Tuesday, May 14, 2013

ብአዴን እየተበጠረ ነው ሴኮ ቱሬ ተነሱ ተባለ


Image
ብአዴን እየተበጠረ ነው ሴኮ ቱሬ ተነሱ ተባለ
የኢህአዴግ የረዥም ጊዜ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ በመሆን እያገለገሉ ያሉት ሴኮ ቱሬ ጌታቸው ከሃላፊነታቸው መነሳታቸው ተሰማ። ጉዳዩ ከሙስና ጋር በተያያዘ ስለመሆኑ በግልጽ የታወቀ ነገር የለም። የአቶ ሴኮ ከሃላፊነት መባረር ማረጋገጫ ይሰጥበታል ተብሎ ይጠበቃል። አቶ ሴኮ መባረር ብአዴን ላይ የተጀመረ ዘመቻ እንዳለ አመላካች ሲሆን ከግንቦት 1 ጀምሮ አራት ከፍተኛ የብአዴን ሰዎች ከስልጣን መነሳታቸውን ያመላከተ ሆኗል። ውሳኔው በፓርቲው ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን ልዩነት በአሸናፊነት የደመደመው ቡድን የማጥራት ስራውን እያቀላጠፈ ስለመሆኑ አመላካች ነው እየተባለ ነው። ኢህአዴግ ግን ለጀመረው የጸረ ሙስና ትግል ” የህዝብ ድጋፍ” እየጠየቀ ነው። ሴኮ ቱሬን አስመልክቶ ኢህአዴግ ለጊዜው በይፋ የሰጠው መግለጫ የለም

No comments:

Post a Comment