Sunday, November 30, 2014

እናታችን ፋናዬና ተመስገን በዝዋይ…. (የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ወንድም እንደፃፈው)

ከታሪኩ ደሳለኝ 
(የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ወንድም)
ያቺ የስምጥ ሽለቆ ከተማ ይበልጥ መንደድ ከጀማመራት አንድ ወር አልፏታል:: በፍትህ መዛባት ስሜቱ የተጎዳ፣ በወገኖቹ ስቃይ መንፈሱ የታመመ፣ ሀገራቸውን ከስቃይ መታደግ በሚችሉበት እድሜያቸው በታሰሩ፣ በተሰደዱና በተገደሉ ወገኖቹ ልቡ ያዘነ፣ ለሀገሩና ለባንዲራው ያለው ፍቅር ጥልቅ የሆነ አንድ ወጣት ጋዜጠኛ በውስጧ ይዛለች፡፡ ዝዋይ፡፡
ከዚህች ከተማ ሦስት ኪሎ ሜትር ገደማ ወደሚርቀው የዝዋይ እስር ቤት ለመሄድ የአስፓልት ዱካ እንዳረፈበት በሚያሳብቀው ኮሮኮንቻማ መንገድ ማለፍ የግድ ይላል፡፡ ከረጅም ዓመታት በፊት ተሰርቶ ዛሬ አስታዋሽ ያጣው ይህ ጎዳና እስረኞችን የመጠየቁን ጉዞ አስቸጋሪ አድርጎታል፡፡ ከፀሐዩ ግለት ትይዩ ያለው የመሬቱ አቧራ በእግሩ ቆሞ ይሄዳል ብል አይበዛበበትም፡፡ ይህን አልፈን ግዞት ቤቱን እናገኛለን፡፡ የእስር ቤቱን መግቢያ ያለበሰው አቧራ ደግሞ ቅጥሩን በቁፋሮ የተገኘ ጥንታዊ ከተማ አስመስሎታል፡፡ የግቢው ገፅታ ለዕይታ በማይስቡ ነገሮች ቢከበብም፣ ተናፋቂውን ብዕረኛ ግን ደጋግሜ እንድጠይቀው ከወንድምነት የሚዘለው ጥንካሬው ይስበኛል፡፡
በአቧራውና በንዳዱ መካከል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከቀድሞ ይልቅ በጠነከረ ፅናቱ ስለመኖሩ ሳስብ ደስተኛ እሆናለሁ፡፡ እናታችንስ ምን ታስብ ይሆን? የማይበርድ፣ የማይዳፈንና የማይጠፋ የሀገር ፍቅር ስሜቱ ከአቧራውና ከንዳዱ በላይ መሆኑ ለእርሷ ምን ስሜት ያጋባባታል?
yetemesgen enat
እናታችንና ተሜን ሲገናኙ…
ዛሬ ቅዳሜ ህዳር 20/07 ዓ.ም ነው፡፡ እናቴ አብረዋት ከኖሩ ጎረቤቶቿ ጋር በመሆን፣ ዝዋይ እስር ቤት ከከተመ አንድ ወር ያለፈውን ተመስገንን ልታየው ተሰናድታለች፡፡ ዝዋይ ከሄደ ወዲህ አይታው አታውቅም፡፡ እንደናፈቃት ግን የፊቷ ገፅታ ይመሰክራል፡፡ እንደ ልጅነቱ ፀጉሩን ባትደባብሰውም፤ እጁን ልትነካውና በዕርጅና አንደበቷ ‹እንዴት ነህ?› ልትለው ወደዚያው እያቀናች ነው፡፡ ጠዋት ወጥተው ማታ እንደሚገቡት፣ ክፍለ-ሀገር ሰንብተው እንደሚመለሱት እንደ ጓደኞቿ ልጆች ተመስገን እንደማይመለስ የተረዳችው እናታችን ልጇ ጋር እየሄደሰች ነው፡፡
ለሊት 11፡30 ከጀሞ ኮንዶሚኒየም የተነሳችው መኪና ዝዋይ የደረሰችው ከጠዋቱ 2፡20 ላይ ነበር፡፡ አስፋልት መሰል ፍርስራሽ መንገዱን ስለለመድኩት ነው መሰለኝ ዛሬ አልሰጠኝም፡፡ ፍተሻውን አልፈን እስረኛና ጠያቂ የሚገናኘበት ቦታ ላይ ደረስን፡፡ ከነበርነው ሰዎች ይልቅ እናታችን ጉጉት እንዳደረባት ለመናገር ሁኔታዋን ማየት ብቻ በቂ ነው፡፡
እናታችን ተመስገን በልጅነቱ ከዕኩዮቹ ጋር ተጫውቶ ሲመጣ ጠብቃዋለች፣ ትምህርት ቤት ውሎ ሲመጣ ጠብቃዋለች፣ ስራ ውሎ ሲመጣ ጠብቃዋለች፤ አንዳንዴም ሲያመሽ ደውላ ‹‹አልመሸም፤ የቀረው ለነገ ይቆይህ›› ትለዋለች፤ እርሱም ሁሌ እንደሰማት ነበር፡፡ ዛሬ ግን ልጇን የምትጠብቀው ከትምህርት ቤት አልያም ከጨዋታ ወይም ከስራ አይደለም፡፡ ከእስር ቤት ውስጥ እንጂ!
እናታችን እስረኞች ከሚወጡበት በር ላይ ከተቀመጠችበት ደቂቃ ጀምሮ አይኗን አላነሳችም፡፡ በሩ ሲከፈት የወታደር ልብስ የለበሰ ወጣት ወጣ፡፡ ከወታደሩ በኋላ ተሜ እስካርፉን እንዳደረገ ተከተለ፡፡ እናቴ ከመቀመጫዋ ተነሳች፤ ዐይኗቿ እንባ አዘሉ፡፡ በዕስረኛና በጠያቂ መሀል ያለውን አጥር ተደገፈች፡፡ ሌላ ጊዜ አጥሩን መደገፍ የሚከለክሉት ወታደሮች እናታችንን ግን ጥቂት ታገሷት፡፡ ምን ያድርጉ? እነሱም እኮ እናት አላቸው፡፡ ከተመስገን ኋላ ሌላ ወታደር አለ፡፡ በሁለት ወታደሮች መካከል ሆኖ ተሜ እናቱን አያት፤ ፈገግ አለ፡፡ እየቀረበ ሲመጣ ግን ፈገግታው ከፊቱ ላይ ጠፍቶ በሀሳብ ተተካ፡፡ እናቴን በዚህ እድሜዋ አንከራተትኳት ብሎ እንዳላሰበ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ከዚህ ይልቅ ስንትና ስንት እናቶች በየቦታው እየተንከራተቱና እየተሰቃዩ ስለመሆናቸው እያሰበ የተጨነቀ ይመስላል፡፡ እናትና ልጅ አንገት ለአንገት ተቃቅፈው ቆዩ፡፡ ምን አለ ባይለያዩ? እንዲሁ እንዳሉ ወደ ቤት ቢሄዱስ ምን ነበረበት?
ይሄ ግን አይሆንም፤ ይሄ ቦታ ተሜ ለሀገሩ የከፈለውን፣ እየከፈለ ያለውንና የሚከፍለውን መስዋዕትነት ማቅረቢያው ቦታ ነው፡፡ ተሜ ወደ ቤት አይሄድም፡፡
ተሜና እናቴ የተጫወቱት ብዙ ነው ፡፡ ሲገናኙ የነበረው ድባብ ጠፍቶ ሁለቱም ደስ ብሏቸዋል፡፡ ተሜ ትንሽ አይቷት ‹‹ከስተሻል›› ሲላት ፈገግ እንዳለች ‹‹አረ አልከሳሁም፤ አንተ ግን ጤናህ እንዴት ነው?››፤ ‹‹ደህና ነኝ››… እናቴ በየመሀሉ ጨዋታቸውን ገታ እያደረገች በስስት ታየዋለች፡፡ እናትና ልጅ የሆድ የሆዳቸውን እንዲያወሩ የፈቀዱት ወታደሮችም ሁለቱን በስስት የሚያዩ ይመስላሉ፡፡
ሳይታወቀን 6፡00 ሆነ፡፡ የመሰነባበቻ ጊዜ ደረሰ፡፡ እናቴ እየሳቀች አቀፈችው፤ ተሜም እየሳቀ ተሰናበታት፡፡ እንደ አመጣጡ በሁለቱ ወታደሮች መካከል ሲሄድ ከጀርባው ትክ ብላ አየችው፡፡ የሆነ ነገር ልትል የፈለገች ትመስላላች፡፡ ‹‹ተመስገን›› አለች፤ አልሰማትም፡፡ በሩን አልፎ ገባ፡፡ እሱ ፊት የደበቀችውን እንባ ማቆም አልቻለችም፡፡ በዝዋይ እስር ቤት ውስጥ ከፈገግታዋ ጋር አለቀሰች፡፡
እሁድ ህዳር 21/07 ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት፡፡ እናቴ ልጇ እስኪፈታ አልጋ ላይ አልተኛም ብላ መሬት መተኛት ከጀመረች 1 ወር ከ17 ቀኗ ነው፡፡ የዛሬውን ለሌት እንዳለፉት ጊዜ አንዴም ተነስታ ‹አይ ልጄ› ወይም ‹እህህ….እህህ….› ሳትል በሰላም ተኝታ በማደሯ ሳልተኛ እያየኋት አደርኩ፡፡ ልክ 12፡10 ሲል ነቃች፡፡ ስታየኝ እያየኋት ነው፡፡ ‹‹ስንት ሰዓት ሆነ?›› ነገርኳት፡፡ አላመነችም፡፡ ተሜ ከታሰረ ጀምሮ እንደ ዛሬ ተኝታ አታውቅም፡፡ ተነሳች፡፡ ‹‹እስከዚህ ሰዓት ስተኛ ዝም ትላለህ?›› አለችኝ፡፡ ‹‹እንዴት ዝም አልልም?›› አልኳት፡፡ ‹ዛሬ የዓመቷ ማሪያም ነች› አለችኝ፡፡ ፊቷ ላይ ድካም አይታይባትም፡፡ … ከደቂቃዎች በኋላ የሀገር ባህል ጥበብ ቀሚስ ለብሳ አየኋት፤ አምሮባታል፡፡ የደስታ ሲቃ ይዞኝ ‹ትላንት እንዴት ነበር?› አልኳት፡፡ በፈገግታ እያየችኝ ‹‹ልጄ ጀግና ነው፤ ጀግና›› ስትል መለሰችልኝ፡፡ እኔም በመስማማት ራሴን ነቀነኩ፡፡ እናቴ በንጋት ፀሐይ ታጅባ የሀገር ባህል ልብሷን እንደለበሰች ስትሄድ በዐይኔ ተከተልኳት፡፡ ይሄ ብርታቷ እስከመቼ እንደሚቆይ እያሰብኩ ነበር፡፡
ተሜ ለሀገሩ ሲልና ሀገሩ እንድትሆን የሚመኝላትን በመፃፉ በግዞት እስር ቤት በአቧራና በንዳድ መሀል እንዲሰነብት ተፈርዶበታል፡፡ ፍትህ የነገሰባት፣ ልጆቿ የማይገደሉባትና የማይሰደዱባት ኢትዮጵያ እንደምትመጣ በተቃጠለ ስሜት እያሰበ፣ በማለዳ የወጣችውን የንጋት ፀሐይ በፈገግታ እያያት እንደሆነ ሳስብ እኔም በደስታ ተሞላው፡፡

Saturday, November 29, 2014

Unipolar power in decline, new cold war & EPRDF in fear

By Robele Ababya, 28/11/2014
EPRDFI would like to start writing this piece, centered on respect for basic human rights, with this quote derived from the address to the European Parliament by His Holiness Pope Francis on 25 November 2014:- “Promoting the dignity of the person means recognizing that he or she possesses inalienable rights which no one may take away arbitrarily, much less for the sake of economic interests.” These are immortal words delivered to the August EU Parliament received with standing ovation and warm applause of the distinguished audience.
It is needless to elaborate that genuine fighters for freedom, unity, equality, democracy and prosperity under the supreme rule of law should understand the alignment of global powers at play in terms of politics, economics, and social affairs – noting that the fighting is carried out in a rapidly changing and perplexing global environment in which 15% of the top rich of the world’s population possess a whopping possess 85% of the wealth in our global village. It is even worse in Ethiopia where the tiny rich (top civilian officials, generals, businessmen allied to TPLF regime, and their cronies) hailing from a minority ethnic group comprising only 6% of the Ethiopian people possess 94% of the national resources. And this filthy- rich group trade in the name of the valiant and impoverished people of Tigray.
The French Revolution (1789 -1799) gave a bright hope for the supremacy of social justice to reign in human civilization. But it was followed by two world wars and a nasty period of a cold that the world community celebrated its end in 1989/1990 .But it was after all pregnant with a new cold war to the utter disappoint of this generation in the 21st century. The perplexing question is why Europe has been the epicenter of these wars!
The seed of the advent of a new cold war was planted by former President George W. Bush Junior when he and his coalition of the willing invaded Iraq without the mandate of the United Nations. The ex-President took the unfortunate course of action because he knew that the UN Security Council and the world at large would not support the invasion. At least Russia and China would have vetoed any resolution to that effect.
But in spite of costly setbacks, the aspiration of humanity for a law-abiding and compassionate world is alive and the struggle to achieve it will continue!!!
Unipolar power in decline
According to Lundestad referring to Henry Kissinger, the U.S.A., USSR, EU, Japan, and China comprise the Pentapolar power world order. Lundestad portrays China, with its vast resources and expansionist attitudes, as a true superpower in the making. Source: “The Rise and Decline of the American “Empire”: Power and its Limits in Comparative Perspective” by Geir Lundestad – published by Oxford University Press on 8 March 2012.
India as the largest democracy in the world and based on quantitative measurement of its resources – human, natural, industrial or military – would qualify as a candidate in the emerging “superpower club”. So a “Hexapolar” world order is on the offing!
His Holiness (HH) Pope Francis uttered His conviction that the EU should be one of the superpowers. I surmise that the Pontiff made His persuasive and powerful speech to that effect to the European Parliament.  Some very interesting excerpts from the speech are provided below for ease of reference to my esteemed readers:-
Quote:-
  • My visit comes more than a quarter of a century after that of Pope John Paul II. Since then, much has changed throughout Europe and the world as a whole. The opposing blocs which then divided the continent in two no longer exist, and gradually the hope is being realized that “Europe, endowed with sovereign and free institutions, will one day reach the full dimensions that geography, and even more, history have given it”.
  • As the European Union has expanded, the world itself has become more complex and ever changing; increasingly interconnected and global, it has, as a consequence, become less and less “Eurocentric”. Despite a larger and stronger Union, Europe seems to give the impression of being somewhat elderly and haggard, feeling less and less a protagonist in a world which frequently regards it with aloofness, mistrust and even, at times, suspicion.
  • “It is a message of encouragement to return to the firm conviction of the founders of the European Union, who envisioned a future based on the capacity to work together in bridging divisions and in fostering peace and fellowship between all the peoples of this continent. At the heart of this ambitious political project was confidence in man, not so much as a citizen or an economic agent, but in man, in men and women as persons endowed with transcendent dignity.
  • I feel bound to stress the close bond between these two words: “dignity” and “transcendent”. “Dignity” was the pivotal concept in the process of rebuilding which followed the Second World War. Our recent past has been marked by the concern to protect human dignity, in contrast to the manifold instances of violence and discrimination which, even in Europe, took place in the course of the centuries. Recognition of the importance of human rights came about as the result of a lengthy process, entailing much suffering and sacrifice, which helped shape an awareness of the unique worth of each individual human person. This awareness was grounded not only in historical events, but above all in European thought, characterized as it is by an enriching encounter whose “distant springs are many, coming from Greece and Rome, from Celtic, Germanic and Slavic sources, and from Christianity which profoundly shaped them”,[2] thus forging the very concept of the “person”.
  • Only if it is capable of adopting fair, courageous and realistic policies which can assist the countries of origin in their own social and political development and in their efforts to resolve internal conflicts – the principal cause of this phenomenon – rather than adopting policies motivated by self-interest, which increase and feed such conflicts. We need to take action against the causes and not only the effects.
  • In the end, what kind of dignity is there without the possibility of freely expressing one’s thought or professing one’s religious faith? What dignity can there be without a clear juridical framework which limits the rule of force and enables the rule of law to prevail over the power of tyranny? What dignity can men and women ever enjoy if they are subjected to all types of discrimination? What dignity can a person ever hope to find when he or she lacks food and the bare essentials for survival and, worse yet, when they lack the work which confers dignity?
  • Promoting the dignity of the person means recognizing that he or she possesses inalienable rights which no one may take away arbitrarily, much less for the sake of economic interests.
  • Here I cannot fail to recall the many instances of injustice and persecution which daily afflict religious minorities and Christians in particular, in various parts of our world. Communities and individuals today find themselves subjected to barbaric acts of violence: they are evicted from their homes and native lands, sold as slaves, killed, beheaded, crucified or burned alive, under the shameful and complicit silence of so many.
  • I encourage you to work to make Europe rediscover the best of itself – “A Europe which bestrides the earth surely and securely, a precious point of reference for all humanity!” Unquote
The above is a deadly blow to the beggar EPRDF shunning self-reliance and riding roughshod on basic human rights; it is a humiliating shame to foreign donors giving direct budgetary and political support to the brutal regime that they know so well for its flagrant violation of fundamental human rights.
His Holiness in His moving speech underlined freedom of the individual and exalted the family as a building block of society. He also cautioned that freedom of the individual is not ‘absolute’ in that it is incumbent on that individual to respect the freedom of other individuals.
I strongly recommend that readers refer to the entire speech, which  will found on Google.
The AU versus emerging multipolar world order
Part of Geir Lundestad’s approach to the question of whether the US’ sphere of direct influence or domination can rightly be characterized as an empire consists of a quantitative measurement of its resources – human, natural, industrial or military – as the most obvious elements of national power
According to my understanding from Lundestad’s paper, qualification for becoming one of the emerging multipolar powers will be based on “quantitative measurements” [or criteria] of resources including:- human, natural, industrial or military”. In terms of human and natural quantitative measurements, Africa has the potential to be reckoned with as a formidable power in the long run – provided visionary, energetic, patriotic and competent leaders are put in place. The continent is far behind in the development of its industrial resources. The policy in the establishment of military institutions and acquisition of military resources is pathetically wrong in that it does not directed the long term goal of the AU.  What the continent critically needs is a unified African Military Command structure appropriates to its needs – such as averting regional conflicts under the direct operational orders of the AU. As things stand now, exposing the continent as a dumping ground for obsolete military equipment amounts to a grotesque wastage of resources and missing the goal of defending the goal of stabilizing and protecting  the continent by a long shot.   What is now needed is more reliance on foot soldiers and much less spending on fighter jet airplanes.
Prospect of “New Cold” War 
The 25th Anniversary of the demolishing of the 15 kilometers long Berlin Wall   was celebrated on 09/11/2014. The glamourous jubilee was marked by releasing 8000 illuminated balloons into the night clear sky watched by thousands of jubilant spectators.
Gorbachev underscored that he and George Bush Senior signed the agreement ending the Cold War on 09/11/2014. He complained that the Western powers used the agreement as a tool to discredit the USSR’s policy in order to advance their expansionism instead of managing the change for fostering world peace. He blamed these powers for the present situation of putting the world on the brink of new cold war. He said that some say that the new cold war has already started.
In view of the above Mr. Gorbachev expressed full support for President Vladimir Putin’s policy in defense of Russia’s national interests.
I am one of those convinced that the new cold war has already set in. The tension over Ukraine between Russia on the one side and the USA and its allies on the other is a glaring example. Add to this the increasingly souring tension between China and Japan (a staunch ally of the U.S.A.) emanating from their respective claim of sovereignty over the islands in South China Sea. Readers are invited to identify hot spots on the global map and determine which other smaller counties align with the bigger powers.
The new cold war is here in my opinion. The point I want to make at this juncture before I go to the next section is that the beggar EPRDF regime will be forced to walk on a tight rope of choosing between political alliance with Communist China or economic reliance on donors of the Western world, especially the U.K. and U.S.A. that keep it afloat.
EPRDF in fear
The ruling regime is gripped with fear … It is sinking wearing a heavy albatross of heinous crime around its neck.  This is because the legacy of the dead tyrant Meles Zenawi amounts to gruesome package of gross violations of fundamental human rights of Ethiopian citizens including genocides, war crimes and crimes against humanity not to mention in detail colossal damage to vital national interests on a scale unprecedented in the long history of Ethiopia. As a result of the brinkmanship of the Zenawi Era Ethiopia is land-locked paying close to one billion US$ dollars annually to tiny Djibouti for the use of its sea port.
Notwithstanding the heinous crimes committed by the Derg junta, one should be exceedingly worried of even the worst crimes of the EPRDF regime bent on selling Ethiopia to greedy scavengers. The article by Professor Alemayehu Gebremariam titled “The de-Ethiopianization of Ethiopia” dated … 2014 brilliantly captures the draconian damage done by the TPLF/EPRDF regime to our national interest during the last 23 years, and counting, of its tyrannical misrule far worse than that of its predecessor.
Therefore, the top echelon in the leadership of the brutal ruling regime has every reason to fear accountability in the face of mounting awareness of the international community about its gross human rights violation, pathological lies, incompetence and endemic corruption.
In closing:-
As His Holiness Pope Francis, Leader of 1.2 million Catholics in our global village stated, that  “Today, the promotion of human rights is central to the commitment of the European Union to advance the dignity of the person, both within the Union and in its relations with other countries. This is an important and praiseworthy commitment, since there are still too many situations in which human beings are treated as objects whose conception, configuration and utility can be programmed, and who can then be discarded when no longer useful, due to weakness, illness or old age.” Let us sincerely heed His message and apply in our daily lives!
Let us share the Pontiff’s concern that “… there needs to be a united response to the question of migration. We cannot allow the Mediterranean to become a vast cemetery!” The victims are mainly Africans including Ethiopians and Eritreans!!!!
Pope Francis puts “Humanity comes first” in human civilization; and so do the opposition democratic forces, civic organizations, and the entire suppressed citizens at home and in the Diaspora. So the latter must combine their resources to dethrone the EPRDF regime without further delay.
Let us appreciate the profound sympathy of the Pope  with the frustration of unemployed youths and the loneliness of the old.
Let us listen to the call of our own patriotic Archbishop His Holiness Melketsedeke – Secretary General of the Holy Synod of the Ethiopian Orthodox Church in Exile – that all Ethiopians pray in earnest for the ending of tyrannical governance in Ethiopia in the year 2017 (2014/2015 European Calendar).
My daily Prayer:- All political prisoners and prisoners of conscience in Ethiopia including:- Andualem Aragie, Eskinder Nega, Andargachew Tsige, Abraha Desta,  Bekele Gerba, Reeyot Alemu, Temesgen Dessalegn, Leaders of the Ethiopian Muslims, the 9 bloggers and 3 Journalists, et al should be released immediately and unconditionally!

LONG LIVE ETHIOPIA!!!

የሕወሐት/ ኢህአዴግ ባለስልጣናት ፒ.ኤች.ዲዎችን ከተለያዩ የሀገር ውስጥና የውጭ ተቋማት እየገዙ እንዳሉ የቅርብ ምንጮች አስታወቁ።

እየሩሳሌም አርአያ
የሕወሐት/ ኢህአዴግ ባለስልጣናት ፒ.ኤች.ዲዎችን ከተለያዩ የሀገር ውስጥና የውጭ ተቋማት እየገዙ እንዳሉ የቅርብ ምንጮች አስታወቁ። የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ የሆኑት አቶ ሐጐስ ጐደፋይና ምክትላቸው አቶ አታክልቲ እንደሚገኙበት የጠቀሱት ምንጮቹ ለሁለቱ ባለስልጣናት በመቀሌ ሆስፒታል የሚሰራ የባዮስታቲክስ ባለሙያ በኩል የጥናት ፕሮፖዛላቸውን አሰርተው ፕሮፖዛሉ ፀድቆ ዋናውን ጥናት ይህ ባለሙያ ግለሰብ እየሰራላቸው እንደሚገኝ አያይዘው ገልፀዋል። ባለስልጣናቱ ስለጥናቱ አንዳችም የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ምንጮቹ አጋልጠዋል። ሌሎች ስድስት የህወሀት ባለስልጣናትም የማስተርስና ፒ.ኤች.ዲ ጥናት እየፃፈላቸው እንደሚገኝ ምንጮቹ አክለው ገልፀዋል። ሌሎች የአገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎችም የዚህ ህገወጥ ተግባር ተሳታፊዎች ናቸው ያሉት ምንጮቹ በተለይ ሪፍት ቫሊ የተባለውን የግል ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የሚስተካከል የለም ብለዋል። የኦህዴድ ባለስልጥናት ባለድርሻ የሆኑበት ይህ ዩኒቨርሲቲ ገንዘብ ለከፈለ ሁሉ ሰነድ አዘጋጅቶ ዲግሪና ማስተርስ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።

የሕወሓት ሰዎች በብአዴን እና በኦሕዴድ ባለስልጣናት ላይ በአዲስ መልክ ሽብር እየፈጠሩ ነው::

November 29,2014
ምንሊክ ሳልሳዊ 

- ክፍተኛ አነስተኛ እና ጥቃቅን በሚል ተከፍለው እየተሰለሉ ስልካቸው እየተጠለፈ መሆኑ ታውቋል::
- የሕወሓት ስጋት ውስጥ ውስጡን ክሻእቢያ ጋር ግንኙነቱን እንዲያጠናክር አድርጎታል::

- የኢትዮጵያ ሕዝብ ውስኝ የለውጥ ወቅት ላይ መሆኑን አውቆ አደባባይ በመውጣትወያኔን ሊያስወግድ ይገባል::

ከፊታችን አደጋ አለ በሚል ከፍተኛ ስጋት ውስጥ የገቡት እና በመፍትሄፍለጋ ስብሰባዎች የተወጠሩት የሕወሃት ሰዎች ክከፍተኛ ባለስልጣናት ጀምሮ እንከ በታች ሹሞች ድረስ በብአዴንና በኦህዴድ ባለስልጣናት ላይ ክፍተኛ የማስፈራራት እና የማዋከብ ሽብር እየፈጸሙ መሆኑን አንድ ከፍተኛ የኢሚግሬሽን እና ደህንነት ባለስልጣን ለምንሊክ ሳልሳዊ ገልጸዋል::
በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ የሚገኙ የብአዴን እና የኦሕዴድ አባላት በግል እንዳይገናኙ እንዲሁም ከመከላከያ ሰራዊት መኮንኖች ጋር እንዳይገናኙ ከፍተኛ የሆነ ክትትል እየተደረገባቸው ሲሆን በባለስልጣናት ደረጃ እያንዳንዱ እንቅስቃሴ የሚያጠና የደህንነት ቡድን የተመደበባቸው ሲሆን ስልኮቻቸውም እየተጠለፉ መሆኑን እኚሁ ባለስልጣን ተናግረዋል::
የብአዴንና የኦሕዴድ ሰዎችን ከፍተኛ አነስተኛ እና ጥቃቅን በሚል ተከፍለው በሕወሓት እየተሰለሉ ስልካቸው እየተጠለፈ ሲሆን እንደ በግ የሚታዘዝላቸው የደቡብ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ውስጥ ዘልቀው እንዳይገቡ ከፍተኛ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑ ታውቋል::ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሆኑ የብኣዴን እና የኦሕዴድ ከፍተኛ ባለስልጣናት መቀራረብ እና አብሮ መዋል የሕወሓት ሰዎችን ማሳሰቡን እና የደህንነት ክትትል እያደረጉባቸው እንደነበረና ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደመቀ መኮንን እና ከሙክታር ከድር ጀምሮ እስከ በታች የፌዴራል ባለስልጣኖች ላይ ከፍተኛ ስለላ እየተካሄደ ምንጮች መረጃ ሰተው እንደነበር ሲታወቅ ይህ በአሁኑ ወቅት በእጥፍ ተጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል::
ሁኔታዎች መልካም አይደሉም ከፊታችን አደጋ ተደቅኗል::ለውጥ ያስፈልጋል::የሚሉ የተቆጡ ድምጾች በስፋት በኢሕኣዴግ አባላት እየተሰሙ ያለበት አጣብቂኝ ውስጥ የከተተው ሕወሓት በግል እና በጋራ ባለስልጣናቱ ላይ ከፍተኛ ማስፈራራት እና ዛቻ እያደረገባቸው መሆኑን የተናገሩት ምንጮቹ ኢሕአዴግን ለመናድ ብትሞክሩ ሃገሪቷ ትበታተናለች::እንደ ሱማሊያ መንግስት አልባ ሆና እንደ ሩዋንዳ ትበጠበጣለች እያሉ ከማስፈራራትም አልፎ በግል የተነከራችሁበት ሙስና አደባባይ እናወጣዋለን:: እኛን ማንም ሊጠይቀን አይችልም ቁልፉ እኛ ጋር ነው የሚሉ በኣደገኛ መርዞች የተሞሉ ማስፈራሪያዎች መሰንዘር ክጀመሩ እንደቆዩ ተገልጿል::
የኢትዮጵያን ህዝብ እንደ ሶማሌ እና ሩዋንዳ ማስብ ጅልነት ነው::የኢትዮጵያ ሕዝብ ለውጥ እንጂ ፍጅት ስለማይፈልግ ኢሕ አዴግ ሲፈርስ ሕወሓት እንደሚያስበው ሳይሆን ትልቅ ሰላም በሃገሪቱ ላይ ይሰፍናል ያሉት ምንጩ የብኣዴን እና የኦሕዴድ ባለስልጣናት የየቀን ሪፖርት እና ግንኙነት በተመለከተ ማን ከማን ጋር እንደዋለ ማን እነማን ቤት እንደሄደ በመከታተል እየቀረበ ሲሆን የሃገሪቱን የደህንነት ቢሮ በጋራ የሚመሩት ጸጋዬ:ጌታቸውና ደብረጺሆን በየቀኑ ለትግሪኛ ተናጋሪ ደህንነቶች በአጫጭር ስብሰባዎች መመሪያ እያወረዱ ከመሆኑም በላይ አደጋ ውስጥ መሆናቸውን እየደጋገሙ እንደሚናገሩ ምንጮቹ አክለዋል::
በአሁን ወቅት የኢትዮጵያ ሕዝብ ወሳኝ የትግል ወቅት ላይ መሆኑን በማወቅ የበሰበሰውን የወያኔ አምባገነን ስርአት ለመጣል በጋራ አደባባይ በመውጣት የሚያካሂደውን አብዮት የመከላከያ ሰራዊት የፖሊሱ እና የብአዴን እንዲሁም የኦሕዴድ ፓርቲ ለውጡን እንደሚደግፉት የህዝቡን መነሳሳት እየጠበቁ መሆኑን እና ሕወሓት ከመስጋቱ የመጣ ከሻእቢያ ጋር በውስጥ ግንኙነቱን አጠናክሮ መቀጠሉን እንዲሁም ለተመረጡ የኤርትራ ስደተኞች የደህንነት ትምህርት የተሰጠ እንደሚገኝ እኚሁ ባለስልጣን መረጃ አድርሰውኛል:

Thursday, November 27, 2014

ተማሪዎች፣ መምህራን እና የተቋማት ፕሬዚዳንቶች ለአመጽ ተነሱ!

November 27,2014
ዘረኛውና አምባገነኑ የህወሓት አገዛዝ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ከካድሬ ማሰልጠኛ ማዕከላትነት ለይቶ የማያይ ስለመሆኑ በተቋማቱ ውስጥ የሚደረጉ ተግባራት ማረጋገጫዎች ናቸው። ለዚህ ተግባሩ በሰነድ ደረጃ መቅረብ ከሚችሉት የቅርብ ጊዜ ማስረጃዎች ዋነኛው በህዳር 2007 ዓ.ም. በሥራ ላይ የዋለው “የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኢህአዴግ የምርጫ ድል ልማት ሰራዊት ግንባታ አደረጃጀት ማንዋል” የተሰኘው በትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላለፈው ሰነድ ነው። ይህ ሰነድ፣ የህወሓት አሳፋሪ የትምህርት ፓሊሲ ባፈጠጠ መልኩ የተገለፀበት፤ የኢፌዴሪ መንግሥት ተብሎ በሚጠራው የህወሓት አገዛዝ ተቋም እና በህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲ መካከል ለይምሰል እንኳን ልዩነት አለመኖሩ በግላጭ የሚታይበት ሰነድ በመሆኑ በዚህ ርዕሰ አንቀሳችን በስፋት ልንዳስሰው ወስነናል።
ሰነዱ በትምህርት ሥርዓቱ ላይ መርዙን መርጨት የሚጀምረው ገና በመግቢያው ስለማንዋሉ አስፈላጊነት ሲገልጽ ነው። ማንዋሉ “ከምንም በላይየብጥብጥና የሁከት መንስኤ የሆነውን ተማሪ በኢህአዴግ አመራር አባላት እየታገዙ ለመያዝ የሚያስችል ነው” በማለት ህወሓት ተማሪውን የሚመለከተው “ከምንም በላይ በብጥብጥ መንስኤነት” መሆኑ፤ ለዚህ መድሀኒቱ ደግሞ ተማሪውን በኢህአዴግ አመራር አባላት “መያዝ” መሆኑን በማያሻማ ሁኔታ ይገልፃል። ቀጥሎም “በምርጫው ሊፈጠር የሚችለውን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሁከትና ብጥብጥ ለማስቆም በማደራጀት መረጃ ለመጥለፍ አመችነቱ የላቀ እንደሚሆን ታምኖበታል” በማለት መረጃ መጥለፍ የዩኒቨርስቲዎችና የትምህርት ሚኒስቴር ሥራ እንደሆነ አድርጎ ያቀርባል።
የማንዋሉን ዓላማዎች በሚገልፀው ክፍል ደግም “… የከፍተኛ ትምህርት የትምህርት የልማት ሰራዊት ግንባታን ወይም የፓለቲካ ሰራዊት ግንባታ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተደራጀና በተናቀጀ ሁኔታ በማቀጣጠልና በማስቀጠል … ምርጫ 2007 ውጤታማ ለማድረግ እና የኢህአዴግን አሸናፊነት ለማረጋገጥ ነው” በማለት ተቋማቱን የኢህአዴግ የምርጫ መሣሪያ መሆናቸውን፤ ግባቸውም የኢህአዴግ አሸናፊነትን ማረጋገጥ መሆኑ ይገልፃል።
በገጽ 3 ላይ ደግሞ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች “በኢህአዴግ ላይ ያላቸው አቋም የወረደ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በማንኛውም ተቃውሞ ድምፅ ከተጠሩ፤ ሰልፍ የሚያደምቁ፤ ተቃውሞን ከግብ ለማድረስ ሁነኛ መሳሪያ ናቸው። ተማሪዎች በየትኛውም ሐገር እንደታየው አደባባይን የመያዝ ህዝብን አስተባብረው ለተቃውሞ የማሳደም እድላቸው የሰፋ በመሆኑ ከዚህም ሲያልፍ፤ የኢህአዴግ ምከታን በመቃወም ለጠላት ጎራ ተሰልፈው የመታጠቅ እድላቸው ከፍተኛ ነው” ሲል “በወጣቱ እጠላለሁ” የሚለው የህወሓት/ኢህአዴግን ስጋት አፍረጥርጦ ያወጣል። ትንሽ ወረድ ብሎ ደግሞ “በተለይ በአሁኑ ሰዓት ፈተና ላይ የጣለን የምርጫ ጉዳይ እንደምናሸንፍ ቃል የተያዘለት ቢሆንም፤ ፈተናዎች የሚፈጠሩት በህዝብ እና በራሱ ታማኝ ባልሆኑ ሃይሎች ማለትም በመንግስት ክንፍ አይቀለበስም ብሎ ማሰብ አይቻልም። በዚህም ቀድሞ መዘጋጀት ያለበት እና ለሁከት እና ለብጥብጥ መሳሪያ ሊሆን የሚችለው የህዝብ ክንፍ የተማረው ሃይል ሊሆን ስለሚችል ሊታሰብበት ይገባል” ሲል በተማረው ወጣትና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሠራተኞች ላይ ያለው ጥርጣሬና ፍርሃት ምን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ ይገልፃል።
የ2007 ምርጫ በህወሓት ሹማምንት ላይ የፈጠረውን ጭንቀት በዚህ ሰነድ ላይ በገሀድ የሚታይ በመሆኑ እያንዳንዱ ዓረፍተ ነገር በጥንቃቄ ሊነበብና ሊተነተን የሚገባው ነው። ለምሳሌ በገጽ 6 ላይ ስለዩኒቨርስቲ ተማሪ ሲገልጽ “የአመፅ እና የብጥብጥ መነሻ ሊሆን የሚችል ሀይል መሆኑን በአክራሪዎች ሲጠለፍ፤ ከመንግስት ሃይማኖቱን እየመረጠ በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ፤ በጅማ ዩኒቨርስቲ፤ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ እና በሌሎችም ትምህርቱን ትቶ ሲኮበልል ተመልክተናል” ይላል። ለተማሪዎች፣ ከመንግሥት እና ከሃይማኖት አንዱን እንዲመርጡ ተደርጎ ሃይማኖታቸውን የመረጡ መኖራቸውን እና ይህ ደግሞ አደገኛ ነገር መሆኑን ነው ይህ ዓረፍተ ነገር የሚነግረን። ለመሆኑ ይህ ምን የሚሉት ምርጫ ነው? በእንዴት ያለ ሥርዓት ነው ዜጎች ከመንግስትና ከሃይማኖት አንዱን ምረጡ የሚባለው? እንዲህ ዓይነት ምርጫ ቀርቦ ሃይማኖትን መምረጥ እንዲህ ክፉ ነገር የሆነው ለምንድነው? ይህ ጉዳይ ብቻውን ብዙ የሚያነጋገር ነገር አለው።
በገጽ 8 ላይ ደግሞ “ከፍተኛ አመራሩ ተቋማዊ ለውጥ እንዲሁም የትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ ቴክኒካዊ ሳይሆን ፓለቲካዊ ጉዳይ መሆኑን ተገንዝቦ ካለእርሱ ባለቤትነትና ቀጥተኛ ተሳትፎ ሰራዊት መገንባት እንደማይቻል በመገንዘብ የመሪነት ሚናውን ካለምንም ማወላዳት መወጣት ይጠበቅበታል” በማለት እየተሠራ ያለው የፓርቲ ወገንተኛ የሆነ ፓለቲካ መሆኑን ብቻ ሳይሆን የትምህርት ተቋማት መሪዎች ዋና ተልዕኮ ትምህርት ማስተማር ሳይሆን የወያኔ ፖለቲካን ማስፈጸም መሆኑን ምንም ሳይጎረብጠው ፍርጥርጡን ያወጣዋል። ትንሽ ወረድ ብሎም “የጋራ መግባባት የምንለካው በመጀመሪያ ለምርጫው የኢህአዴግ የድጋፍ የድል ሰራዊት ብዛት ነው” በማለት ከላይ ያለውን በማጠናከር ወገንተኛነቱም ለኢህአዴግ መሆኑ ያውጃል። በመጨረሻም “ … ሁሉም የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች ውጤታቸው የሚሞላላቸው ለምርጫው በሚያዘጋጁት የድጋፍ ሃይል ይወሰናል” በማለት የአካዳሚ ነፃነት ብቻ ሳይሆን የከፍተኛ ትምህርት ሥርዓትን ለቀብር ያዘጋጃል።
ይህ ነው የህወሓት የትምህርት ፓሊሲ! የዩኒቨስቲዎች ቁጥር ለማመን በሚቸግር መጠን ቢጨምር፤ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ቅበላ በብዙ መቶኛዎች ቢያድግ ጥቅሙ ምኑ ላይ ነው። በእንዲህ ዓይነቱ ፓሊሲ ከተገነባ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ይገኛል የምንለው ፋይዳ ምንድነው?
ህወሓት በገሀድ በጠላትነት የፈረጃቸው የአገራችን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች፣ መምህራንና ሠራተኞች ይህንን አሳሳቢ ጉዳይ በአጽንኦት እንዲመለከቱ ግንቦት 7፣ የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ያሳስባል። ትውልድንም የትምህርት ሥርዓቱንም የማዳን ግንባር ቀደም ኃላፊነት በተማሪዎችና በመምህራን የወደቀ ሸክም ነው ብሎ ግንቦት 7 ያምናል። መላው የትምህርት ሥርዓት ለአንድ ፓርቲ የምርጫ ውድድር መሣሪያነት ሲውል ማየት እና የዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች የሥራ አፈፃፀም የሚወሰነው ለገዢው ፓርቲ ባስገኙት ድምጽ ብዛት ነው መባሉ፤ እነሱም ይኸንን ተቀብለው መሥራት መቀጠላቸውን የመሰለ አሳፋሪ ነገር በአካዳሚያ ውስጥ የለም። የከፍተኛ ትምህርት ተቋሞቻችን ይህን ውርደት መቀበል የለባቸውም። ሰነዱ ህወሓት ከፍተኛ ትምህርትን የሚመለከትበት ዕይታ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነውና ለምርጫ ወቅት ብቻ የተዘጋጀ የአጭር ጊዜ መመሪያ ተደርጎ መወሰድ የለበትም። ይህ ሰነድ ህወሓት፣ ተማሪዎችንና መምህራንን እንደጠላት፤ ተቋማቱን ደግሞ ጠላትን እንደመቆጣጠሪያ መሣሪያ እንደሚመለከት፤ ይህ ዕይታው ደግሞ ቋሚ መሆኑ በግልጽ ያሳያል። በህወሓት ዕይታ ከተገነቡ ተቋማት ምን ዓይነት ትምህርት ይገኛል?
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የትምህርት ኃላፊዎችና ፕሬዚዳንቶች ሆይ! ለገዛ ራሳችሁ ክብር፣ ለአካዳሚ ነፃነት፣ ለትውልድ ስትሉ በዚህ መመሪያ ላይ አምጹ! “እንቢ፣ አሻፈረን፣ በዚህ መመሪያ አንገዛም” በሉ! የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጎናችሁ ይቆማል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!

Wednesday, November 26, 2014

Ethiopia is one of the ‘world’s least connected country’

November 26, 2014
Denmark has been named the world’s “most connected” country based on mobile phone and internet use.
Scandinavia dominated this year’s rankings, with Sweden in third place, followed by Iceland in fourth, Norway sixth and Finland eighth. Britain came fifth.Ethiopia is one of the 'world’s least connected country'
They were compiled as part of a report by the International Telecommunication Union – the Information and Communication Technology Development Index (IDI), which rates 166 countries according to their level of access to, use of and skills in using information and communication technology.
Hong Kong was the ninth most connected country, coming in ahead of Japan in 11th place, while Luxembourg completed the top 10.
Other countries in the top 30 included the US (which ranked 14th), Australia, Switzerland, Singapore, Germany, France, New Zealand, Estonia and Macau, as well the principalities of Andorra and Monaco.
The 10 least connected countries were all in Africa, with the Central African Republic being the worst, followed by Niger, Chad, Eritrea and Ethiopia.
All countries were shown to have improved their IDI values in the last year, while the nations with the “most dynamic” improvement in ranking included the United Arab Emirates, Fiji, Cape Verde, Thailand, Oman, Qatar, Belarus, Bosnia & Herzegovina and Georgia. Improvements were said to have been driven mostly by better wireless broadband connection.
Europe proved to be the most connected region, scooping up eight of the top 10 rankings, while Africa had the lowest regional ranking. The continent, however, did show a mobile broadband growth rate of more than 40 per cent in 2014 on last year.
Nearly three billion people globally will be using the internet by the end of this year, up by nearly 40 per cent on last year. But 450 million people still don’t live within reach of a mobile signal, while 4.3 billion people are not connected to the internet – with 90 per cent of those living in developing countries, the report said.
Earlier this year, Telegraph Travel’s technology expert Donald Strachan outlined the “world’s Wi-Fi-friendliest cities”, featuring various countries from the top 40 of this year’s IDI report.
Connecting in the Finnish capital of Helsinki is password-free and easy thanks to a network of hotspots in public buildings, civic squares and even on some buses and trams around the city.
Hong Kong, “one of the world’s most futuristic cities”, was said to be generous with free internet access in public areas. There are several free Wi-Fi networks, the key ones being GovWiFi (at parks, libraries, public buildings, ferry terminals and more) and MTR WiFi, which provides 15 minutes of free Wi-Fi per device up to five times every day at MTR stations.
Taipei offers 30 days of free access to a national, government-backed network of over 5,000 hotpsots. Hundreds of these free iTaiwan hotspots are available throughout the Taiwanese capital.
Macau was noted for its WiFiGo service which offers free internet for visitors every day between 8am and 1am. The network has around 150 hotspots, meaning there’s usually Wi-Fi close by, including at ports, museums and tourist information centres.
Other major cities with free public Wi-Fi access include New York, Paris and Perth, Australia, as well as Florence and Tel Aviv, which has eighty hotspots dotted around its centre.
Access to free Wi-Fi has been an increasingly important factor for travellers around the world, especially when booking a hotel. Britain’s hotels were found to be among the worst in Europe for free Wi-Fi access, while the two best performing cities were both Swedish – Malmö and Gothenburg, where 98 per cent and 96 per cent of hotels were found to offer free Wi-Fi, a survey by the travel search engine KAYAK earlier this year revealed.
A new website aiming to help travellers in the search for free and fast wireless internet access was introduced earlier this year. Hotewifitest.com lets hotel guests test the speed of their internet connection, and then stores the results for others to view. It also records whether the Wi-Fi is free or comes at a price.
Several airports around the world also offer free Wi-Fi services, with Dallas-Forth Worth in Texas being among the best, providing free Wi-Fi in all five of its terminals since 2012. Since upgrading its former paid network, the number of daily Wi-Fi connections has risen from 2,000 to 55,000. Helsinki Airport, Singapore’s Changi Airport, Seoul’s Incheon Airport and Amsterdam Schiphol complete the world’s top five for airport Wi-Fi quality.
Earlier this year, Britain’s biggest airports have been criticised for failing to provide passengers with unlimited Wi-Fi access.
None of Britain’s six busiest airports – Heathrow, Gatwick, Manchester, Stansted, Edinburgh and Luton – offer unlimited free internet access, according to a study by Skyscanner, the flight comparison website.
Source: Telegraph
http://ecadforum.com/News/ethiopia-is-one-of-the-worlds-least-connected-country/

There are 93,044 prisoners in Ethiopia, Second most inmates in Africa

According to the report, South Africa has recorded a total of 165 395 inmates in April 2014. This was followed by Ethiopia with 93 044 and Morocco with 72 816 prisoners.
The study revealed 2.3% of South Africa’s inmates in April were female, while 0.3% of the prisoners were minors.
There were 27.8% pre-trial detainees and 5.3% foreigners.
South Africa’s official capacity is 119 890 inmates, which means occupancy level is 127.7% over.
The report further found western African countries locked up 46 people per 100 000 population. In southern African countries this figure spiked to 205 people per 100 000 population.
Other significant findings were that almost half of the world’s prisoners are in the United States, China or Russia – countries which barely account for a quarter of the world’s population.
There are more than 10.2 million prisoners around the world.
“It is of grave concern that there are now over 10.2 million men, women and children held in penal institutions throughout the world. What is of graver concern is that the world prison population continues to rise, despite the fact that imprisonment is a highly expensive option for governments, as well as being inappropriate and ineffective for the majority of prisoners who come from minority and marginalised groups, or who are mentally ill or who are alcohol and drug abusers,” said the director of the ICPS, Peter Bennett.
“The International Centre for Prison Studies calls on those governments with high or rising rates of imprisonment to reduce their prison populations and to seek alternatives to custody in the interests of good economy, effectiveness in sentencing and the achievement of internationally agreed standards.”
source ; http://soderetimes.com/?p=10852

Tuesday, November 25, 2014

Living in Exile: Ethiopian Journalist Betre Yacob Struggles

November 25, 2014
by Maura Kelly (Huffington Post)
Emmy Award-winning Media Executive & Social Entrepreneur
In April 2011, I traveled to Ethiopia on a humanitarian mission with non-profit organization Helping Other People (HOPe). With my husband and a colleague we traveled to the northern Amhara region to assess an HIV/AIDS education and development project that HOPe funded. While there we witnessed crushing poverty in cities and rural villages and encountered hope and strength in the people we worked with.Ethiopian Journalist Betre Yacob
It was in Bahir Dar where I first meet Betre Yacob. He was working as an Information, Education and Communication Coordinator and editorin Chife of a publication called Hulachinem with an international NGO on HIV/AIDs programs, and for the rights of women and children. Betre, a graduate of Bahir Dar University and I connected instantly when he told me he also worked as a journalist and had just started a new blog. His focus was poor people and the government’s views on human rights in Ethiopia. We stayed in touch and every few months I’d receive an article and share it with HOPe and other media colleagues. At times the articles would be in English and other times they’d be in Amharic. I’m not sure when it started but sometime in 2012 the links would arrive blocked or the stories blacked out. Then Betre told me he decided to leave the NGO because his articles were drawing unwarranted government attention and he did not want the organization to suffer any negative effects. He had decided to become a journalist full time.
Life as a journalist
Working as an independent journalist in Ethiopia is a particularly difficult undertaking and Betre is one of hundreds of media workers who has been harassed and threatened to the point that he is now in self-imposed exile outside the country.
In 2011, Betre got assignments with various media outlets and covered local human rights violations and the state of Ethiopian media for the Italian website, AssamanInfo, the Ethiopian magazine, Ebony (both have since closed down) and The Daily Journalist. He also co-authored a book entitled “Nipo nipo tu” a collection of short stories illustrating socio-economic problems in Ethiopia.
“Ethiopia is a dangerous place to be a journalist” reported Betre. To garner support he helped launch and later became president of the Ethiopian Journalists Forum (EJF), an independent journalist association working for freedom of the press with over 30 journalists as members. “However, since its beginning EJF has been seen as an enemy by the Ethiopian government and has faced many accusations, ” he stated.
The crackdown
“In 2012 I began to receive warnings from National Intelligence and Security Service agents. My phone and computer were monitored, I was being followed.” explains Betre. “On June 15, 2013, I received a phone call from the Criminal Investigation unit and they accused me of being a terrorist and acting against the public good. If I didn’t stop they would put me in jail. They threatened my life.” Things got worse for the journalist when he became the president of the Ethiopian Journalists Forum (EJF). “Since early 2014 I have been under complete surveillance and constantly monitored and threatened. I have been accused of conspiring with organizations such as the Committee to Protect Journalists and Human Right Watch to elicit violence and commit terrorism in the country,” he added.
In April 2014, Betre traveled to Angola to represent the Ethiopian Journalists Forum at a African Union conference on the human rights. While there several colleagues at home reported that the government had begun another crackdown and EJF was a target. “To avoid jail and probable torture I decided to flee to another country,” stated Betre. “Unfortunately on the 30th April my house was searched by the police and my documents were taken.” To make matters worse, Betre says government individuals are spreading rumors that he and his exiled colleagues are trying to run the association from another country. “That is a serious threat to us and the risk of deportation is very high” he added.
Independent media in Ethiopia
As Betre and other journalists in Ethiopia have repeatedly argued, the government’s continued use of the antiquated and vague Anti-Terrorism bill has resulted in the deterioration of a free press. An unofficial draft of the law was obtained and analyzedby Human Rights Watch. Their summary concluded the bill contains numerous provisions that fundamentally contravened human rights guaranteed by Ethiopia’s constitution and international law.
Human Rights Watch continues to monitor the situation. HRW stated: “Since Ethiopia’s anti-terrorism law was adopted in 2009, the independent media have been decimated by politically motivated prosecutions under the law. The government has systematically thwarted attempts by journalists to establish new publications. Blogs and Internet pages critical of the government are regularly blocked.”
Life in Exile
The Ethiopian and neighboring governments have recently started working together to combat the spread of suspected terrorism across the region. This arrangement is making exiled Ethiopian journalists nervous about speaking out or writing freely. For Betre, like other exiled journalists, life in very tough. “I left Ethiopia in April 2014 because the threats and pressure became so intense that I had to leave. Now I stay inside a lot, I don’t have much contact with my family because I do not want to put them in danger,” he says.
Betre has been in touch with the UN High Commission for Refugees (UNHCR) and wants them to look at his case. He still believes that democracy and good governance will only be able to flourish in Ethiopia when media freedom is effectively protected. However his pen is now silenced and he has stopped writing.
In 2013, Ethiopia was ranked #137 on the World Press Freedom Index. In 2011-12 Ethiopia was ranked #127.

Sunday, November 23, 2014

ታሪክን ማደብዝዝም ማጥፋትም አይቻልም!

November 23,2014
በአለማችን በተለይ አፍሪካ ዉስጥ የአገርን ብሄራዊ ኃብት የሚዘርፉ፤የህዝብን መብት የሚረግጡና አገርን እነሱ ባሰኛቸዉ አቅጣጫ ብቻ ይዘዉ የሚነጉዱ አያሌ ፈላጭ ቆራጭ መንግስታት አሉ። እነዚህ ህዝብን የሚበድሉ መንግስታት ሁሉም በጥቅሉ አምባገነን ይባሉ እንጂ በመካከላቸዉ ጎላ ብሎ የሚታይ ትልቅ ልዩነት አለ። ሀኖም የቱንም ያክል ልዩነት ቢኖርም እንደ ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች እንመራዋለን የሚሉትን ህዝብ የሚንቁና የኛ ነዉ የሚሉትን አገር የሚጠሉ አምባገነን መንግስታት የሉም፤ በታሪክም ኖረዉ አያዉቁም። አምባገነን መንግስታት የስልጣን ዘመናቸዉን ለማራዘምና ከስልጣን ጋር ተያይዞ የሚመጣዉን ክብር፤ ዝናና ጥቅማ ጥቅም እንዳይቋረጥ ሲሉ የሚቃወማቸዉንና ለስልጣን ዘመናቸዉ አደጋ ነዉ የሚሉትን ሁሉ ያስራሉ፤ ይደበድባሉ ወይም ይገድላሉ። እነዚህን ነገሮች የወያኔ መሪዎችም ያደርጋሉ፤ ነገር ግን በወያኔና በሌሎቹ አምባገነን አገዛዞች መካክል እጅግ በጣም ትልቅ ልዩነት አለ። ለምሳሌ ወያኔዎች ዘረኛ አምባገነኖች ናቸዉ፤ የወያኔ መሪዎች ኢትዮጵያን እንደ ጥገት ላም አንጂ እንደ አገራቸዉ አይመለከቱም። ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያን፤ ህዝቧንና ታሪኳን ይንቃሉ፤ ያንኳስሳሉ።
ባለፉት አምስትና ስድስት አመታት በግልጽ እንደተመለከትነዉ የወያኔ መሪዎች የኢትዮጵያን ገበሬ ከመሬቱ አፋናቅለዉ ለምለም መሬቱን ለባዕዳንና ለህወሓት የጦር መኮንኖች ሰጥተዋል። መሬቴንና ቤቴን አልለቅም ብሎ የተቀናቀናቸዉን ደግሞ በጅምላ ገድለዋል። በከተሞች ዉስጥም ከተሜዉን ምንም ካሳ ሳይከፍሉት ዕድሜ ልኩን ከኖረበት ቤቱ እያፈናቀሉ ከነቤተሰቡ ሜዳ ላይ ጥለዉት መሬቱን ባለኃብት ለሚሏቸዉ የወያኔ ባለሟሎች ሰጥተዋል። በአጠቃላይ የወያኔ መሪዎች በኢትዮጵያ አንድነት፤ በታሪኳና በህዝቧ ላይ እንዲህ ነዉ ተብሎ ለመናገር የሚዳግት ትልቅ በደል ፈጽመዋል። ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች በእናት አገራችን ላይ ያደረሱት በደል ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለምና ዛሬ ወደዚያ ዝርዝር ዉስጥ አንገባም፤ ዛሬ ትኩረት የምንሰጠዉ ወያኔ ደግሞ ደጋግሞ ከዘመተባቸዉና ሙሉ ኃይሉን ካሳረፈባቸዉ የአገራችን እሴቶች አንዱ ታሪካችን ነዉና የዛሬዉ ቆይታችን በዚሁ በታሪካችን አካባቢ ይሆናል።
ታሪክ በአንድ አገር ዉስጥ እያንዳንዱ ትዉልድ ከሱ የቀደመዉ ትዉልድ በግል፤ በቡድንና በማህበረሰብ ደረጃ የተጓዘበትን መንገድ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ካለፈዉ የምንማርበትና የወደፊቱን ጉዟችንን ለመጀመር በመረጃነት የሚያገለግለንን እዉቀት የምናገኝበት የጥበብ ድርሳን ነዉ። የማንም አገር ታሪክ ዉብ ሆኖ የሚያምርና የማያምር ሁለት ገጽታዎች አሉት፤ የማያምረንን የታሪክ ጠባሳ ወደ ኋላ ሄደን ማከም በፍጹም እንደማንችል ሁሉ የወደፊቱን ታሪካችንንም የብዙ ማህበረሰባዊ መስተጋብሮች ዉጤት ነዉና ያሰኘንን ቅርጽና ይዘት ልንሰጠዉ አንችልም። የታሪክ ዋናዉና ትልቁ ቁም ነገር የታሪኩ ባለቤት የሆነዉ ማህብረሰብ እራሱን ወደ ኋላም ወደ ፊትም የሚመለትበት መስኮት መሆኑ ነዉ። ምንም አይነት ታሪክ የሌለዉ ህብረተሰብ የለም፤ ካለም ከየት አንደመጣና ወዴት አንደሚሄድም አያዉቅም።
አገራችን ኢትዮጵያ ረጂምና ጥንታዊ ታሪክ ካላቸዉ ጥቂት አገሮች ዉስጥ አንዷ ናት። ይህ ረጂም ታሪካችን ደግሞ አንገት ቀና የሚያስደርግ የድልና የገድል ታሪክ አንደሆነ ሁሉ አንገት የሚያስደፋ የግፍና የበደል ታሪክም አለበት። የዛሬዉ ትዉልድ ኢትዮጵያዊ ካለፈዉ ታሪኩ ከበደሉም ከገድሉም ተምሮ የወደፊት አካሄዱን ከሞላጎደል መቆጣጠር የሚችል እድለኛ ትዉልድ ነዉና አባቶቹ ባቆዩለት ታሪክ ሊኮራ ይገባል። አንድ ህዝብ በታሪኩ እንዲኮራ ደግሞ ታሪኩ በተደጋጋሚ ሊነገረዉ ሊተረክለትና በጽሁም መልክትም በገፍ ሊቀርብለት ይገባል። የአገራችን የኢትዮጵያ ህዝብ ግን ለዚህ የታደለ አይደለም ፤ ምክንያቱም እንመራሀለን የሚሉት መሪዎቹ ታሪኩን የሚያንቋሽሹና የሚንቁ መሪዎች ናቸዉ።
ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ካደረሱትና ዛሬም በማድረስ ላይ ካሉት በደሎች አንዱና ዋነኛዉ የኢትዮጳያን ታሪክ ለባዕዳንና የታሪኩ ባለቤት ለሆነዉ የኢትዮጵያ ህዝብ አሳንሰዉና እንደ ተራ ዕቃ አቃልለዉ ማቅረባቸዉ ነዉ። የወያኔ መሪዎች አዲስ አበባን ሲቆጣጠሩ መጀመሪያ ከተናገሯቸዉ ንግግሮች አንዱ የኢትዮጵያን ህዝብ ታሪክ የመቶ አመት ታሪክ ነዉ ያሉት አስቀያሚ ንግግር ነዉ። በዚህ አባባል ላይ የጸና አቋም ካላቸዉ የወያኔ መሪዎች ዉስጥ ዛሬ በህይወት የማይገኘዉ መለስ ዜናዊና ጓደኛዉ ስብሐት ነጋ ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ። የሚገርመዉ እነዚህ የኢትዮጵያን ታሪክ በአንድ መቶ አመት የወሰኑት ሁለት ግለሰቦች የተወለዱት የኢትዮጵያ ህዝብ የዛሬ 119 አመት በአፄ ሚኒልክ መሪነት ወራሪዉን የጣሊያን ጦር አይቀጡ ቅጣት በቀጡበት አድዋ ዉስጥ ነዉ።
ወያኔ ካለፈዉ መስከረም ወር ጀምሮ ባደበዘዘዉ ቁጥር እያሸበረቀ ያሰቸገረዉን የኢትዮጵያ ታሪክ ለማቆሸሽ ጠባሳዉ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ የሚተላለፍ የክፋት ስራ እየሰራ ነዉ። ኢትዮጵያን የመሰለ ባለታሪክ አገር ገድሎ ለሞተዉ ዘረኛ ሰዉ ትልቅ ማዕከል በህዝብ ገንዘብ የሚያሰሩት የወያኔ መሪዎች ማስቀመጫ ቦታ ጠፋ እያሉ አያሌ ብርቅ የሆኑ የኢትዮጵያ ታሪክ መጽሀፍትን ከወመዘክር አይወጡ በችርቻሮ እየሸጡ ነዉ። እነዚህ ወያኔ የሚሸጣቸዉ መጽሐፍት የተጻፉት በተለያዪ ዘመናት ወደ ኢትዮጵያ መጥተዉ በነበሩት የእንግሊዝ፤ የፈረንሳይ፤ የጣሊያን፤ የስፔንና የጀርመን የታሪክ ጸሐፊዎች ነዉ። ከሰሞኑ ከአዲስ አበባ የሚመጡ ዜናዎች እንደሚያመለክቱት ወያኔ በዉጭ አገር የታሪክ ጸሐፊዎች የተጻፉትን የታሪክ መጽሐፍትና ተጠረዝዉ የተቀመጡ ቆየት ያሉ ጋዜጣዎችን በርካሽ ዋጋ እየቸበቸቡ የግሮሰሪ ዕቃ መጠቅለያ አድርጓቸዋል።
ይህንን አሳፋሪ የሆነ የወያኔ የመጽሐፍ ሽያጭ እንደ ተራ ወንጀል የምናልፍ ኢትዮጵያዉያን ካለን እጅግ በጣም ተሳስተናል። ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች የሚሰሩትን ስራ አበክረዉ የሚያዉቁ ሰዎች ናቸዉ፤ እያሰሩ ያሉት ስራ ደግሞ ግልጽ ነዉ። ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች የተጻፈ ታሪካችንን ብቻ ሳይሆን እያወደሙ ያሉት ባህላችንን፤ ወጋችንንና ቅርሶቻችንን ጨምር ነዉ እንዳልነበረ ያደረጉት። ለምሳሌ በብዙ የአለም አገሮች ዉስጥ ረጂም ዕድሜ ያስቆጠሩ ህንፃዎች፤ የታሪካዊ ሰዎች መኖሪያ ቤቶችና የተለያዪ የአገር ቅርሳቅርሶች ልዩ እንክብካቤ እየተደረገላቸዉ ከዘመን ወደ ዘመን እንዲተላለፉ የደረጋል። ኢትዮጵያ ወስጥ ግን ዕድሜ ለወያኔ ከፍተና ታሪካዊ እሴት ያላቸዉ ህንፃዎች በልማት ስም እንዲፈርሱ ይደረጋል። የጀግኖችን አጽም ያረፈበት የመቃብር ቦታም በግሬደር እየተደረመሰ የንግድና የችርቻሮ ቦታ ይሆናል።
ሌለዉ ወያኔ በታሪካችን ላይ የሚያደርሰዉ ጥፋት ታሪካችንን እንዳንማርና የታሪክ ተማራማሪዎቻችን በጥንታዊ ታሪካችን ላይ ምርምር እንዳያደርጉ እጅና እግራቸዉን ማሰሩ ነዉ። ለምሳሌ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ የሚገኛዉ የታሪክ ዲፓርትመንት የኢትዮጵያን ታሪክ ማስተማር ብቻ ሳይሆን ታሪካችንን ከተለያየ አቅጣጫ በማጥናትና ምርምር በማድረግ ለታሪካችን መበልጸግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያደርግ ተቋም ነዉ። ሆኖም ይህ በተለያዪ መንግስታት ዉስጥ ለረጂም አመታት ትልቅ ስራ ሲሰራ የቆየዉ የታሪክ ዲፓርትመንት ዛሬ አለ ተብሎ መናገር በማይቻልበት አሳዛኝ ሁኔታ ላይ ይገኛል። ይህ ሁሉ የሚያሳየን ወያኔ የቀድሞ ታሪካችንን እያወደመ የሚቀጥለዉን ታሪካችንን ደግሞ በራሱ አቅጣጫ እያጣመመ በመጻፍ ላይ መሆኑን ነዉ።
ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች የኢትዮጵያን ታሪክ አስመልክቶ በአንድ በኩል የኢትዮጵያ ታሪክ የተጻፈዉ በተወሰኑ ሰዎች ከአንድ አቅጣጫ ብቻ ነዉ ሲሉ በሌላ በኩል ደግሞ የረጂሙን ዘመን የአገራችን የኢትዮጵያ ታሪክ ከአንድ ሞቶ አመታ የበለጠ ዕድሜ የለዉም እያሉ በተደጋጋሚ ተናግረዋል። ዛሬ በገፍ ለጨረታ ያቀረቧቸዉ የታሪክ መጽሐፍት ቁልጭ አድርገዉ የሚናገሩት ደግሞ ታሪካችን ከ3000 ሺ አመታት በላይ መሆኑንና የተጻፈዉም በተወሰኑ ሰዎች ብቻ ሳይሆን በተለያዪ ኢትዮጵያዉያንና የዉጭ አገር ሰዎች ጭምር መሆኑንደ ነዉ። ዛሬ ወያኔ እንደ ርካሽ ዕቃ እያወጣ የሚቸበችባቸዉ መጽሀፍት ለዚህ አሳዛኝ ዕጣ የበቁት ይህንን የወያኔ አይን ያወጣ ዉሸት ስለሚያጋልጡ ነዉ።
አገራችን ኢትዮጵያን እንወዳለን የምንል ኢትዮጵያዉያን በሙሉ ይህ በአፋችን ሁሌም የምንለዉ ቃል በተግባር የምንተረጉምበት አጋጣሚ ፊት ለፊታችን ላይ ተደቅኗል። ኢትዮጵያ አንደ ገና ዳቦ ከላይና ከታች ወያኔ ባነደደዉ ረመጥ እሳት እየተለበለበች ነዉ። ይህንን እሳት ማጥፍትና አገራችንን ከወያኔ መታደግ ካለብን ግዜዉ ነገ ሳይሆን ዛሬ ነዉ።
አያሌ ኢትዮጵያዉያን የወያኔን የመጽሐፍ ሽያጭ አስመልክቶ የወሰዱትን ቆራጥና ብልህ እርምጃ ግንቦት ሰባት የፍትህ፤ የነጻነትና፤ የዲሞክራሲ ንቅናቄ እጅግ በጣም ያደንቃል። በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የሚገኙ አያሌ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዉያን የአገርና የወገን ሃላፊነት ተሰምቷቸዉ ወያኔ ለጨረታ ያቀረበዉን መጽሐፍ በመግዛት የአገራቸዉን ታሪክ ለመታደግ ያደረጉት ጥረት በዋጋ ሊተመን የማይችል ትልቅ አገራዊ ስራ ነዉ። አገራችን ዛሬ ባለችበት ሁኔታ ነገ አትገኝም የሚል እምነታችን የጸና ነዉና እነዚህን የገዛችኋቸዉን መጽሀፍት በጥንቃቄ በመያዝ ሀላፊነትና የአገር አደራ ለሚሰማዉ በህዝብ የተመረጠ መንግስት አንድታስረክቡ አደራ እንላችኋለን። ከአሁን በኋላም ቢሆን የወያኔን ፀረ አገርና ፀረ ህዝብ ስራ እየተከታተላችሁ እንድታከሽፉና በሚያልፈዉ ህይወታችሁ የማያልፍ ታሪክ ሰርታችሁ ወያኔን በማሰወገዱ ዘመቻ ዉስጥ ሙሉ ተሳትፎ አንድታደርጉ አገራዊ ጥሪ እናስተላለፋለን።

Saturday, November 22, 2014

The tale of TPLF fairytale regime of Ethiopia: From ethnic liberation to Federal banditry

November 22, 2014
It is rather baffling TPLF’s crimes are all around us but yet barrage of books, articles and news pieces are written and bogus institutions and Medias created to make the fairytale TPLF led regime looks real and acceptable. Whether they do it because they believe TPLF is a legitimate entity or simply to take advantage of the chaos it was empowered to create to divide-exploit the people and the nation is not clear. But one thing is abundantly clear for all; Ethiopians are under occupation of a confused mercenary like ethnic regime led by TPLF. If institutions, including Medias can’t see this reality, either they are as bogus as the fairytale regime –tangled up with their own petty interest or part-and-partial of TPLF willingly conspiring to commit crimes.
by Teshome Debalke
A strange phenomenon is happening with Tigray People Liberation Front (TPLF). It appears the inevitable identity crisis of to be-or-not-to-be a Tigray Chiefdom it claimed to fight for or a Federal bandit it turned out to be in Nations and Nationality it created and occupied is coming home to roost. That is not all; it still agonizing whether to stick with the Marxism ideology it was baptized to control and brutalize the population or the crony capitalism it adapted along the way to extort and robe the people and the nation.
Intoxicated by political power and daylight robbery its enablers afforded it, it is having difficulty to choose between the empty bravado it pumps up its juveniles in the imaginary ethnic ‘Tigray’ people it liberated (use and abuse) in an imaginary Region (open air prison) and the Nations and Nationalities of Ethiopia it crafted to divide and exploit as a make-believe Federal government.
To make matter worst, the self-professed ‘Tigray’ liberators turn bandits actually believe they duped Ethiopians and the world –telling their fairytale over-and-over again with crafty propaganda—aimlessly drifting away from reality to believe it themselves. In fact, it is amazing how many fairytale story tellers mushroomed in the last decade alone around the fairytale regime in order to sustain its rule and unprecedented corruption.
It all started in one unfaithful day four decades ago when a half-dozen Ethiopian `juvenile armed with Marxist books sat around a table in a tearoom in Addis Ababa and decided to start a revolution to ‘free’ the ‘oppressed people’ of Ethiopia from ‘Feudalism’ as many of their contemporaries did. With too many ‘revolutionaries’ competing to free the same people in the name of the same ideology, the sorry juveniles with too much time on their hand figured out the only chance they got in the competition was to curved out an imaginary ethnic group called Tigray and made their newly minted identity a rallying cause for liberation-leaving the rest of the ‘oppressed people’ Ethiopia behind.
‘Imaginary ethnic group to liberate out of the way, they had to come up with an imaginary territory to match their newly minted identity and began drawing and redrawing territories to fit a fairytale history out of their back pockets. Short of the Fascist Italian occupied territory their Arabs led ‘Eritrean’ Liberation Front comrades declared their own, they started slicing and dicing wherever their juveniles mind took them to curve out a territory called Tigray and became a fairytale Liberation Front and found out they were conspiring in a territory they declared an enemy they no longer belong. Read more…
The Horn of Africa Peace and Development Center
(Left to right), Professor Ephraim Isaac , Director of the Institute of Semitic Studies at Princeton University, Dr. Haile Selassie Belay, Former governor of Tigray Province and former Dean of Alemaya University, Dr. Tilahun Beyene, Associate Dean of the University of Maryland Dr. Ahmed Moen, Associate Professor and Interim Director Health Management Sciences of Howard University Dr. Mulugeta Eteffa, Former Ambassador of Ethiopia and the Ethiopian Permanent Mission in New York Source: Peace and Development Center-
Dr. Astair GM Amante, Associate Professor at Arizona State University and one of the Founder of HAPDC picture `not found.

ሰበር ዜና የበይነ መረብ ዘመቻው ኢህአዴግን አሳስቦታል

አንድነት ፓርቲ በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚያካሂድ ይፋ ያደረገው የበይነ መረብ ዘመቻ ግቡን እንዳይመታ በቅርቡ አሰልጥኖ ባሰማራቸው የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች ብሄርን፤እምነትን እና የአንዱ ፓርቲ ደጋፊና የሌላው ፓርቲ ነቃፊ በመሆን አጀንዳዎን በማንሳት የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎችን ትኩረት ለመሳብና የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች ወደ ጋራ አጀንዳ እንዳይሰባሰቡ ሳምንቱን ሙሉ በንቃትና በጥንቃቄ መስራት እንዳለባቸው በኢህአዴግ ጽ/ቤት በኩል በዛሬው እለት ማስጠንቀቂያዊ ትዕዛዝ መተላለፉን ማስጠንቀቂያው የደረሳቸው ተሳታፊ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን ገልፀዋል ፡፡እንደ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን ገለፃ ምን አልባትም ዘመቻው ትኩረት እየሳበ የሚሄድ ከሆነ በቴሌ አማካኝነት የኔት ወርክ መስተጓጎል እና ማቋረጥ ለመፍጠርም መታሰቡን አያይዘው ገልፀዋል፡፡አንድነት ፓርቲ የበይነ መረብ ዘመቻ በቀጣይ ሳምንት እንደሚያደርግ በትላንትናው እለት ለመገናኛ ብዙሀን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡