http://ecadforum.com/2013/05/04/

Wednesday, May 8, 2013

ሮቤል ከቦስተኑ የሽብር ጥቃት ጋር ግንኙነት የለውም’ – ጠበቃ ደረጀ ደምሴ

በቦስተን ማራቶን ላይ ከተፈፀመው የፈንጂ ጥቃት ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ሥር የቆየውና ክሥ የተመሠረተበት ወላጆቹ ትውልድ ኢትዮጵያ የሆኑት ሮቤል ፊሊጶስ የተከሰሰበት ጉዳይ ቀደም ሲል ይነገር የነበረውን ያህል እንዳልሆነና ወደፊት በሚካሄደው የፍርድ ሂደትም አወታዊ ውጤት እንደሚጠብቁ ጠበቃው ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ አስታወቁ፡፡
አቶ ደረጀ ደምሴ – የሮቤል ፊሊጶስ ጠበቃ
ቦስተን ማሣቹሴትስ የሚገኙት የሮቤል ፊሊጶስ ጠበቃ አቶ ደረጀ ደምሴ ሲናገሩ ሮቤል በፃርናየቭ ወንድማማቾች ከተፈፀመው አድራጎት ጋር ምንም ግንኙነት የለውም ብለዋል፡፡
ሮቤል ፊሊጶስ በመቶ ሺህ ዶላር ዋስትና እንዲለቀቅ ጉዳዩን የያዘው ፌደራል ፍርድ ቤት ትናንት የወሰነ ሲሆን ጉዳዩ በሚታይበት ጊዜም ከቤተሰቦቹ ጋር በቤት ውስጥ እሥር እንዲቆይ ፍርድ ቤቱ አዝዟል፡፡
ሮቤል ፊሊጶስ
ሮቤል ፊሊጶስ
ጉዳዩ ፌደራል በመሆኑ የፍርዱ ሂደት ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት ሊዘልቅ እንደሚችል ጠበቃው አቶ ደረጀ ደምሴ ጠቁመው ለፊታችን ግንቦት ዘጠኝ መቀጠሩን ገልፀዋል፡
 ተጨማሪና ዝርዝር ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ፡፡

Ethiopia: Loss of Lives and Displacement Due to “Border Dispute” in Eastern Ethiopia



HRLHA FineHRLHA Urgent Action
The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) would like to express its deep concern over the negligence of both the federal and regional governments in Ethiopia regarding the violence that has been going on for about six months against the Oromos in Eastern Hararge Zone of Oromia Regional State.
According to reports obtained by HRLHA from different sources, this government-backed violence that has been going on in the name of border dispute around the Anniya, Jarso and Miyesso districts between the Oromia and Ogaden regional states has already resulted in the death and/or disappearance of 37 Oromo nationals and the displacement of about 20,000 others. Around 700 different types of cattle and other valuable possessions are also reported to have been looted. The reports indicate that the violence has been backed by two types of armed forces (the Federal Liyou/Special Police and the Ogaden Militia) from the Ogadenis side, while on the side of the Oromos, even those who demonstrated the intentions of defending themselves in the same manner were disarmed, dispossessed and detained. Despite these facts, the reports also dissociate the Ogadeni nationals from the violence mentioning that they have never made claims of ownership of the piece of land in the name of which the government-backed violence has been taking place. HRLHA has also learnt that the said piece of land was demarcated and declared to be part of Oromia Regional State during the 1996 referendum.
Among the 37 dead and/or disappeared Oromos Mohamed Kasim and Kadir Ali were local Oromo elders who were killed by the armed government forces in an effort to resolve the violence in a peaceful manner. According to HRLHA informants from Anniya, the hundreds of thousands of displaced Oromos from Rasa Harre, Marfata, Qillee, Mulqee, Dirraa, Waldayyaa, Biqqoo and Libee community fled to the highland areas in Eastern Hararge Zone in search of temporary shelters and other basic needs. The reports add that the displaced Oromos did not get any kind of help from any local, regional, or federal sources. More worrisome is that there are no hints as to when and where the violence against innocent civilians is going to end. Besides, the fact that the governments at various levels turned blind eyes and deaf ears toward such deadly and destructive violence for this all time strengthens the HRLHA is a non-political organization (with the UN Economic and Social Council – (ECOSOC) Consultative Status) which attempts to challenge abuses of human rights of the people of various nations and nationalities in the Horn of Africa.
allegations that the federal government and the ruling party are behind the conspiracy of clearing the area suspected of harbouring armed opposition groups of anything on it.
The Human Rights League of the Horn of Africa urges the Ethiopian Federal Government and the Regional Government of Oromia to discharge their responsibilities of ensuring the safety and stability of citizens by taking immediate actions of interference to bring the violence to end facilitate the return of the displaced Oromos back to their homes. It also calls upon all local, regional and international diplomatic and human rights organizations to impose necessary pressures on both the federal and regional governments so that they refrain from committing irresponsible actions against their own citizens for the purpose of political gains.

Oromo Democratic Front (ODF) Declares to Work with Multi-national Ethiopia

Oromo Democratic Front (ODF) Declares Commitment to Work with Others towards a Democratic, Multi-national Ethiopia:

Is this the Same “New Ethiopia” We in the SMNE Envision? 
On March 30, 2013, I had the privilege of watching history in progress while attending the first meeting of the newly formed Oromocalling Oromo to work together for one Ethiopia Democratic Front (ODF) as an observer. Those involved included most of the founding leaders of the Oromo Liberation Front (OLF). As they announced their new vision, direction and organization to more than 500 people attending the meeting in St. Paul, Minnesota, I was deeply struck with the vastly different message I was hearing that day—calling Oromo to work together for one Ethiopia—from what I had heard at their 2006 OLF meeting where their secessionist goals and strictly Oromo agenda dominated every aim. I can only think that this transformation has been brought about by a renewed hope among its leadership that the great people of Oromia can contribute to the creation of an Ethiopia for all its precious people.
I believe the ODF, and its new vision, could be part of the answer to the serious division among the Ethiopian opposition groups. This is a good beginning and worth applauding. During the meeting, ODF leadership clearly explained their objectives as advocates not only for the Oromo, but also for the “freedom and justice for all individuals and nations.” They explained that the change in focus was “motivated by the universal principle that struggling for justice for oneself alone without advocating justice for all could ultimately prove futile because ‘“injustice anywhere is a threat to justice everywhere.”’
I do believe it is legitimate to protect the rights of your own ethnic people; exposing injustices and working towards the resolution ofOromo Democratic Front (ODF) Declares Commitment to Work with Others these grievances, especially in a country where no one speaks on behalf of others; however, we will know we have a much healthier society when we advocate for the rights of others and readily correct wrongs. These others can be from tiny subgroups of people or from large majority groups. They can be fellow members of our society that agree with us or those who dispute our positions. In a free society, those unlike us still deserve respect and equal rights. This is why it was so gratifying to hear Oromo leaders say they will not be speaking only for Oromo, but for everybody; and that from here on, the ODF will be a body that will work with others to bring lasting change to all Ethiopians.
Some in the audience challenged this new position. One man summed up the opinion of a number of attendees as they sought to better understand the change of direction. The man asked, “For the last 40 years, we’ve been told that Ethiopians in power were colonizers and imperialists and we have been dreaming about having our own country, but now you are saying we can work from within? Why the change the course we have been on?”
One of the leaders, Mr. Leenco Lata, respectfully explained, “I cannot preach what is unachievable. It cannot work in Ethiopia. If Oromia was to become a country, the entire region would be in chaos. Oromia is everywhere.  What are you going to do with Gambella, Southern Nations and Benishangul?
It will be best to fix the country from within so we all have a democratic country in which to live. The Oromo don’t have to think likeObang Metho with Oromo Democratic Front we are a victim or act like we are a minority. We are not a minority but a majority. We will not forget the historical chapter, but we have to start a new chapter where we work together with everybody to create an Ethiopia for everybody.”
Mr. Leenco explained to the audience that all Oromo might not be convinced of the need to change directions, but that the leadership planned on talking with those holding different opinions in order to hopefully convince them to come on board. If convinced, they could go forward to start reaching out to other Ethiopian groups with the goal of coming together so all stakeholders could be party to formulating a plan that would work for everyone.
Another leader Mr. Dima, explained that in the previous Ethiopia, as well as under the TPLF/EPRDF, one group defined the direction of the country for everyone else and that this was wrong. He called the EPRDF a façade because although it is a large group of people that pretended to be for everyone, others outside the TPLF were never consulted. He said that Ethiopians should not make the same mistake, but instead must reach out to stakeholders so all could be involved in forming a plan as to how to bring about a more democratic Ethiopia for everybody. He emphasized the need to gain the consensus of the people to form a movement from within the country—not from a neighboring or other country—which would bring the heart of the struggle to Ethiopia so that change could come from within.
Following the presentation, I came forward to give a response during the question and answer period. I enthusiastically complimented the leadership who were presenting this new direction as well as the way the entire discussion was conducted. The leadership and the public had shown real respect towards each other even as questions were asked, positions challenged and explanations given. It was very encouraging. I wish I could have understood the language, (Afaan Oromo/Oromiffa) but thankfully, I found an Oromo brother from Melbourne, Australia who translated the entire discussion for me.
I told them what began there in this room as a dialogue should be demonstrated in action by talking with others. Other groups should follow suit—regional groups, women, religious groups and youth representing diverse groups. The time to start talking is long overdue no one should wait for an invitation. Be the one to start the conversation. For example, even though I was invited to this meeting; even without an invitation I still would have come had it been possible because this was such an important meeting. Its outcome would affect me as an Ethiopian. I called on them to think out of the box; realizing no one has to stay in their ethnic enclaves. I encouraged them to not wait for an invitation to enter the discussion.
I suggested, “The next step would be to have a workshop—a national level dialogue—where representatives from different groups could carry on a dialogue. Those speaking from the podium should share the same stage. Let the people have a debate where disagreements can be respectfully voiced, like what just took place at this meeting. This is something the SMNE and others willing to work in collaboration, like the ODF, can pursue.”
As the ODF leaders continue to meet with others to explain their new direction, they are well aware that there may be skeptics among the public or those among the Oromo who do not agree with them; however, as this new vision is practically enacted, it can become a model for other ethnic-based groups, also struggling for freedom and justice, who might be willing to join together if they had a voice.
When this happens, a New Ethiopia for all Ethiopians will be the mindset of a country that, with God’s help, will mobilize an inclusive peoples’ movement. This also means that ethnic-based groups will become civic groups rather than political parties, competing for dominance against other ethnic groups.
Freedom and justice can never be accomplished through one ethnic group, even a large one. Neither can it be achieved through multiple factions working on their own goals, independent of others. Instead, meaningful change will require the improved collaboration between the many diverse groups seeking an inclusive democratic state. Even though we are diverse people, we Ethiopians have more in common than our differences. Not only do we share the land, we share the same blood through our ancestors who have lived in this land for millenniums. The diversity of Ethiopians in terms of ethnicity, culture, language, history, religion and language is what I call the garden of Ethiopia and what we hold in common is a desire for one healthy family of Ethiopians.
THE TPLF/EPRDF and other narrow-minded, ethnic-centered politicians have tried to overlook the value of all the people of Ethiopia, whether intentionally, for their own self-interests, or because they feared there was no future for them unless they were in power; however the world is changing. People are able to come together in ways never before possible. Improved technology and communication help, but collaboration, undergirded with respect towards others, brings about a better outcome, greater harmony and more sustainable relationships.
The TPLF/EPRDF’s whole system of ethnic-based hegemony cannot survive when groups such as the ODF refuse to play by those rules any longer. The TPLF/EPRDF’s apartheid model is dependent on division, suspicion and tribal competition and it will take a blow as the Oromo, Amhara, Ogadeni and other Ethiopians begin to advocate for the rights of the other. The people of Gambella as well as the people of Afar are said to be holding dialogues within their own communities regarding similar initiatives to advocate for the rights and inclusion of all Ethiopians, including the minorities and marginalized. This is a movement of thought and it now includes many in the Ethiopian religious communities.
Diverse religious groups have been the target of regime control for years, but now there are strong indicators that the TPLF/EPRDF’s control is faltering. Muslims are joining together with Christians to find a way to work together for the common good. This includes freedom of religion and expression for all Ethiopians. Civic organizations are also trying to create bonds with each other to advance shared goals. These developments should be a strong sign to regime power-holders that change is coming. The TPLF/EPRDF supporters are indeed on the wrong side unless they join with others in the transformation of Ethiopia into a “genuinely democratic multinational federation” that the ODF is talking about.
This new ODF initiative is what was envisioned four years ago when the SMNE was established. Our history of having an Ethiopia for only one or a few tribes—while all the rest struggle—must be ended. The only Ethiopia that will bring sustainable peace and prosperity is one where the humanity of each and every person, regardless of any differences, is not only valued, but also cared for, nurtured and protected. One’s own freedom, justice and empowerment are only sustainable when the same is given to others for “no one is free until all are free.”
The widespread application of these principles will make Ethiopia a home rather than the prison described by the ODF that makes us hunger for personal and collective freedom. Lasting change requires much dialogue, acknowledging the grievances of other people, the restoration of justice, the empowerment of our citizens at every level and reconciliation. Our goal is not to defeat, crush or root out the enemy as was said during the Dergue, but we must work to find ways to transform our country.
Through such dialogue we can talk about why the majority of various ethnic groups will not end up having their particular language as one of the national languages of the country because we have over 80 different languages. In the case of the Oromo language, it makes strong sense that it becomes a second national language because forty million of our people speak it. English may become another of its languages. There are examples of some countries functioning well with more than one language, like Canada or Switzerland; however, it is important to keep in mind that language is meant to be an instrument to advance communication. Through dialogue we can find ways to figure this all out, including how to bring new inclusion to the minorities and to the marginalized—like Ethiopian women, the disabled, the uneducated and others whose voices must be included.
With respectful dialogue, we can find workable solutions to our differences and grievances rather than dividing the country or seeing other people as our enemies. This is the time to talk to each other rather than talking about each other. In the last 20 years the only thing we have done, which was also advanced by the TPLF/EPRDF, was for some Oromo to talk about the Amhara and what they have done and for some Amhara to talk about the Oromo, decrying them as refusing to let go of what Menelik had done to them. In other cases, some Ethiopians do not openly say it, but they discriminate against some they do not consider to be “real Ethiopians” by not giving them opportunity. The people of the Omo Valley are good examples of that discrimination. Fortunately, more of us are realizing that there is no 99% Ethiopian; but instead that every one of us is fully Ethiopian.
We also must realize that there is no ethnic group that cannot claim being oppressed at some time; however, the name “Ethiopia” and the flag of Ethiopia have never oppressed the people. It has been the few elite in power and the dictatorial systems they set up which have oppressed us. There is no “us” and “them” in this land for we are one people. There is no need to separate the country when we can solve our differences through a genuine dialogue.  The ODF are now promising to do this.
From the very beginning, the SMNE has always sought to work with anyone and any group who honestly was willing to advance the betterment of humanity rather than using these principles disingenuously while holding onto a hidden agenda. As the ODF begins to advocate for all Ethiopians, they are “putting humanity before ethnicity” and endorsing the belief that sustainable freedom will never come to the Oromo until it comes to all Ethiopians. I enthusiastically commend them on a job well done and look forward to the fruit of this contribution. We in the SMNE will do whatever we can to work with them and hope that others, including the TPLF, will come to the realization that this is the only way forward that gives us all a future.
To accomplish these goals, we must acknowledge the historical past with its injustice towards different groups of people, but we must also look forward to building a better future. We should also be willing to give up something for a bigger cause.
There is a price to be paid for a better future. It will cost us something which may include forgiveness, humility, compromise, and putting behind us some of our past grievances.
The Ethiopia we have now is not good for anyone; for example: the unemployment, the locking up of Oromo and many others, the displacement of the people like the Amhara and others from their land, the outflow of Ethiopian women to the Middle East as maids, the lack of a future with hope in Ethiopia which should make us think about why we are choosing to work as factions rather than together. We must ask why we are settling for so little when we could collaborate by doing our share rather than giving the burden to only a few. Together we could create a better country—more unified than divided, more livable than inhospitable and more caring about others than selfish about our own interests.
If each of us really took the initiative and was willing to commit to doing our share, we could be able to create a better Ethiopia rather than a beggar Ethiopia. Imagine if the two major ethnic groups, the Oromo and the Amhara, would stand together as one people for the future of all of us! Imagine if the Ethiopian youth saw themselves as human beings first rather than as a tribe and could stand together as future leaders of one Ethiopia rather than as one tribe making Ethiopia their own playground for their own tribal interests. Imagine all the Ethiopian women reconciling and working together as mothers who do not favor one child over another. Imagine Ethiopia’s religious leaders, like the Ethiopian Orthodox, the Evangelical Christians, the Ethiopian Muslims, Ethiopian Jews, animists and non-believers coming together as people of moral character to promote love, compassion, peace, honesty, integrity, good relations and respect for freedom and justice.
The evidence that the ODF and others are genuine will be seen in how they embrace others. Imagine an Oromo speaking up on behalf of the displaced Amhara, condemning it. Imagine an Amhara speaking up on behalf of the Oromo who have been unjustly imprisoned just for being Oromo. Imagine a Christian condemning the mistreatment of the Muslim. Imagine the Muslim doing the same thing on behalf of the Christians. Imagine if every group did this for others. Who would not want to live in such a country? This kind of Ethiopia would be much better than some of the countries where so many of our young people are running to in hopes of finding a better life, but too often are suffering or dying on the way.
The hope for a better future is within each of us. With God’s help, He can transform us and use us as tools to transform our country. It is a matter of putting these hopes and dreams into action. May God help more of us to realize, like the ODF, that we are one family, the Ethiopian family. May God help us not to be so judgmental and stubbornly fixed in our prejudices, but instead to open our hearts to accept each other; helping us to break down the barriers of suspicion that have kept us fighting each other and struggling to survive while a tiny minority has taken the power and are thriving at the expense of all of us.
May God help us to find a way to also embrace them, not excluding them either for they are a product of past mistakes and thinking.  If they change, we need to accept them as well for no one is free until we all are free. May the God who loves each of us, help us to see the beauty He created in our Ethiopian brothers and sisters.

ecadforum.com