Monday, October 21, 2013

ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ለሥራ መሄድ ሊታገድ ነው ሳዑዲ ዓረቢያ በየወሩ እስከ 10 ሺሕ የቤት ሠራተኞችን ከኢትዮጵያ ትፈልጋለች

    

ሳዑዲ ዓረቢያ በየወሩ እስከ 10 ሺሕ የቤት ሠራተኞችን ከኢትዮጵያ ትፈልጋለች
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሐሙስ በተወካዮች ምክር ቤት አባላት አዲሱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ያደረጉትን ንግግር በማስመልከት ጥያቄ
ቀርቦላቸው ባስረዱበት ወቅት፣ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ለሥራ የሚሄዱ ሰዎች ከመጪው ወር ጀምሮ ከመሄድ እንደሚታገዱ አስታውቀዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ፣ ለሥራ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በሄዱ ዜጎች ላይ የሚፈጸመው በደል ተባብሶ በመቀጠሉ ችግሮች እስኪሻሻሉ ድረስ ለስድስት ወር ያህል ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ መሄድ እንደሚከለከል አስታውቀዋል፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት በሳዑዲ ዓረቢያ ጉብኝት ማድረጋቸውም የሚታወስ ነው፡፡
በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች በአሠሪዎቻቸው የሚደርስባቸው ጥቃት ለከፍተኛ የጤና ችግር እያጋለጣቸው ሲሆን፣ አንዳንዶቹ የግድያ ወንጀል መፈጸማቸው ሲዘገብም ቆይቷል፡፡ በቅርቡ ሁለት ሕፃናት በኢትዮጵያውያን ተገድለዋል በሚል ምክንያት ኢትዮጵያውያውኑ ከአገራቸው እንዲባረሩላቸው በርካታ ሳዑዲዎች ሲወተውቱ ከርመዋል፡፡
በየወሩ እስከ አሥር ሺሕ ኢትዮጵያውያን የቤት ሠራተኞች የሚያስፈልጉት የሳዑዲ መንግሥት በኢትዮጵያውያቱ ላይ የተለያየ አቋም ሲያንፀባርቅ ቆይቷል፡፡ ሳዑዲ ጋዜት የተሰኘው ጋዜጣ ከሳምንታት በፊት እንዳስነበበው፣ ምንም እንኳ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ከአገር ይባረሩና ሌሎችም እንዳይመጡብን ቢባልም፣ ዕርምጃውን መውሰድ እንደማይቻል የሚገልጹ ኃላፊዎችን ጠቅሶ ዘግቦ ነበር፡፡
በሳዑዲ የጂዳ ንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ውስጥ የሥራ ቅጥር ምልመላ የሚያካሂደው ኮሚቴ አባል ሙልታክ አል-ሐዝሚን ጠቅሶ ጋዜጣው እንደዘገበው፣ በአንድ ክስተት ላይ ተንተርሶ ሁሉንም ኢትዮጵያውን ከአገር አስወጡ ማለቱና ሌሎችም እንዳይመጡብን መባሉ ትክክል አይደለም በማለት ተከራክረዋል፡፡ ኢትዮጵያ በወር እስከ አሥር ሺሕ የሚደርሱ ዜጎችን ለቤት ውስጥ ሠራተኛነት ለማቅረብ የምትችለው ብቸኛ አገር በመሆኗ፣ ሌላ አማራጭ እንደሌላቸው በመግለጽ ኢትዮጵያውያኑን ውጡ ማለቱ ተገቢ አይደለም ሲሉ ታቃውመዋል፡፡ የሳዑዲ ዓረቢያ ብሔራዊ የቅጥር ምልመላ ኮሚቴ ሊቀመንበር ሳዓድ አል-ባዳህ ግን ከኢትዮጵያ የቤት ሠራተኞችን መቀበሉ በአስቸኳይ መከልከል እንዳለበት አስጠንቅቀው ነበር፡፡ በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር አብዱል ባኪ አጅላንን ጠቅሶ ሳዑዲ ጋዜት እንዳስነበበው፣ ኢትዮጵያውያኑ ሠራተኞች ወደ ሳዑዲ ከመጓዛቸው አስቀድሞ የሥነ ልቡና ምርመራ እንዲደረግላቸው አሳስበዋል፡፡
እንዲህ ያሉ መግለጫዎች ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ሲደመጡ ቢቆዩም መንግሥት በዝምታ መቆየቱ ስያስነቅፈው ቆይቷል፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያን በአሠሪዎቻቸው ጥቃት ለሞትና ለአካል ጉዳት መዳረጋቸው ሲስተጋባ ሰንብቷል፡፡  ባለፈው ሐሙስ ፓርላማ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለመጪዎቹ ስድስት ወራት ወደ ሳዑዲ መሄድ እንደሚቋረጥና ሁኔታው እየተጠና መሻሻል ሲኖር ሊፈቀድ እንደሚችል ተናግረዋል፡፡
በየወሩ እስከ 80 ሺሕ የሚደርሱ ወንዶችና ሴቶች ኢትዮጵያውያን ለጉልበትና ለሌላውም ዝቅተኛ ሥራ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ እንደሚያቀኑ ከሳዑዲ ዓረቢያ የተገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
ethiopian reporter

ከእሁድ እስከ እሁድ ማንን እንመን ?በቦሌ ክፍለ ከተማ በቤት ውስጥ ፈነዳ በተባለው ፈንጂ ህይወታቸው እንዳለፈ የተገለጸው ሁለት የሶማሌ ዜጎች እንዳልሆኑ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ አስታወቀ። በፈንጂው የሞቱት ሁለት ሰዎች ኢትዮጵያዊያን ሲሆኑ ስማቸውም “ምክትል ኢንስፔክተር ሞላ መላኩ የተባሉ የፖሊስ አባልና አቶ ሞገስ አስቻለው የተባሉ ሲቪል ናቸው” ሲል የገለጸው ትህዴን የሟቾቹ ስም በመታወቂያ መረጋገጡን አመልክቷል። የመታወቂያውን ቅጂ ግን በገጹ አላተመም። ከአደጋው ጋር በተያያዘ በስፍራው ታይታችሁዋል በሚል በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት መታሰራቸውን ያመለከተው ዜና የሶስት ሰዎችን ስም ይፋ ያደረገው ኦክቶበር 19 ቀን 2013 ነው።

በቦሌ ክፍለ ከተማ በቤት ውስጥ ፈነዳ በተባለው ፈንጂ ህይወታቸው እንዳለፈ የተገለጸው ሁለት የሶማሌ ዜጎች እንዳልሆኑ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ አስታወቀ። በፈንጂው የሞቱት ሁለት ሰዎች ኢትዮጵያዊያን ሲሆኑ ስማቸውም “ምክትል ኢንስፔክተር ሞላ መላኩ የተባሉ የፖሊስ አባልና አቶ ሞገስ አስቻለው የተባሉ ሲቪል ናቸው” ሲል የገለጸው ትህዴን የሟቾቹ ስም በመታወቂያ መረጋገጡን አመልክቷል። የመታወቂያውን ቅጂ ግን በገጹ አላተመም። ከአደጋው ጋር በተያያዘ በስፍራው ታይታችሁዋል በሚል በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት መታሰራቸውን ያመለከተው ዜና የሶስት ሰዎችን ስም ይፋ ያደረገው ኦክቶበር 19 ቀን 2013 ነው።
በሌላ በኩል ኦክቶበር 16 ለንባብ የበቃው ሪፖርተር ጥቅምት 3 ቀን 2006 ዓ.ም. በቦሌ ክፍለ ከተማ ሩዋንዳ ማዞሪያና ቦሌ ሚካኤል መግቢያ አካባቢ በቦምብ ፍንዳታ ሕይወታቸው ያለፈው ሁለት ሶማሊያውያን ሽብርተኞች መሆናቸውን ማረጋገጡን፣ የፌዴራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡
የአንድ ግለሰብ ሰርቪስ ቤት ተከራይተው ከነበሩት ሶማሊያውያኑ መካከል፣ አንደኛው ከ20 ቀናት በላይ የቆየ ሲሆን፣ ሌላኛው ፍንዳታው ከመድረሱ ከሁለት ሰዓታት በፊት የደረሰ መሆኑን ግብረ ኃይሉ ማረጋገጡን አስረድቷል፡፡ ሽብርተኛ የተባሉት ሶማሊያውያኑ ካፈነዱት ቦምብ በተጨማሪ መጠናቸው ያልተገለጸ ቦምቦችና አንድ ሽጉጥ ከሁለት ካርታ ጥይት ጋር መገኘቱን፣ የፈንጂ ማቀጣጠያና የአደጋ መከላከያ ጃኬቶች፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማሊያና ቀበቶዎች መገኘታቸውም ተገልጿል፡፡ከሶማሊያውያኑ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አላቸው የተባሉ ሦስት ተጠርጣሪዎችና የቤቱ አከራይ በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተካሄባቸው መሆኑንም ግብረ ኃይሉ አክሏል በማለት ዘግቧል። አዲስ አድማስ በበኩሉ ከዚህ በታች ያለውን ዜና አስነብቧል
የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጐቹ ራሳቸውን ከጥቃት እንዲከላከሉ አስጠነቀቀ
ባለፈው እሁድ በቦሌ ሚካኤል አካባቢ ከደረሰው ፍንዳታ ጋር ተያይዞ ሁለት ተጨማሪ የፍንዳታ ጥቃት ለማድረስ አልሸባብ የተሰኘው የሶማሊያ ቡድን እንደዛተ የገለፀው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ የዛቻው ተአማኒነት ባይረጋገጥም በኢትዮጵያ የሚገኙ አሜሪካዊያን ጥንቃቄ እንዳይለያቸው አሳሰበ፡፡Bomb-Blast-Addis
የኢትዮጵያና የናይጄሪያ ቡድኖች ግጥሚያ በሚካሄድበት ሰዓት ጥቃት ለመፈፀም ሲዘጋጁ የነበሩ ሁለት ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ሲሆን በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት በማወጅና ሽብር ለመፈፀም በመዛት የሚታወቀው አልሸባብ “ድርጊቱ በኔ አባላት የተፈፀመ ነው” ብሏል፡፡
አልሸባብ በቦሌ ሚካኤል ለተከሰተው ፍንዳታ ሃላፊነት እንደሚወስድ በትዊተር እንዳስታወቀ ኤምባሲው ጠቅሶ ባሰራጨው ማሳሰቢያ፤ በፒያሳና በቸርችል ጐዳና አካባቢ የፍንዳታ ጥቃት ለመፈፀም እንደዛተም ገልጿል፡፡
በቦሌ ሚካኤል በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተከሰተው ፍንዳታ ሁለት የሶማሊያ ተወላጆች መሞታቸውን የገለፀው ፖሊስ፤ ከሟቾቹ አንዱ የኢትዮጵያ ማሊያ በመልበስ ከኳስ ተመልካቾች መሃል የፍንዳታ ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጀ እንደነበር ጠቁሟል፡፡
ለጥቃት የታሰበው ፈንጂ እዚያው ፈንድቶ ሁለቱ አሸባሪዎች መሞታቸውን ፖሊስ ተናግሯል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል፤ የፍንዳታው ፈፃሚዎች አልሸባብ መሆናቸውን ተጠይቀው ገና አልተረጋገጠም ብለዋል፡፡ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል ጉዳዩን እየመረመረ እንደሚገኝ የገለፁት አቶ ሽመልስ፣ ግብረ ሃይሉ የደረሰበት ውጤት ጊዜውን ጠብቆ ይፋ እንደሚደረግ አስረድተዋል፡፡
40/60 ቤት ክፍያ ያጠናቀቁ የህብረት ስራ ማህበር ሊሆኑ ነው
የቤት ባለቤት ለመሆን ሙሉ ክፍያ ያጠናቀቁ የ40/60 ተመዝጋቢዎች በመኖርያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበር ወደ ተነደፈው ፕሮግራም እንዲዛወሩ የአዲስ አበባ አስተዳደር ማግባባት ጀመረ፡፡ በ40/60 ፕሮግራም የተመዘገቡ የተሻለ ገቢ ካላቸው ነዋሪዎች መካከል ክፍተኛ ቁጥር ያላቸው የሚጠበቅባቸውን ሒሳብ መቶ በመቶ መክፈላቸው ይታወቃል፡፡ ይህንን ያጤነው 40 60የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እነዚህን መቶ በመቶ የከፈሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችን በማግባባት ወደ መኖርያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፕሮግራም እንዲዛወሩ ለማድረግ ጥረት መጀመሩን ሪፖርተር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሥር የሚገኘው የኅብረት ሥራ ማኅበራት ማደራጃ ጽሕፈት ቤት ምንጮች ጠቅሶ ይፋ አድርጓል።
በ40/60 ቤቶች ፕሮግራም 81,257 ነዋሪዎች መመዝገባቸውና በሦስቱም የመኖርያ ቤቶች (10/90 እና 20/80) ፕሮግራሞች የተመዘገቡ ነዋሪዎች 2.5 ቢሊዮን ብር መቆጠባቸው ይታወቃል፡፡ የእነዚህን ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር መንግሥት ተጨማሪ 7.5 ቢሊዮን ብር እንደመደበ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሐሙስ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገልጸዋል::
አንደበት
“ኢትዮጵያነቴን ይዤው ወደ መቃብር እሄዳለሁ”  አቶ ተስፋዬ ገ/አብ የቡርቃ ዝምታ ጸሀፊ
ቀደም ብዬም ተናግሬያለሁ። ማንም ሊከለክለኝ አይችልም። ማንም ሊሰጠኝ አይችልም። አገር ውስጥ እንዳልገባ ልከለከል እችል ይሆናል። የልብ ስሜቴን መንጠቅ የሚችል አንድም ሰው የለም። ይህንን ስሜቴን ነው ባጭሩ ማነገር የምፈልገው።ማንም አይቻለውም። ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቼ ሚሊዮኖች አሉ።በተለያዩ ምክንያቶች አገር ቤት መግባት አይችሉም። ከጥቂት ጊዜያት  በሁዋላ ግን እንደጎርፍ ነው ወደ አገራችን የምንገባው።ይህንን ነው ላረጋግጥላችሁ የምፈልገው። / አበባ ይበተንለታል/ ለከለከሉኝ ክፍሎች ማን ነው ያ ከልካይ በመሰረቱ? ከየት ነው የመጣው? ያ ሰው ምን አደረገ ለአገሪቱ?እኔ የቢሾፍቱ ልጅ ነኝ። ኢትዮጵያዊ ነኝ። ይህንን መከልከል የሚችል ማንም የለም።ይዤው ወደ መቃብር እሄዳለሁ። እስከመጨረሻው … (ተስፋዬ ከኢካድኤፍ የመወያያ መድረክ ጋር ካደረገው ቃለ መጠይቅ የተወሰደ)
ከሰነዱ ከተገኙት መረጃዎች መካከል ተስፋዬ በእጁ የጻፈው ይህ መረጃ ይገኛል፡-
“ኢትዮጵያዊያን የኤርትራ ታሪክ በትክክል እንዲያውቁ ይረዳል። ይህም በአዲሱ የኢትዮጵያ ትውልድ አእምሮ ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል እንዳልነበረችና እንደማትሆንም የአመለካከት ዘር መዝራት ያስችለኛል። ለዚህ ሥራም የናንተ መ/ቤት ሆነ ህገደፍ (ሻዕቢያ) ሰነዶችን እንድመለከት በመፍቀድ ያግዘኝ ዘንድ እመኛለሁ። እነዚህ መጻሕፍትን ጽፌ እስከምጨርስ ሁለት ዓመት ይፈጅብኛል። ቢያንስ በቢሮና በጽሕፈት መሣሪያዎች እንዳልቸገር ብደረግ እመኛለሁ።” …tesfaye hand written
“በኤርትራ ጉዳይ፣ በሻዕቢያ አላማዎችና አሰራሮች፣ እንዲሁም ኢሳያስን በተመለከተ ያለኝ በጣም ግልጽ ነው። ከነሙሉ ችግራችን ኤርትራ በትክክለኛው ሃዲድ ላይ እየተጓዘች ነው ብዬ አምናለሁ። የሚታረሙ ነገሮች ካሉ ዋናው ጉዞአችን ሳይነካ እየተስተካከለ ሊሄድ ይችላል ብዬ አምናለሁ። የምጽፈውም ሆነ የምሠራው ይህን መሠረት ያደረገ ነው።” …
“አሻግሬ ስመለከት በርቀት ሰማያዊ ተራሮች ይታየኛል። ከተራሮቹ ስር ያለው ለጥ ያለ የእርሻ ሜዳ የአባቴ አገር ነው።” …
“ይህን ታሪክ እጽፈዋለሁ: 3 ተከታታይ መጽሐፍ ሊወጣው ይችላል። ባህረነጋስያን በመጀመር የኤርትራን ታሪክ እጽፈዋለሁ። የሻቢያን የትግል ታሪክ እጽፈዋለሁ። ይህም ኢትዮጵያዊያን ስለኤርትራ ተገቢውን ሃቅ እንዲገነዘቡ ያደርጋቸዋል። በዚህ መጽሐፍ ጠላት አፈራለሁ። ቢሆንም ግን እጽፈዋለሁ። ስለዚህ ከአሁኑ ፍንጭ መስጠቱ ጠቃሚ ነው። በተቃውሞ የምጽፍ የሚመስላቸው ስለሚኖሩ እስከዚያው ድረስ ይዝናኑበት። ኤርትራ ለመመለሴ ምክንያት ይሰጥልኛል።”
በኦጋዴን የነዳጅ ጉድጉድ ቁፋሮ ተጀመረ
ኒው ኤጅ የተሰኘው የእንግሊዝ ኩባንያ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኦጋዴን ቤዚን፣ ኤልኩራን በተባለ ሥፍራ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ ጀመረ፡፡ ኒው ኤጅ በኦጋዴን ብሎክ ሰባት፣ ስምንትና አዲጋላ በተባለ ድሬዳዋ አቅራቢያ በሚገኙ የነዳጅ ፍለጋ ቦታዎች አፍሪካ ኦይል ከተሰኘ የካናዳ ኩባንያ ጋር በነዳጅ ፍለጋ ሥራ የተሰማራ ኩባንያ ነው፡፡
ኩባንያው ኤልኩራን በተባለ በሶማሊያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ አካባቢ የነዳጅ ጉድጓድ ቁፋሮ ጀምሯል፡፡ogaden-main
ታማኝ የዜና ምንጮች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ኩባንያው የመቆፈሪያ ማሽኑን ተክሎ የቁፋሮ ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ሳለ የቁፋሮ ባለሙያዎች በማሽኑ ላይ የቴክኒክ ችግር በማግኘታቸው የቁፋሮ ሥራውን ሳይጀምሩ አዘግይተውታል፡፡ ባለሙያዎቹ በማሽኑ ላይ ያገኙትን የቴክኒክ ችግር አስወግደው የቁፋሮ ሥራውን ባለፈው ሳምንት መጀመራቸውን ምንጮች ተናግረዋል፡፡
የሚቆፈረው ጉድጓዱ ጥልቀት 2,800 ሜትር እንደሆነና የቁፋሮውን ሥራ ለማጠናቀቅ ሦስት ወራት ያህል እንደሚፈጅ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከሦስት ወራት በኋላ በጉድጓዱ ውስጥ ነዳጅ መኖርና አለመኖሩን የሚጠቁም የሙከራ ሥራ እንደሚሠራ ታውቋል፡፡
አፍሪካ ኦይል በቅርቡ በድረ ገጹ ይፋ ባደረገው ሪፖርት ከኒው ኤጅ ጋር በመተባበር በኦጋዴን ላይ አተኩሮ እንደሚሠራ ገልጿል፡፡
አፍሪካ ኦይል በኤልኩራን የነዳጅ ክምችት እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ መገኘቱን ጠቅሶ፣ አሁን በሚቆፈረው ጉድጓድ በአካባቢው የሚገኘውን የነዳጅ ክምችት መጠን ለማወቅ እንደሚቻል አስታውቋል፡፡
‹‹በኤልኩራን ነዳጅ መኖሩ ይታወቃል፡፡ አሁን ዋናው ሥራ የሚሆነው በሚቆፈረው ጉድጉድ ውስጥ የነዳጅ ፍሰት እንዲከሰት በማድረግ በአካባቢው የሚገኘውን የነዳጅ ክምችት መጠን ማወቅ ነው፤›› ምንጮች ተናግረዋል።
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የፔትሮሊየም ባለሙያዎች በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ቴኔኮ የተባለ የአሜሪካ ኩባንያ በኤልኩራን በቆፈረው የመጀመሪያ የነዳጅ ፍለጋ ጉድጓድ የተፈጥሮ ዘይት ፍሰት ማግኘቱን አስታውሰው፣ በወቅቱ ኩባንያው ክምችቱ በቂ አይደለም በሚል ትቶት ሄዷል ብለዋል፡፡ አክለውም አሁን ባለው ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተጠቅመው አፍሪካ ኦይልና ኒው ኤጅ በኤልኩራን ከፍተኛ መጠን ያለው የነዳጅ ክምችት ሊያገኙ እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ ዜናው የሪፖርተር ነው።
በናይጀሪያ ድጋፍ ሰበብ አፈ-ጉባኤና ወታደሮች ሞቱ
በኢትዮጵያ እና በናይጄሪያ የእግር ኳስ ጨዋታ በጋምቤላ ክልል ኚኝኛግ ወረዳ በደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የወረዳው አፈጉባኤ እና ወታደሮች እንደሞቱ ምንጮቼ ነገሩኝ ሲል አዲስ አድማስ ጋዜጣ በቅዳሜ እትሙ አስታውቋል። ጋዜጣው የአደጋውን መጠንና የጉዳቱን ስፋት ለማረጋገጥ ያደረገው ሙከራ እንዳልተሳካለት በመጠቆም ባተመው ዜና ችግሩ የተከሰተው ጋምቤላ ክልል መሆኑን አመልክቷል።
soccerየደቡብ ሱዳን አዋሳኝ በሆነችው የኚኝኛግ ወረዳ ባለፈው እሁድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ከናይጄሪያ አቻው ጋር በአዲስ አበባ ስቴዲየም ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ባደረጉት ወቅት፣ የናይጄሪያ ብሔራዊ ቡድን በማሸነፉ ደስታቸውን በጭፈራ በመግለጽ ላይ በነበሩ እና በድርጊቱ በተቆጡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች መካከል ግጭት ተፈጥሮ የኚኝኛግ ወረዳ አፈጉባኤና ከሁለት በላይ ወታደሮች እንደሞቱ ታውቋል።
ችግሩ እንደተፈጠረ ከፌደራልና ከክልል የተውጣጡ ባለስልጣናት ቦታው ድረስ በመሄድ የማረጋጋት ስራ መሥራታቸውን ምንጮቻችን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሁኔታው ለማየት ወደ ስፍራው የሄዱ ሲሆን ስለ ጉዳዩ ፕሬዝዳንቱን በስልክ ለመጠየቅ ያደረግነው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካም፡፡
መምህራን የስራ ማቆም አድማ አደረጉ
በደቡብ ክልል በጋሞጎፋ ዞን በጨንጫ ወረዳ የሚገኙ የተለያዩ ትምህርት ቤት መምህራን ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በሚል ከደሞዛቸው ላይ ገንዘብ መቆረጡን ተከትሎ ካለፉት 3 ቀናት ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን ኢሳት ጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ ም ባሰራጨው ዜና አመለከተ።
የጨንጫ ፣ ጭነቶ፣ ጦሎላ፣ ጨፌ፣ ጺዳ እና ቱክሻ ትምህርት ቤቶች መምህራን በአድማ ላይ መሆናቸውን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው ተማሪዎች ቤታቸው ለመቀመጥ ተገደዋል። የወረዳው እና የዞን መምህራን ማህበር ከመምህራኑ ጋር በመሆን አድማውን እያስተባበሩ ሲሆን፣ አድማው ወደ ሌሎች ትምህርት ቤቶች እና አካባቢዎች ሊዛመት እንደሚችል መምህራኑ ተናግረዋል።strike
መምህራን “ደሞዛችን በግድ መቆረጡ አንሶ፣ እኛ በጠየቅነው ቀርቶ ባልጠየቅነው ወር ለምን ይቆረጥብናል ” በማለት አድማውን እንደ ጀመሩ አንድ መምህር እንደገለጹለት ያመለከተው ኢሳት መምህራን የአንድ አመት ደሞዛቸውን ከተቆረጠ በሁዋላ፣ ከመስከረም ጀምሮ ደግሞ ሁለተኛውን ዙር ማስቆረጥ ጀምረዋል ያለው ኢሳት የኢትዮጵያ መንግስት መምህራን ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በፈቃዳቸው ከደሞዛቸው እንዳስቆረጡ በተደጋጋሚ ሲገልጽ መቆየቱንም አስታውሷል።
ዓለምአቀፍ ጠበቆች የኢትዮጵያን ባለስልጣናት ለፍርድ ለማቅረብ እንቅስቃሴ ጀመሩ
በወጣት አብዱላሂ ሁሴን አማካኝነት በኢትዮጵያ የኦጋዴን ክፍል የተፈጸመውን የጦር ወንጀልና የሰብአዊ መብት ጥሰት ፊልም የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም በስዊድን ቁጥር አንድ ቴሌቪዥን በትናንትናው እለት መቅረቡን ተከትሎ አለማቀፉ ጠበቆች ጉዳዩን ወደ አለማቀፍ ፍርድ ቤት ለመውሰድ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ኢሳት በጥቅምት 5 ቀን 2005 ዜናው አስታወቀ።
ogdenወጣት አብዱላሂ ለኢሳት እንደገለጸው ፊልሙ ከተላለፈ በሁዋላ ሚዲያዎች ሰፊ ሽፋን የሰጡት ሲሆን፣ ስቴላም የተባሉ የ አይ ሲ ጄ ጠበቃ ጉዳዩን ፍርድ ቤት እንደሚያቀርብ በሬዲዮ ይፋ አድርገዋል። የስዊድን የጦር ወንጀል ኮሚሽን ፍርድ ቤትም ማስረጃዎችን በመመርመር ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ለመውሰድ ከወጣት አብዲ ጋራ ቀጠሮ ይዟል። ጠበቆቹ ጄኔቫ ካለው አይሲጄ እና ከሌሎችም የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ጋር በጋራ በመሆን ጉዳዩን ወደ አለማቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ለመውሰድ እንደሚሞክሩ ኢሳት አመልክቷል።
ቀደም ሲል ይፋ ከተደረገው በተጨማሪ አዳዲስ መረጃ የያዘው አዲሱ ፊልም “ልዩ ፖሊስ” እየተባለ በሚጠራው ሀይል የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀልና የክልሉን ፕሬዚዳንት የተቸች አንዲት ሴት በኦበነግ አባልነት ስትፈረጅ የሚያሳይ መረጃ ተካቶበታል ። የክልሉ ፖሊስ ሀላፊ በእስር ላይ የሚገኙትን ሴቶች በመድፈር ብዙ ህጻናት በእስር ቤት ውስጥ መወለዳቸውን በፖሊሶች በራሳቸው ሲነገር የሚያሳይ ፊልም መካተቱትን ወጣት አብዱላሂ ገልጿል። ፊልሙ ” የዲክታተሮች እስረኞች” የሚል ርእስ ተሰጥቶታል።
ጉዳዩን በማስመልከት የአለማቀፍ የህግ ባለሙያዎች ኮሚሽን በእንግሊዝኛ ኢንተርናሽናል ኮሚሽን ኦፍ ጁሪስትስ ኮሚሽነር የሆኑት ስቴላ ጋርደ ለኢሳት እንደገለጹት የወንጀሉን ፈጻሚዎች ወደ ፍርድ ለማቅርብ የሚችሉትን ሁሉ እንደሚጥሩ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የአለማቀፍ ወንጀል (ICC) ፈራሚ አገር ባለመሆኑዋ ማስረጃውን በቀጥታ ለፍርድ ቤቱ መላክ እንደማይቻል የገለጹት ኪሚሽነር ጋርደ፣ ይሁን እንጅ ሰቆቃን ለመከላከል የተቋቋመው ኮሚቴ (Committee Against Torture) ፈራሚ አገር በመሆኑ ጉዳዩን በዚሁ በኩል ለመከታተል እና የስዊድን ፖሊስ ምርመራ ጀምሮ እርምጃ ለመውሰድ እንዲችሉ ጥረት እንደሚያደርጉ ከኢሳት ዘገባ ለመረዳት ተችሏል።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እንደገና በአዋጅ ሊቋቋም ነው
በሀገሪቱ በኮምፒውተር የሚሰሩ ማንኛውም የመሰረተ ልማት ተቋማትና የመረጃ አገልግሎት የኔትወርክ አውታሮች ላይ ከውጪና ከሀገር ውስጥ የኮምፒውተር ቫይረስን ጨምሮ በተለያየ መንገዶች የሚቃጡ ጥቃቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲቻል ታስቦ የተቋቋመው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እንደገና በአዋጅ እንደሚቋቋም ኢሬቴድ ገለጸ።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀነራል ተክለብርሀን ወ/ዓረጋይ ረቂቅ አዋጁ ህግ ሆኖ ሲፀድቅም የሀገሪቱን የመረጃ ደህንነት ከማስጠበቅ ባሻገር የመንግስትና የግል የልማት ድርጅቶች ከሳይበር ወይም ከኮምፒውተር ጥቃት በመከላከል የሀገሪቱ የልማት እንቅስቃሴ ሳይስተጓጎል እንዲቀጥል ያስችላልም ማለታቸውን ዜናው አመልክቷል። ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም አዋጁ ኤጀንሲው የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነትን ቀድሞ በማወቅ እና በመከላከል እርምጃ እንዲወሰድ የመረጃ ማምረትና ተደራሽ የማድረግ ተግባራትን በአግባቡ እንዲወጣ እንደሚረዳ ገልጸዋል፡፡insa ethiopia
በተለይም ደግሞ አዋጁ ምስጢራዊ የሀገር ደህንነት መረጃዎችን እና የኢንዱስትሪዎችን ፣የባንኮችን ፣የቴሌኮሚኒኬሽን ፣የኤሌክትሪክ ሀይል ፣የመገናኛ ብዙሀንን ተቋማት እንዲሁም የግዙፍ ፕሮጀክቶች የኮምፒውተር ኔትወርክ አውታሮች ከሳይበር ጥቃት እንዲጠበቁ እንደሚያስችልም በውይይቱ ተብራርቷል፡፡ ድንበር የለሹ ይህ የኮምፒውተር ወንጀል አዲስ የሀገር ልዋላዊነት የጥቃት ምንጭ እንደሆነ የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህንንም ተግባር የሚፈጽሙ ግለሰቦች የሽብር ፣የፖለቲካ ፣የወንጀል ምክንያቶችን ጨምሮ የተለያዩ ዓላማዎች ይዘው የሚንቀሳቀሱ እንደሆኑ ኢሬቴድ አመልክቷል።
ኢንሳ ዜጎችን በማፈንና ኢህአዴግ ለስለላ የሚጠቀምበት ዋንኛ ማሽኑ እንደሆነ በተደጋጋሚ መገለጹ ይታወሳል።
 

Sunday, October 20, 2013

የታሰሩት የዋልድባ መነኮሳት የት ገቡ!? (አቤ ቶኪቻው) በ1998 ዓ.ም አካባቢ ከጓደኞቼ ጋር ሆኜ፤ ለአንድ ስታስቲክሳዊ ስራ ወደ ወደ አርማጭሆ አካባቢ ሄጄ ነበር። በወሬ ደረጃ ስንሰማው የነበረ “አርበኞች ግንባር” በመባል የሚታወቅ የታጠቀ ቡድን እዚህ አካባቢ “በህይወት” መኖሩን ሰማሁ። ለስታስቲክሳዊ ስራው የገጠሩን መንደር መንገድ እንዲመሩን የተመደቡልን የመንግስት ታጣቂዎች ነበሩ። እኔ እና ሌሎች ከአዲሳባ ለስራ ወደ እዚህ የመጣን ልጆች ስለ አርበኞች ግንባር በደንብ ለማወቅ ጉጉት አድሮብናል።

የታሰሩት የዋልድባ መነኮሳት የት ገቡ!? (አቤ ቶኪቻው)
ዋልድባ በ1998 ዓ.ም አካባቢ ከጓደኞቼ ጋር ሆኜ፤ ለአንድ ስታስቲክሳዊ ስራ ወደ ወደ አርማጭሆ አካባቢ ሄጄ ነበር። በወሬ ደረጃ ስንሰማው የነበረ “አርበኞች ግንባር” በመባል የሚታወቅ የታጠቀ ቡድን እዚህ አካባቢ “በህይወት” መኖሩን ሰማሁ። ለስታስቲክሳዊ ስራው የገጠሩን መንደር መንገድ እንዲመሩን የተመደቡልን የመንግስት ታጣቂዎች ነበሩ። እኔ እና ሌሎች ከአዲሳባ ለስራ ወደ እዚህ የመጣን ልጆች ስለ አርበኞች ግንባር በደንብ ለማወቅ ጉጉት አድሮብናል። ነገር ግን የመንግስት ታጣቂን ስለ ተቃዋሚ ለዛውም ስለ ሸማቂ ሃይል መጠየቅ እየፈራን እየተባን በአካባቢው ስለሚኖሩ ሽፍቶች በመጠየቅ እናሟሙቅ ጀመር።
“እዚህ አካባቢ ሽፍታ አለ ይባላል እውነት ነው?” 
 አልነው  አቢያችንን፤
“እንዴ ጋሼ ሽፍታማ ሃገሩ ነው!” አለን በኩራት። (በነገራችን ላይ አርማጭሆ ብቻ ሳይሆን በመላው ኢትዮጵያ ያሉ ክፍለ ሀገሮች ቢሄዱ በእድሜ የሚበልጥዎም ሰው እንኳ “ጋሼ” ብሎ በአክብሮት ነው የሚጠራዎት። እናውቃለን ባክህ… ካሉኝ “እኮ…” ብዬ ቀጥላለሁ!)
ጥያቄያችን ቀጥሏል።
“ሰዉ ምን ሆኖ ነው የሚሸፍተው…?” አልነው።
“ሰበቡማ ብዙ ነው ምሰሌ፤ በመንደር ግጭት የተጠቃ እንደሆነ፤ አኩርፎ ጥቃቱን ለመወጣት ይሸፍትና በዛው ሽፍታ ሆኖ የሚቀር አለ…” ልክ ህንን ምላሽ እንደሰማሁ፤ መቼም ያን ጊዜ ቀልጣፋ ነበርኩ፤ ለማወቅ ወደፈለግነው ዋና ነጥብ ቀልጠፍ ብዬ ገባሁ፤
“በመንግስት ላይ አኩርፎ የሚሸፍትስ የለም?” ብዬ ጠየቅሁ…!  ይሄኔ መንገድ መሪያችን የመንግስት ታጣቂ ያነገታትን አሮጌ ክላሽ ከፍ ከፍ እያደረገ፤“እሱማ ምን ይጠፋል!?” ብሎ በጥርጣሬ እያየን ዋናው ጨዋታችንን በአጭሩ ሊቀጨው ፈለገ። ስለ አርበኞች የማወቅ ጉጉት የሁላችንም ነበርና አንዱ ወዳጃችን፤“አርበኞች የሸፈቱት በመንግስት ላይ አኩርፈው አይደል እንዴ!?” ብሎ ሌላ ጠቋሚ ጥያቄ አመጣ። በሆዳችን ጎ…በዝ ብለን ወዳጃቸንን አደነቅን! ይሄን ጊዜ የገጠሩን መንገድ ሲመራን የነበረው የመንግስት ታጣቂ  ቆም አለና፤ ትክ ብሎ አየን፣ ከዛም በሆዱ “የመጣው ይምጣ!” ያለ በሚመስል መልኩ፤ “ጋሼ አትሳሳት አርበኛማ ሽፍታ አይደለም። አርበኛ የአላማ ሰው ነው!” ብሎ መንግድ መምራቱን ቀጠለ።
በእውነት በጣም ነበር የተደነኩት። በወቅቱ የሄድነው ለመንግስት ስራ ነበር። መንገድ የሚመራን የመንግስት ታጣቂ ነው። ይህ የመንግስት ታጣቂ ስለ ሸማቂው የኢትዮጵያ አርበኞች ግንባር በአድናቆት ሲናገር መስማት በእውነቱ ያስገርማል። ግንባሩ እውነትም በህዝብ ልብ ውስጥ የገባ ስለመሆኑ ማስረጃ ነው።
ከዛ በኋላ በይፋ ድጋሚ ስለ አርበኞች ግንባር የሰማሁት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ነበር። “ሀገር ጫታ ሆነ!” በሚል ርዕስ በ2001 ዓ.ም አካባቢ (ነው መሰለኝ) መንግስታችን ከዛ በፊት አንድም እንኳ፤ በዛ አካባቢ ስለነበረው እንቅስቃሴ ያልነገረን ለግንባሩ እውቅና ላለመስጠት ነበር ለካ!
“ሀገር ጫታ ሆነ” በሚለው እና ስለ አርበኞች ግንባር የሚዳስሰው የኢቲቪ ፕሮግራም  ስለ አርበኞች ግንባር ተጨማሪ ማወቅ ቻልን…! “ለካስ እነዚህ ሰዎች በዚህ ደረጃ መንግስታችንን አስጨንቀውታል!?” እኛኮ መንግስታችን ዝም ሲል ግንባሩን ከቁብም አልቆጠረውም ብለን ነበር። ለካስ የሆዱን በሆዱ ችሎ ነው ፀጥ ያለው…? ምስኪን መንግስታችን! ብለን አዘንን። ከዛ በኋላ ለረጅም ጊዜ ስለዚህ ግንባር በቅጡ ሰምቼ አላውቅም ነበር። አሁን በቅርቡ ደግሞ ሌላ ወሬ ሰማሁ። በዋልድባ ገደም ህልውና ላይ እየተገነባ ያለው የስኳር ፋብሪካ ግንባታ ባለፉት ሰሞናት ብዙ ሲያነጋግር ቆይቷል። ኢቲቪም ትንሽ “ፎገር ፎገር” አድርጎ ነገሩን አንደተረሳ አድርጎታል። የአካባቢው ህዝብ መነኮሳቱ እና ምዕመኑ ግን ዝም አላሉም ለፈጣሪም ለህዝቡም አቤት እያሉ ነበር። ቢሆንም ግን መንግስት አካባቢውን በጦር ከቦ ቁፋሮውን ተያይዞታል። እሰይ የኔ አንበሳ! ብለን አድንቀን ሳንጨርስ ታድያ ሌላ ነገር ሰማን፤ ምን…? አዲስ መስመር ላይ አለልዎት አርበኞች ግንባር፤ “በአካባቢው የህዝቡን ተቃውሞ ችላ ብለው በቁፋሮ የተሰማሩ መሳሪያዎችን አወደሜያለሁ” የሚል መግለጫ አወጣ። ከላይ እንዳልነው፤ የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር። ልክ እንደ ኢህአዴግ ብሶት የወለደው፤   በኢህአዴግ አመራር ተማሮ ጫካ የገባ የታጠቀ ሃይል ነው።
ባለፈው ጊዜ ደጀ ሰላም የተሰኘ ድረ ገፅ በዋልድባ ገዳም መነኮሳት መታሰራቸውን እና ለተቃጠለው ዶዘር እና ለተሰነዘረው ጥቃት ሃላፊነቱን ትወስዳላችሁ። መባላቸውን ዘግቦልን ነበር። እስከ አሁንም መነኮሳቱ በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አልሰማንም። ልብ አድርጉ ሸማቂዎች ላደረሱት ጉዳት ተጠያቂው ከዋሻ ወጥተው የማያውቁ መነኮሳት ተደርገዋል። አሁን እንግዲህ አንድ ጥያቄ ልጠይቅ ነው። ጥያቄው የኢህአዴግ አባላትን ደጋፊዎችን እና ተደጋፊዎችን ይመከታል። ማሳሰቢያ መልሱን በትግሉ ወቅት የተሳተፉ አንዲመልሱ ይበረታታል። ከድህነት ጋር የምትታገሉትን አላልኩም።እኔ የምለው ኢህአዴግ በትግል ላይ እያለች የደርግ አድናቂ ነበረች ማለት ነው…? ከመቼው ገብተን ከመቼው እንደ ደርግ በሆነን! ብላ አብዝታ ታስብ ነበር ማለት ነው? የታጠቀ ሃይል ሃላፊነቱን እወስዳለሁ ባለበት ጥቃት የአካባቢው ሰው እና የሀይማኖት አባቶችን ማሰር አግባብ ነው!?  ወይስ መነኮሳቱ በዋሻ ውስጥ ሲገኙ ምሽግ ውስጥ ያሉ ታጋዮች መስዋቸው ነው!? በመጨረሻምእመክራለሁ

ጎበዝ ይሄ ነገር ብሶትን ማቀጣጠል በመባል ይታወቃል። ደርግም ጉድ የሆነው እንዲሁ ለታጋዮች ጥቃት በአፀፋው ህዝቡን ሲያንገላታ ነው! እንደ እውነቱ ከሆነ፤ ይሄንን እናንተው በትግል ላይ ያሳለፋችሁት እንጂ፤ እኔ ከኑሮ ጋር የምታገለው ግለሰብ ልነግራችሁ አይገባም ነበር። ግን ተናግሪአለሁ ባለስልጣኖቻችን ሆይ የብሶት ማርገብገቢያ አትሁኑ!

ህውሃት ኢሃደግ መንግስት በልጆቼ ለምን ዘመተ? (ከኣስገደ ገ/ስላሴ ወ/ሚካኤል)ሁለተኛ ልጄ ክብሮም እንደ ወንድሞቹ የእስር ሰለባ ሆነ፡፡እኔ ለኢትዮፕያ ህዝብ ጠላት ሳልሆን ፍፁም ወዳጁ ነኝ መጀመርያ ደርግን 17 ኣመት በመታገል ፋሽሽታዊ ደርግ በማስውግድ ኣስተዋፅኦ ነበረኝ፡፡ ህውሃት ኢህኣደግ ስልጣን ከያዘ በሃላም ለንሮየ ለደሞወዝ ሳላስብ 17 ኣመት ሙሉ የታገልኩበት ኣላማ ስለተቀለበሰ በተጨማሪ የህውሓት መሪዎች ለኢቲዮፕያ ሉኣላዊነትና ኣንድነት ታማኝነት ስላጎደሉ የኢትዮፕያ ሕገመንግስት በሚፈቅደው መሰረት በግልም በፓርቲ ተደራጅቼ እየታገልኩ ቆይቼ ኣሁንም እታገላለው ታድያ እኔ በሃገራችን ሕ/መንግስት በሚፈቅድልኝ መሰረት መታገሌ እንደ ሃጠያት ተቆጥሮ የቂም በቀል ፖለቲካ ወደ ልጆቼ ምን ኣመጣው ይህ ለማለት የፈለጉኩት፡፡


Photo: አስገደ ገብረስላሴና በእስር እየተሰቃዩ ያሉ ልጆቹ።፡፡
1.የማነ ኣስገደ ልጄ ምንም ሳይፈፅም በገጠር ቤተሰብ ለመጠየቅ ሄዶ ታስሮ ብዙ ግፍ ተፈፅሞበታል በተፈፀመበት ግፍ ጠንቅ ታሞ እናቱ የመከላክያ ኣባል ስለሆነች በመከላክያ ሚኒስተር ሆስፒታል ብዙ ጥረት ተደርጎ ሊያድኑት ስላልቻሉ ወደ መቀሌ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ከስልጣን በላይ ብለዉት ሂወቱ ተርፎ ኣሁንም በቤቱ ታሞ የኣልጋ ቁራኛ ሆኖ ይገኛል፡፡ በተማረው መሰረት ለሃገሩ እንዳያገለግልም እንደማይሰራ ኣካል ጉዳተኛ ኣድርገዉታል ወደ ውጪ ወስድን እንዳናሳክመው ኣቅም የለም፡፡
ሁለተኛ ልጄ ክብሮም እንደ ወንድሞቹ የእስር ሰለባ ሆነ፡፡እኔ ለኢትዮፕያ ህዝብ ጠላት ሳልሆን ፍፁም ወዳጁ ነኝ መጀመርያ ደርግን 17 ኣመት በመታገል ፋሽሽታዊ ደርግ በማስውግድ ኣስተዋፅኦ ነበረኝ፡፡ ህውሃት ኢህኣደግ ስልጣን ከያዘ በሃላም ለንሮየ ለደሞወዝ ሳላስብ 17 ኣመት ሙሉ የታገልኩበት ኣላማ ስለተቀለበሰ በተጨማሪ የህውሓት መሪዎች ለኢቲዮፕያ ሉኣላዊነትና ኣንድነት ታማኝነት ስላጎደሉ የኢትዮፕያ ሕገመንግስት በሚፈቅደው መሰረት በግልም በፓርቲ ተደራጅቼ እየታገልኩ ቆይቼ ኣሁንም እታገላለው ታድያ እኔ በሃገራችን ሕ/መንግስት በሚፈቅድልኝ መሰረት መታገሌ እንደ ሃጠያት ተቆጥሮ የቂም በቀል ፖለቲካ ወደ ልጆቼ ምን ኣመጣው ይህ ለማለት የፈለጉኩት፡፡ 
2.ኣሕፈሮም ኣስገደ ልጄም ከስራ ገብታው ኣፍነው ወስደው ታስሮ በፖሊስ ጣብያ 6 ወር ታስሮ ክስ ሳይመሰረትበት በቀዳማይ ወያኔ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት ከ 15 ጊዜ በላይ ቀጠሮ ጊዜ እየተባለ ሲመላለስ ከርሞ በመጨረሻ ክሱ የዋስ መብት የሚከልክለው የፀረ ሙስና ኣንቀፅ በሙስና የተከሰሰ የዋስ መብት ኣይፈቅድም የሚል ሽፋን ልጄን ከእሱር ላለማውጣት ክሱ ወደ ፀረ ሙስና ኮሚሽን በማዞር የፀረ ሙስና ጉዳይ ደግሞ በወረዳ ስለማይታይ 6 ወር ሙሉ ሲያንገላቱት ከርመው ክሱ በመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንደ ኣዲስ ተመስርቶ በ 28/1/2006 ዓ.ም በዞኑ ፍርድ ቤት ቀርቦ ፀረ ሙስና ኮሚሽን ደግሞ ሌላ ተጠርጣሪ ስላለና ስለታጣ በጋዜጣ ኣሳውጀን እስከ ምንፈልግ ኣሕፈሮም በወህኒ ቤት ይግባ በማለቱ ልጄ ያለ ፍርድ በወህኒ ቤት ተወርውሮ ይገኛል የጊዜ ቀጠሮ እየተባለ 7 ወሩ በስቃይ ይገኛል፡፡
ሌላ ያሁኑ ይባስ ክብሮም ኣስገደ የሚባል የ 10ኛ ክፍል ተማሪ የስብእና መሳት ስነ ኣእምሮ ችግር ያለው ይህም በሃኪም ክትትል ላይ ያለ በፍርድ ቤትም ታይቶ ያደረ በካስ ሜዳ እየተጫወተ እያለ ፖሊሶች ይዘው በእስርቤት ኣግብተው በኣንድ ጨለማ ቤት ለብቻው ኣስረው ከወላጆቹ ከሃይማኖት ኣባት ከህግ ኣማካሪ እንዳይገናኝ ኣድርገው ኣፍነዉት ይገኛሉ የምንሰጠው ምግብ ለማን እንደሚሰጥ ኣናውቅም ለፍትህ ቢሮ ፖሊስ ኣዛዞች ኣመለከትን ፍትህ ኣልተገኘም ዳኛ እንድያገናኙን በስልክ ነግሮዋቸው ፖሊሶች ኣልተቀበሉትም ኣሁን 80 ሰኣት በላይ ታስሮ ቤተሰብ ልናገኘው ኣልቻልንም ይህ ዘመቻ በእኔ የጀመረው ልጆቼም የግፍ ሰለባ ሆነዋል የኔ ጉዳይም የህውሓት የ17 ኣመት ታሪክ በመፃፌ ከኣንድ ዜግነቱ ኣሜሪካዊ ትውልድ ኢትዮፕያዊ በሰዎች የተቀናበረ ሴራ ተከስሼ 3 ኣመት ባስቆጠረ ክስ ላይ ነኝ ገና መቃጫ ኣላገኘም፡፡ ይህ ጉዳይ የእኔና የልጆቼ ብቻ ችችግር ኣይደለም ብዙ የሚናገርላቸው ያጡ ዜጎች  በስቃይ ላይ ይገኛሉ ስለሆነ ሁሉም ዜጎችና ለፍትህና ለዲሞክራሲ ለሰብኣዊ መብት የምትታገሉ ያላችሁ ተቃዋሚ ሃይሎችም ዝምታ ከመምረጥ ብትነጋገሩበትና ብትቃወሙት ጥሪየን ኣቀርባለው፡፡
በተለይ በኣሁኑ ጊዜ ኣንድ ኣንድ የፖሊስ ከፍተኛ መኮነኖች በታሰረው ልጄ ኣሕፈሮም ኣስገደ ከታሰረበት የእስር ቦታ ሄደው ኣባትህ ኣስገደ ተው ኣርፈህ ተቀመጥ ትእግስት ኣድርግ እስከማለት ሄደዋል ለዚሁ አንደ ምሳሌ  ኮማንደር ገ/ሂወት ካሕሳይ የመቀሌ ከተማ ፖሊስ ዋና ኣዛዠ ይጠቀሳል በዛ በሰጠው ማስፈራርያ ታድያ ልጄ ኣሕፈሮም በትልቅ ስጋት ላይ ይገኛል ታድያ ከዝሂች ኣገር ኣገሬ የት ልሂድ ንፁህ ዜጋ ነኝ እና በዚህች ኣገር የዳኝነት እና የህግ የበላይነት መረጋገጥ ኣለበት ወተደራዊ ኣገዛዝ እንዳይደገም እንጠንቀቅ ፡፡
እባካችሁ የቂም በቀል ፖለቲካ ለልጆቻችን ኣናውርሳቸው ሰላም ፍትህን ዲሞክራሲን እናውርሳቸው፡፡

Ethiopians Who Fall Prey to Human Traffickers on Rise as Government of Ethiopia Cracks Down on Freedom

Obang
As Europe struggles to respond to the growing number of African migrants, root causes should not be ignored. In the case of Ethiopia, one of the largest refugee-sending countries in Africa, what are the conditions that compel Ethiopians to take such life-threatening risks? Are there humane and sustainable solutions for receiving countries beyond simply coping? Is it time to examine how one’s own policies may either deter or contribute to root problems?
Thank you for inviting me to speak on this important but difficult topic. I will be giving an overview of the current conditions in Ethiopia; particularly in light of the overwhelming influx of refugees into Europe. African migration to Europe has become an overwhelming challenge on the continent as efforts to democratize Africa continue to fail in most places. Ethiopia is an example. There are no easy answers, but understanding is always the foundation for the best solutions.
Many of us feel especially touched by this topic after the recent tragic shipwreck off the coast of the Italian island of Lampedusa, where 500 people, mostly African migrants, were crowded onto an unsafe boat, which eventually lost power, caught on fire and sunk. Only 155 people were saved. The display of their coffins has left heart-wrenching images in our minds. Only four days prior to this, 13 other African migrants drowned off the coast of Sicily. These are only the ones we know about. Most of the victims were reported to be Eritreans and Somalis—two countries of immense suffering; however, Ethiopians were also among the dead and were also possibly underreported due to the practice of Ethiopians taking on Eritrean nationality as a short-cut to being accepted for asylum. 
To outsiders, these people are undocumented African migrants, but to us, they are our family members and neighbors. To their families, each has a name, an age and a story behind them. The pain we are feeling as fellow humans when seeing these coffins, especially the small white ones holding young children, is heart-rending; imagine how difficult it will be to the deceased’s loved ones?
U.N. High Commissioner for Refugees Antonio Guterres surely felt it as he praised the rescue of those who survived the incident at Lampedusa, but decried the “rising global phenomenon of migrants and people fleeing conflict or persecution and perishing at sea.”[1] Some 15,000 migrants enter Italy every year, but this year some put that count much higher.
Italy, as a common country of entry, has pressed the European Union for more help[2] in dealing with the huge influx of mostly African migrants, saying it’s a crisis that concerns the entire 28-nation bloc. However, refugees from Ethiopia, Eritrea and Somalia are fleeing not only to Europe but also to other parts of Africa, the Middle East[3], North America, Asia and beyond.
Many of those fleeing their countries use the services of human traffickers. These traffickers can make exorbitant profits while disregarding the lives and well being of those in their care. Human trafficking has become a global problem. In Europe, the reality of the dangers involved in the journeys of these refugees is hard to conceive. In the troubled region of East Africa, the numbers and movements of people are overwhelming.[4]
recent news account tells us of an Ethiopian political dissident who paid a human trafficker over $3000 (USD) to take him and others to South Africa.  He reports that most of them were crammed in the back of a truck where they were hidden under wood, sixteen died. Others died when left for five days in the bush with no food or water. While in the bush, he learned of other Ethiopians using another trafficker who loaded them on a boat to cross Lake Malawi. It capsized and 47 of them died. He heard of another truck where Ethiopians also were packed in the back of a truck; 42 of them suffocated to death. The driver dumped the dead bodies on the side of the road along with 85 survivors and drove off. [5]
The UN refugee agency announced on October 6 that some 107,500 African refugees and migrants made the perilous sea journey from the Horn of Africa to Yemen in 2012, arriving in smuggler’s boats.  It was the largest such influx since UNHCR began compiling these statistics in 2006. Some 84,000, or more than 80 per cent, of the arrivals were Ethiopian nationals, some en route to states in the Persian Gulf.[6]
In Saudi Arabia, refugees and Ethiopians, desperate for work, have become a casualty of the great hardship many of them have faced there. Regular reports tell us of suicides, beatings, sexual abuse, working as slave laborers and of murder, both of Ethiopians and by some. One report indicates that90% of those hospitalized for mental illness in Saudi Arabia are Ethiopian women.[7]
The question I will attempt to answer today is: what accounts for this stream of such great numbers of people? What makes people take such perilous journeys where so many die along the way? Are they simply economic refugees seeking a better life or do they have legitimate claims for asylum? What is the Ethiopia of today like that Ethiopia has become a major sending country of its people to destinations all over the world?
One of the US policy makers recently told me that we must do something about Ethiopia because it is the number one exporter of human beings. The Ethiopian government’s claims of double-digit growth seem to have little effect on reducing the numbers of people undertaking great risks to leave their homes and families behind. Many die on the way or languish incountries hostile to them or where they are not welcome.[8]  Why? 
For European countries like Switzerland, how can you respond to these people in a way that maintains your integrity, compassion and view on the dignity of all human beings? As the home of the United Nations, you are a pivotal country in influencing a humane response, yet, as a small country, the needs of these refugees, multiplied by their increasing numbers, calls for a more comprehensive solution that goes beyond your own borders to other countries affected by the same.
Simply said, the problem of the Ethiopian refugee started in Ethiopia and will not change, but only get worse, unless we focus on solutions to its root causes and to those factors which are either obstacles or facilitators to change. The fact that many European countries are trying to cope with the same problem, calls for a more coordinated and comprehensive European-based approach, which could actually positively impact this situation.
I will attempt to summarize a very complex issue in the short time we have today, hoping it will contribute towards the search for ways to not only deal with the refugees in our midst but also to the alleviation of the suffering of Ethiopians living under a repressive government. This is central to the mission of the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE) of which I am the executive director. We are a social justice movement of diverse Ethiopians seeking to advance truth, freedom, justice, equality, respect for human rights and prosperity in Ethiopia.
We strongly contend that the future well being of our global society rests in the hands of those among us who can put “humanity before ethnicity,” religion or any other distinctions that divide and dehumanize other human beings from ourselves; inspiring us to care about these “others”; not only because of the intrinsic God-given value of each life, but also because “none of us is free until all are free.” We are having this meeting here in Switzerland today because Ethiopia is not free.                      Current State of Political rights and Civil Liberties in Ethiopia:
In Freedom House’s 2013 Index of Freedom, Ethiopia’s rating is “NOT FREE,” the same rating it has earned in the last three years.[9] Another part of that study was Freedom of the Net. Out of the sixty countries in the study that earned a lower score in terms of Freedom on the Net than Ethiopia were Syria, China (PRC), Cuba and Iran. This should speak for itself. A quick comparison of political and civil rights between Switzerland and Ethiopia reveals vast differences, with the higher scores being desirable:
Political rights:                                                      Switzerland          Ethiopia                     
  1. Electoral process                                                  12                            1   
  2. Political pluralism and participation               16                           2
  3. Functioning of government                                11                           4
Civil liberties:
  1. Freedom of expression and belief                        16                           3
  2. Associational and organizational rights             12                           0
  3. Rule of law                                                                   14                           3
  4. Personal Autonomy and individual rights          15                           5
In terms of their study on Freedom of the Press, Ethiopia, again considered “not free,” was near to the bottom at position 44[10] out of a total of 49 Sub-Saharan African countries and 175 out of 197 countries worldwide[11]. The Committee to Protect Journalists reports that 79 journalists have been exiled, more than any other nation. Most notable are Eskinder Nega, Reeyot Alemu, and others who have been targeted through the use of draconian laws meant to silence the most courageous voices of freedom.  Two of these laws bear mentioning:
  1. Anti-terrorism Proclamation (2009): In 2012, Eskinder Nega, Reeyot Alemu—both nominated for the Sakharov prize in the European Parliament—as well as numbers of others were sentences to years in prison, being accused of terrorism; anyone who speaks out against the government can be charged with this crime and sentenced to years in prison.
  1. Charities and Societies Proclamation: This law restricts civil society by making it illegal for organizations receiving more than 10% of its funding from foreign sources to advocate for human rights, child’s rights, rights for the disabled, women’s rights, conflict resolution between religious groups or ethnicities and other legitimate roles carried out by such non-governmental organizations and institutions. The law has closed down the work of more than 2,600 civic organizations and in their place have risen pro-government look-alike organizations.
Ethiopia’s Current Governance Post-Meles
Despite the death of the former prime minister of Ethiopia, Meles Zenawi, whose death was officially announced in August 2012, little has changed for the people of Ethiopia. His successor, Prime Minister Hailemariam Desalegn, now has taken Meles’ place but was never part of the ethnic-based Tigrayan Peoples’ Liberation Front (TPLF) that has ruled the country for over twenty years under the guise of the multi-party, Ethiopian Peoples’ Democratic Front (EPRDF). He appears to have little control over the party and what happens in Ethiopia; instead, the power remains in the hands of some in the central committee.
The entire system of dictatorship was set into place by Meles before he died and has not been dismantled at his death. He fathered an increasingly authoritarian government following the more open election of 2005 when the opposition nearly succeeded in challenging the status quo. Two million Ethiopians came out in protest of a flawed election, protestors were shot and killed, opposition leaders were jailed and in the years preceding the 2010 national election, the regime heavily cracked down on dissent, the media, journalists, political groups, and civic institutions. Reports from Human Rights Watch give evidence of the misuse of aid money to gain support for the government during the election. The TPLF/EPRDF won by 99.6% of the votes—or so they claimed.
Since the new prime minister was appointed, many were hoping for some reforms or at least hints of change; however, most people now agree that he has no power to enact such changes even if he wanted to do so. The goal of the central committee is clearly to continue to hold power by any means.
PM Hailemariam and the TPLF/EPRDF will face elections in 2015, but few expect there to be an opening up of political space, as the ruling party has demonstrated that it seeks self-survival above all else. However, new pressures may test them.
Peaceful protests by Muslims, UDJ and Blue Party a highlight
On the positive side, since Meles’ death, a highlight has been the peaceful rallies organized by several groups. One of those groups has been the Muslim religious community which has been peacefully rallying mostly within their own compound for over a year now. They have been demanding freedom from government interference in their internal religious affairs. Numbers of people, including some of the organizers, were arrested and beaten despite the peaceful way it was conducted and its legitimate claims. It should be understood, in Ethiopia, Muslims, Christians, Jews and others have a long history of living together peacefully; however, the regime is actively propagating a negative image of our Ethiopian Muslims in order to sway opinion. The Muslims are not alone in facing government interference in religious matters for the regime has done the same in the Ethiopian Orthodox Church, dividing the church in two.  
Another rally, held in June by members of the Blue Party was the first of its kind since the post-election rally of 2005 and unexpectedly drew thousands of diverse people. A second rally planned in late September was sabotaged by regime officials when they planned another staged rally at the same time and closed off the streets.
Just a week ago another rally was held by Unity for Democracy and Justice (UDJ), also known as Andinet, where some were detained simply for exercising their constitutional rights. Former Ethiopian President Negussa Gidada was an organizer. When others were detained, he openly took responsibility and was also detained but later released. These developments have come amidst the confusion or readjustment following Meles’ death, which some see as a sign of hope, however small.
However, just this week, Prime Minister Hailemariam stated publically that they now had proof that protest organizers were linked to terrorist groups operating in the country, a ploy used repeatedly in the past to vilify the opposition, particularly by claiming they are terrorists. In fact, this TPLF regime has committed its own terrorism in the country, not only in the last years of significant human rights abuses, but also when they were still fighting in the bush for power.At the time, the U.S. State Department had classified the TPLF as a Marxist-Leninist terrorist group before they overthrew the communist regime of Mengistu in 1991.
The opposition leaders at Ethiopia are doing their best but have not yet achieved the large public response necessary to gain enough leverage to press for change or to develop into a real alternative to the TPLF/EPRDF party. A primary reason is the government’s obstruction of any political space. Because of this, the future direction of the country remains unclear with no meaningful signs of reform.
Regime’s monopoly and corrupt practices exclude majority from gains
The economic future remains very grim for Ethiopians. Although the government under Meles claimed double-digit economic growth—though some question the reliability of the data—and despite economic forecasts that still anticipate 7% growth in the economy, little of this is trickling down to the majority. Instead, the gap between the rich and the poor is expanding as many are forcibly excluded from participating in the economy unless they become party members.
Many of the young are unemployed, even if educated. Advancement is not based on competence but on affiliations. TPLF insiders and their cronies enjoy most the opportunities for economic gain. In fact, many Ethiopians are worse off, especially some of the poorest within the country whose indigenous land is being taken away, leaving them landless, hungry, displaced, and without a means of livelihood. Many of these have left the country or are internally displaced.
Economic growth is now associated with a dramatic rise in corruption. Those in power have achieved great wealth through its monopoly of all sectors of society, including regional and local governments, tax perks, the judiciary, the media, the press, the military, telecommunications, the financial system, land administration, institutions and every facet of society. Opportunities related to education, private sector and government jobs, business permits and deals, government contracts, loans and credit and other perks are closely associated with being a government crony.  
A study by the task force for Global Financial Integrity (GFI) for the year 2009 found evidence of a huge rise in financial corruption, money laundering, mispricing and illicit financial practices in Ethiopia leading to 3.26 billion (USD) leaving the country in that one year. They report the country lost a total of 11.7 billion (USD) from the year 2000 to 2009. Impunity against criminal charges exists for the well-connected people and government officials but corruption charges, legitimate or manufactured, can be used as punitive measures against the non-compliant or political enemies.
Under the current system, a small group of power-holders have been able to exploit the country’s national treasury, national assets and national resources such as its agricultural land, abundant water and minerals like gold as long as they were loyal to Meles and the party. In his absence, that impunity may not last as internal power struggles have caused splits within the cabinet.
One of those most affected by these power shifts is Meles’ widow, Azeb Mesfin, who allegedly was recently accused of corruption.  She used to wield power while Meles was alive, even heading up the huge TPLF business conglomerate, EFFORT, which accounts for close to half of the economy; however, all of this is changing. In May 2013, a government crackdown on corruption led to the arrest of 50 prominent people.[12] Some believe it is a theatrical maneuver by the regime to appear to be dealing with endemic corruption, but it also might be a way to target this major political opponent, Azeb Mesfin and her camp of supporters. No one is certain what the final outcome will be but few expect the economy to open up to others.
Serial and widespread human rights violations:
I would not be speaking to you today if it were not for the 2003 massacre and subsequent ongoing egregious human rights abuses of people of my own ethnicity by TPLF/ERPDF regime forces, which led me to this advocacy work, later expanding to a national movement. Human rights investigations revealed that plans, Operation Sunny Mountain, were initiated at the top offices in the country and carried out in a dark corner of Ethiopia where they thought no one would see or care. It was related to the exploitation of oil resources on indigenous Anuak land. Those wells were dry but two thousand Anuak lost their lives.
Now, the indigenous land of the people of Gambella is being leased to foreign investors and regime cronies under secretive deals that fail to benefit the people. Investigations by the Oakland Instituteand Human Rights Watch reveal that 70,000 people have been forcibly evicted from their land, contrary to international laws protecting indigenous land and prohibiting the deportation of a people group. Those who refused were threatened, beaten, arrested, raped and some were killed.
Evidence has emerged from investigations that donor aid monies were used in the forced resettlement of these people– called villagization—as people were moved to areas where services were absent, where land was inferior and un-cleared of trees, and where access to clean water was more difficult. People often ended up living under trees until they built their own huts from foraged materials. Hunger, sickness and hardship prevailed. 
An appeal by some of those affected by the displacement in Gambella, where World Bank funds were misused, and another case involving grave human rights abuses where development monies from the UK were misused in the process, have resulted in a World Bank investigation and a lawsuit against the UK’s international development department, DFID. Warnings and reports of the misuse of funds had been given to the World Bank and DFID, but allegedly had been ignored.[13]
Resource grabs and human rights atrocities have gone hand in hand in Ethiopia. Rampant human rights abuses are ongoing throughout every region of the country, like in the Omo Valley, Oromia, Afar and the Ogaden. Those who protest for their legitimate rights or against the exploitation face the greatest threats.                                            Desperate to Leave
Ethiopia is one of the largest recipients of development aid in Africa,[14] with donors including many of the free countries of the West.  The TPLF/ERPDF ethnic-based government of Ethiopia speaks the rhetoric of democracy and human rights and associates with western leaders at places like the G-20; however, the country remains one of the poorest and among the most repressive in the world.
Oppression and poverty, when combined with the lack of opportunity or hope, causes tens of thousands of Ethiopians to leave the country. Additionally, the results of the Global Slavery Index 2013[15] show that Ethiopia ranks as the fifth worst out of the ten countries in the world that account for three-quarters of people subjected to human slavery.
Countries where these Ethiopians are seeking asylum fail to understand or admit the dire conditions and threat of harm these refugees face due to this repressive government. Authorities may embrace the democratic double-talk advanced by the TPLF/ERPDF, convincing them that Ethiopia is stable—not like Eritrea or Somalia—but it is not true. However, the result has been that Ethiopians are treated differently and with less concern. People should not be fooled by the government’s claims and assurances, for if it were true, there would not be such a flood of Ethiopians leaving the country for other places.
Are there solutions?
The solution of the refugee problem must rest in the hands of the Ethiopian people, their leaders and political groups.  Having said this, others can also play a supporting role, especially those countries who are dealing with the impact of Ethiopian migrants. These countries can become part of the solution. The world learned of the 500 people seeking refuge only after most of them drowned. Had they succeeded, they would have been on your doorstep, seeking asylum. Avoiding the problem will not stop the tragedies or the influx of desperate people. The lasting solution is to have a country with a good government, one that cares for its people and where its people can flourish.
Each donor country or those who have concerns for the refugees have a stake in this. In the case of Ethiopia, please listen to what political prisoner Eskinder Nega[16] writes in a recent letter from his prison cell in Ethiopia where he says:
European aid has transformed my country’s economy but also props up one-party rule. Let EU donors give us democracy… The theatrical blustering of the Ethiopian government, notwithstanding donor countries have a make-or-break power over Ethiopia’s prosperity. And European aid has done wonderful things in Ethiopia. But an aid policy tied only to economic and social needs is only half complete; a comprehensive approach entails a linkage with politics.
Aid should also strengthen democratic institutions. Here is where European donors’ policy falters dramatically. The unintended consequence of indifference to democratic accountability translates into the subsidy and reinforcement of tyranny. The time for reassessment has come. After two decades of one-party rule, Ethiopia is visibly aching for change. Even the traditionally placid Sufi Muslim community is increasingly restless. There is clear danger of communal strife.
As a prisoner of conscience committed to peaceful transition to democracy, I urge Europe to apply economic sanctions against Ethiopia. What short-term pain may result will be compensated by long-term gain. A pledge to re-engage energetically with a democratic Ethiopia would act as a catalyst for reform. Sanctions need to be targeted – and the continuity of basic humanitarian aid without precondition is a moral necessity. But the EU should also impose travel bans on Ethiopian officials implicated in human rights violations.
We live in an age of global expectations. Our hopes have converged in many ways, none more so than in our democratic aspirations. The moral imperative is for Europe to align with the reform movement in Ethiopia. It is time to stand up for democracy.
We live in a world where the crisis of those outside our borders will come to us whether we like it or not like in the case of Ethiopia. Simply following the existing thinking of some in Europe to simply shut the door on these immigrants is not the solution because they will still find a way to your doorstep in their desperation. Instead, donor countries and the EU should be part of the solution by working with Ethiopians who are struggling to bring freedom and just government to the country.
A government like the TPLF/EPRDF, a one-party minority, which is structured on ethnic based politics is doomed to fail; and when it fails, the consequences flood over to other places. People believe if it is not dealt with carefully, it could explode and the crisis will overflow all the more.[17] When ethnic-based problems got out of control in places like Rwanda, Yugoslavia or Syria, it reaches to the west. A different approach is needed.
We as a social justice group are fighting for an Ethiopian society where our shared humanity trumps any other distinctions such as ethnicity, religious view, political view or background. We believe our shared world has no boundaries and that lasting peace and justice will not come to one country, one continent, or one part of the world without its being impacted by those countries, continents, and regions where people are suffering and remain under tyranny. As we share this world together, there are things to do to help each other, not only when it is too late and it is claimed, “We did not know.” 
After the EU commissioner viewed the coffins from the Lampedusa shipwreck, it was reported that he had asked why one coffin was so large, unaware that a premature baby and his mother were buried together with the umbilical cord still connecting them. The mother had given birth to a son as she had been drowning.  The commissioner was told that when divers recovered their two bodies, the diver that had discovered the bodies of the mother and child said: “We all began to cry—my mask was full of tears.” 
How tragic that a child who had just come into the world that day had his life ended so abruptly. Human trafficking is a thriving business that exploits the desperation of millions of people. How tragic for all those who died and for the many more who will die in the future whose stories we may never know. The tragedy of these lives can only end when we work together to confront evil, starting with tyranny, human trafficking and other structural contributors to the perpetuation of the misery of so many human beings.    
May God, as our Creator, help us to realize that humanity has no superficial boundaries. The suffering, pain and loss we feel is part of the fabric of being human. When we can empathize with the pain of others, we show our shared humanity and make this world a better place for all of us.
Thank you!!

[2]http://www.theguardian.com/world/2013/oct/08/eu-immigration-policy-lampedusa-tragedy EU pressed to rethink immigration policy after Lampedusa tragedyEuropean commissioner calls for EU rescue mission for migrants spanning entire Mediterranean from Spain to Cyprus
[3] http://www.solidaritymovement.org/downloads/121221-RMMS-Monthly-Summary-November-2012.pdf Regional mixed migration summary for November 2012 covering mixed migration events, trends and data for Djibouti, Eritrea/Sudan, Ethiopia, Kenya, Puntland, Somalia, Somaliland and Yemen.
[12] http://ethiopianewsforum.com/viewtopic.php?t=61776&p=375426#p375426; The Depth of Corruption in Ethiopia, 9/24/2013, ADDIS ABABA/LONDON (IPS)
[13] Two new reports from the Oakland Institute, Development Aid to Ethiopia: Overlooking Violence, Marginalization, and Political Repression and Ignoring Abuse in Ethiopia: DFID and USAID in the Lower Omo Valley, show how Western development assistance is supporting forced evictions and massive violations of human rights in Ethiopia.
[14] http://www.hrw.org/reports/2010/10/19/development-without-freedom-0 ; Development Without Freedom: How Aid Underwrites Repression
[15] http://ca.news.yahoo.com/thirty-million-people-slaves-half-india-survey-231710875.html; The Global Slavery Index 2013 defines slavery as the possession or control of people to deny freedom and exploit them for profit or sex, usually through violence, coercion or deception. The definition includes indentured servitude, forced marriage and the abduction of children to serve in wars. According to the index, 10 countries alone account for three quarters of the world’s slaves. After India, China has the most with 2.9 million, followed by Pakistan (2.1 million), Nigeria (701,000), Ethiopia (651,000), Russia (516,000), Thailand (473,000), Democratic Republic of Congo (462,000), Myanmar (384,000) and Bangladesh (343,000)
[17] http://www.genocidewatch.org/alerts/countriesatrisk2011.html ; Current Countries at Risk of Genocide, Politicide or Mass Atrocities
 Obang@solidaritymovement.org

የአስተሳሰብን ህግ ካልጠበቅን ለመግባባት ያቅተናልለብዙ ዓመታት የማውቀው ወዳጄ ገብሩ ታረቀኝ በፍትህ ጋዜጣ ላይ፣ የማላውቀው አቶ ዓሥራት በአድማስ ጋዜጣ ላይ በትግሬነታቸው ተቆርቁረውና እኔን ባዕድ አድርገው የጻፉትን አንብቤ ሁላችንንም የሚያውቁ ሌሎች ሰዎች አስተያየት እንዲሰጡበት በማለት መልስ ከመስጠት ተቆጥቤ ቆየሁ፤ ሆኖም እስካሁን ከአንድ ሰው በቀር የደረሰልኝ የለም፤ ስለዚህ እኔው ልጋፈጠው፡፡

 Professor Mesfin Woldemariam
ለብዙ ዓመታት የማውቀው ወዳጄ ገብሩ ታረቀኝ በፍትህ ጋዜጣ ላይ፣ የማላውቀው አቶ ዓሥራት በአድማስ ጋዜጣ ላይ በትግሬነታቸው ተቆርቁረውና እኔን ባዕድ አድርገው የጻፉትን አንብቤ ሁላችንንም የሚያውቁ ሌሎች ሰዎች አስተያየት እንዲሰጡበት በማለት መልስ ከመስጠት ተቆጥቤ ቆየሁ፤ ሆኖም እስካሁን ከአንድ ሰው በቀር የደረሰልኝ የለም፤ ስለዚህ እኔው ልጋፈጠው፡፡
ገብሩ ወዳጄ ነው የምለው ሰው ስለሆነ የጋለ ስሜቱን ይዞ አደባባይ ከመውጣቱ በፊት ከእኔ ጋር ጉዳዩን አንስቶ አለመወያየቱ ከሚችለው በላይ የሆነ ግፊት ቢያጋጥመው መስሎ ታየኝ፤ እንዲያውም ሌላ ሰው እሱ ያለውን ሲናገር ቢሰማ ለእኔ ቆሞ ይከራከራል ብዬ የምገምተው ሰው ነበር፤ አንድ ሳይካያትሪስት (የአእምሮ ሐኪም) ሲናገር እንደሰማሁት የጎሳ አስተሳሰብ የጎሳን ድንበር ጥሶ ወዳጅነት የሚባል ነገር አያውቅም ያለውን አስታወሰኝ፤ ይህ እንደማይሆን ተስፋ አለኝ፡፡
በምን ላይ እንደጻፍሁት ሳልናገር ለሁለቱም የትግራይ ተቆርቋሪዎች የሚከተሉትን አጫጭር ነጥቦች ላመልክታቸው፡-
1. ወያኔ ..ከሚኒልክ በፊት ኢትዮጵያ አገር አልነበረችም ሲል የአፄ ዮሐንስንና የራስ አሉላን ትግሬነትና ኢትዮጵያዊነት በመካድ.. ጀመረ፤
2… የጎንደርን በሬ፣ የጎጃምን በሬ፣ የሸዋንም በሬ፣
ባንድ አርጎ ጠመደው የትግሬው ገበሬ..
(የትግራይን የኢትዮጵያዊነት መሰረት ለማስረዳት የጠቀስሁት)
3. ..የትግሬ ዘር (ኤርትራውያንን ጨምሮ) የኢትዮጵያ መሰረት ነው፤ የትግሬ ዘር የኢትዮጵያን ታሪክ ተሸካሚ ነው፤ እንኳን በኢትዮጵያዊነታቸው ያሉትን ትግሬዎች የተገነጠሉትንም ለማጥፋት ማሰብ በምድርም በሰማይም ይቅርታ የማያስገኝ ወንጀል ነው፡፡ ከኤርትራውያን ጋር የተደረገውንም የወንድማማቾች ጦርነት አጥብቄ የተቃወምሁት በዚህ ምክንያት ነበር፤ በሰሜን ያሉትን ወንድሞቻችንንና እህቶቻችንን ከመቅጽበት ወደባዕድነት ለውጠን አሁን ደግሞ የተረፍነውን አጥፊና ጠፊ አድርጎ መፈረጁ ለማንም የሚበጅ አይሆንም፡፡..
ብዙ ሌሎችንም መጥቀስ እችላለሁ፤ ልብ ላለው ይበቃል፡፡
በደርግ ዘመን በዩኒቨርስቲ ውስጥ ስናወራ ስለ የአእምሮ ወዝ-አደር ስናገር አንዱ ካድሬ የአእምሮ ወዘ-አደር የሚባል ነገር የለም ብሎ ተቆጣ፤ አብረውን የነበሩት ሁሉ በስምንት ተኩል እኔ ቢሮ እንዲመጡ ጋበዝሁና መጽሐፉን ይዤ መጣሁና ለካድሬው አሳየሁት፤ በሌላ ጊዜ ደግሞ ሌኒን ተናዶ በደርዘን የሚቆጠሩ ካድሬዎችን በአንድ ትጉህና ታታሪ ባለሙያ የሚለውጠኝ ባገኘሁ ብሏል ስል ያው የማይማር ካድሬ ተቆጣና ..አይወጣውም…. አለ፤ መቶ ብር ከኪሴ አወጣሁና አንድ ጊዜ በነፃ አስተምሬሃለሁ፤ አሁን ግን መክፈል አለብህ፤ የሌኒንን ጽሑፍ ካላመጣሁልህ መቶ ብር ታገኛለህ፤ ካመጣሁ ግን መቶ ብር ትከፍላለህ ብለው አሻፈረኝ ብሎ በስሀተቱ ጸና፤ አቶ ዓሥራት ብዙውን ጽሑፎቾን አንብቤአለሁ ሲል እውነት እንዳልሆነ ስለማውቅ ውርርድ ላቀርብለት ፈልጌ ነበር፤ ስለአማራ የተናገረው እኔ የጻፍሁትን እንዳላነበበ ጥሩ ማስረጃ ነው፤ ሳያውቁ በእርግጠኛነት አዋቂ መስለው ለሚቀርቡ ቀላሉ መንገድ በአደባባይ ውርርድ ነው፤ ገብሩ ታረቀ እንኳን በአሜሪካ የፈረንጅ ልጆች ሲያስተምር ስለኖረ በአገር ውስጥ የተጻፈውን ሁሉ ማንበቡ አጠራጣሪ ነው፡፡
ለነገብሩና ለነዓሥራት ትልቁ ፍሬ ነገርና ቁም-ነገር ትግሬነታቸውን ለብቻቸው የያዙት መስሎአቸው ነው፤ በትግሬነታቸው ውስጥ አነሱንና እኔን የሚያያይዙ ብዙ ከባድ ሰንሰለቶች መኖራቸውን አያውቁም፤ ለነሱ ትግሬ ከትግሬነት ሌላ ፋይዳ ወይም ትርጉም የለውም፤ እንደዚህ ያለ ክርክር መነሳቱ ኢትዮጵያዊነት ምን ያህል እንደላላ የሚያመለክት ነው፡፡
..ማወቅ ወደ እርግጠኛነት የሚያመራው በመጠራጠርና በመጠየቅ ነው፤ አለማወቅ ግን ምንጊዜም ወደጠን ካራ የጨለማ እርግጠኛነት የሚመራ ነው፤ አለማወቅ ከኃይል ጋር ሲጋባ የአምላክን ቦታ ይይዝና እስመ አልቦ ዘይሰአኖ ይሆናል፡፡..
ሁለቱም ሰዎች፣ ፕሮፌሰር ገብሩም አቶ ዓሥራትም ባሳዩዋቸው ሁለት የእውቀት ጉድለቶች ልጀምር፤ ይህንን ማድረጉ አያስደስተኝም፤ ነገር ግን አለማወቅን ወደ እውቀት እየለወጡ ሰዎችን ማሳሳቱ፣ ከዚያም አልፎ በትግራይ ማህበረሰብ ላይ አውቀውም ይሁን ሳያውቁ የጥላቻ መርዝን ለመንዛት የሚደረገውን ሙከራ አገርን የሚጎዳ ነውና ሊታለፍ አይገባም፤ ፕ/ር ገብሩም አቶ ዓሥራትም በሂሳብ ትምህርታቸው ስለ Set theory ትንሽ ቢያውቁ ..የኤርትራና የትግራይ ዜጎች..ያልሁት ደማቸውን አያፈላውም ነበር.. ትግራይ በኢትዮጵያ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በትግራይ ውስጥ ይገኛሉ፤ የኔ ስህተት የአንባቢዎችን ደረጃ ከፍ አድርጌ መመደቤ ነው፡፡
ሌላው የእውቀት ልዩነት ሰው የመሆን ግንዛቤያችን ነው፤ ለእኔ ሰው በቁና የሚሰፈር፣ ወይም በከረጢት የሚታሰር አይደለም፤ እያንዳንዱ ሰው በነጠላ ለራሱ ስራ ኃላፊነቱን ይወስዳል፤ እንኳን በ2004ዓ.ም ጥንትም ቢሆን ጽድቅም ሆነ ኩነኔ የግል ነው፤ በጎሳ ወይም በጅምላ አይመጣም፤ የሰው ልጅ እንደ አይጥና እንደድመት አይደለም፤ እንኳን አብሮ የኖረና የተዛመደ፣ አንዱ ለሌላው የመጨረሻ መስዋዕትነት የከፈለ ቀርቶ እንግዳም ቢሆን አንዱ ለሌላው መሰረታዊ ጠላትነት የለውም፤ ፕ/ር ገብሩና አቶ ዓሥራት እንጀራቸውን ለማብሰል ለትግሬዎች ዘብ የቆሙ መስለው ባልገባቸው ነገር ሁሉ ደማቸውን ያገነፈሉት እኔን ባዕድ በማድረግ ለመጠቀም ነው፤ ለእነሱ አዝናለሁ፤ የትግራይ ህዝብ እኔን በነሱ ዓይን እንደማያየኝ አምናለሁ፡፡
ፕ/ር ገብሩ ..እኔም እንደአስገዶም ገ/ስላሴ የወዲያ ማዶ ልጅ ነኝ.. ይላል፤ ወዲያ ማዶ ስል ትግራይ ማለቴን ማን ነገረው? ስብሐት ነጋን ወዲህ ማዶ ሳደርገው በገብሩ ግንዛቤ ትግሬ አይደለም ማለቴ ነው መሰለኝ.. ገብሩን ወዴት ከፍ ከፍ እለዋለሁ.. ገብሩ የወዲያም የወዲህም ልጅ አይደለም፤ የባህር ማዶ ልጅ ነው..
ሁለተኛ ስለኤርትራውያን የተናገረው መልካም ስሜቱን ከመግለጽ በቀር መጽሐፉን ቢያነብበው ኤርትራውያን በስሜት ሳይሆን በተግባር እሱ ..እስረኞች.. ያላቸው ሰዎች የገለጹትን እውነት ያስተባብለዋል፤ በተጨማሪም ለታሪክ ባለሙያው መንገር ካልሆነብኝ የሠርጸ ድንግልን ዜና መዋዕል ቢያነበው ከወራሪ መከላከል እንደሚችሉ ሊገነዘብ ይችላል፡፡
ሶስተኛ፣ ..የሞራል ሉዓላዊነት.. በአማርኛም ሆነ በእንግሊዝኛ አልገባኝም፤ አላግባብ ተሰካክቶ የተደነቀረ ነገር ነው፡፡
አራተኛ፣ ለኢጣልያ ገብረው የጠላት ወታደር በመሆን ወገናቸውን የወጉት ኤርትራውያን እጅና እግር መቆረጡ በአሁኑ ጊዜ ላለነው የሚዘገንን ነው፤ ነገር ግን ፕ/ር ገብሩ በዓድዋ ጦርነት በምኒሊክ አገዛዝ የተደረገውን ሲናገር በቅርቡ በማይጨው የደጃዝማች ኃ/ስላሴ ጉግሳን ሆነ በሌላ የተፈፀመን ቅጣት አለማንሳቱ፤ በአገራችንም ቢሆን የአፄ ቴዎድሮስን አልሰማም ይሆን? የአጼ ዮሐንስንስ አልሰማም ይሆን? ወይስ እኔ እንዳነሳለት ፈልጎ ይሆን? አንዳንድ ነገሮችን እየነቀሱ በማውጣት ታሪክ እንደማይጻፍ ለፕ/ር ገብሩ መንገር አያስፈልግም፤ የምኒልክን ሀጢአት ለማበራከት ከሆነ ከሸዋ ሳይወጣ በጧፍ ያነደዱትን ሊጨምርበት ይችላል፡፡
አሁን ከባድ ወደሚመስሉኝ ነጥቦች ልምጣ፤ ለእኔ እንደሚገባኝ ታሪክ ሁነትን በመግለጽ ይጀምራል፤ በትክክል ለተመዘገበው ሁነት ፍቺ መስጠት፣ ወይም ጥሩና መጥፎነቱን በመግለጽ ፍርድ መስጠት በኋላ የሚመጣ ነው፤ በሌላ አነጋገር ፍርድ ሁነትን ተከትሎ ይመጣል እንጂ የሁነቱ ፍቺ ወይም በሁነቱ ላይ የሚሰጠው ፍርድ አይቀድምም፤ ይህ ከሆነ ፈረንጆች እንደሚሉት ፈረሱን በጋሪው ለመጎተት እንደመሞከር ይሆናል፤ አጉል ድካም ነው፤ አንድ ጊዜ ብቻ አይደለም፤ ለሁለት ጊዜ ገብሩ ለማድረግ የሚፈልገው ይህንን ነው፤ ምን እንደተናገርሁ ለአንባቢው ሳይነግር፣ በራሱ ግምት የተናገርሁ ለመሰለው ነገር ፍቺና ፍርዱን መስጠት ይጀምራል፤ ይህ የእውቀትና የእውነት ፈላጊ ምሁር የአጻጻፍ ስርዓት አይደለም፤ በዚህ ጉዳይ አቶ ዓሥራት እኔ ያልሁትን በትክክል ጠቅሶ ወደራሱ አስተያየት ይሻገራል፤ ይህ ተገቢ ነው፡፡
ገብሩ ግን ..ኢትዮጵያዊ ዜግነትን በትግራይ ዜግነት መተካትዎ ምን ቢያስቡ ነው?.. ይለኛል፤ መጀመሪያ በዚህ ጉዳይ ላይ እኔ ምን እንደተናገርሁ አይገልጽም፤ የተገነጠለውን ኤርትራን ይገድፍና ዘልሎ ትግራይን ለማስገንጠል የፈለግሁ ለማስመሰል ..ምን ቢያስቡ ነው?.. ይለኛል.. ኤርትራን የጨመረ እንደሆነ ተንኮሉ ይበላሻል.. ለኢትዮጵያውያን ነግሮ ሊያስወነጅለኝ ፈልጎ ነው? ወይስ ለአስገንጣዮቹ ነግሮ ሊያስሸልመኝ.. ለተገንጣዮቹና ለአስገንጣዮቹ በስሜት ማንኛችን እንቀርባለን?
ከላይ እንደጠቀስሁት በሂሳብ ወይም በፍልስፍና ንባብ ቢደገፍ እዚህ ስህተት ላይ አይወድቅም ነበር፤ ..ምን አስበህ ነው?.. የሚለው ለመወንጀልና ለማስወንጀል የተቃጣ ለማንም ግልጽ የሆነ ንጹህ ተንኮል ነው፤ ከኢትዮጵያ ዜግነት የተለየ የትግራይ ዜግነት መኖሩን ሊነግረኝ ያሰበ ይመስላል፤ እንዲህ ያለ መያዣና መጨበጫ የሌለው ነገር እኔ አልተናገርሁም፤ በ1998 ጓደኞቼና እኔ ከተከሰስንበት አንዱ የትግሬን ዘር ለማጥፋት መሞከር የሚል ለጆሮም የሚቀፍ ነገር ነበር፤ በ1998 ፍርድ ቤት በቀረብንበት ጊዜ የዛሬው የገብሩ ጽሑፍ ቢገኝ ትልቅ ማስረጃ ሆኖ ይቀርብ ነበር፤ እግዚአብሔር ሲያወጣን ገብሩ በዚያን ጊዜ ከእኛ ጣጣ ተከልሎ በአሜሪካው ነበር፤ ዛሬም 1998 እየሸተተ ነውና ገብሩ ስራ አያጣም፡፡
አንድ የታሪክ ባለሙያ ፕ/ር ትናንት በጋዜጣ የተጻፈውን በትክክል መድገም ሲሳነው ከአስር፣ ከሃምሳ፣ ከመቶ ወይም ከዚያ በላይ የቆዩ ጉዳዮችን እንዴት አስታውሶ እውነቱን ሊናገር ነው? እኔ የጻፍሁትን እሱ በመሰለው ተርጉሞ ከአገርና ከዘመድ ጋር የሚያጣላ ከባድ ነገር ሲለጥፍብኝ በጣም ያሳዝናል፤ መቼም ኢትዮጵያ ሆነና ነው እንጂ በሌላ አገር ቢሆን የጋዜጣው አዘጋጅ ያልተባለ ነገር ተቀብሎ አያሳትመውም ነበር፤ ከዚያም በላይ ገብሩና እኔ ስለምንተዋወቅ እሱ የጻፈውን ሌላ ሰው ቢጽፈው ገብሩ ይቃወማል ብዬ ሙሉ እምነት ነበረኝ፤ እንዲህ ዓይነት ጭራሽ ትርጉም የሌለው ነገር እኔ አልወጣኝም፤ ከኢትዮጵያ የተለየ የትግራይ ዜግነት የሚባል ነገር መኖሩንም አላውቅም፤ ዜግነት ምን እንደሆነና ከጎሳዊነት የተለየ መሆኑን አውቃለሁ፤ ዜግነትን በጎሰኛነት የሚተኩት እነማን እንደሆኑ ገብሩ አላወቀም ማለት ነው፤ ወይም አምስት መቶ ዶላር ኪራይ የሚከፈልበት ጊዜያዊ ዜግነት ከሌለው በቀር ወደ ቀበሌ መታወቂያ ለማውጣት ሲሄድ ያስረዱታል፤ እኔ ግን ዜግነትንና ጎሰኛነትን አላነካካቸውም፤ ዜግነቴንም እንዲያው በዋዛ አላየውም፡፡
* ..የኤርትራና የትግራይ ዜጎች.. ያልኋቸው ኢትዮጵያውያን ካልሆኑና የዜግነት ግዴታ ከሌለባቸው ኃላፊነቱን ከየት አምጥቼ ጫንሁባቸው?
* ገብሩስ የኢትዮጵያ ዜግነታቸውን ተገፈፉ ብሎ ወደቁጣና ወደመከፋት ያመራው ዜግነታቸውን ከዜግነታቸው ግዴታ እንዴት ለይቶ ነው?
የዜግነት መብትና ግዴታ በእያንዳንዱ ግለሰብ ፈቃድ ላይ የተመሰረተ ነው፤ ዘርን ወይም ጎሳን ከዜግነት ጋር ማገናኘት ግልጽ ስህተት ነው፤ በ1969 ሶማልያ ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ አንድ የትግራይ ዜጋ በራሱ ፈቃድና ወጪ አዲስ አበባ መጥቶ ለመዝመት መወሰኑን በቴሌቪዥን አይተናል፤ የኢትዮጵያ ዜጋ ስላላልሁት በተግባር የገለጠውን የዜግነት ግዴታ ይፍቀዋል የሚል የጎሳ ህመም የያዘው ብቻ ነው፡፡
እጅግ የሚያስደንቀውና ከገብሩ በጭራሽ የማልጠብቀው የቼኮዝላቫኪያውን ጸሐፊ የሀበሻ ጀብዱ የሚለውን መጽሐፍ ገና ሳያነብበው መጥላቱ ነው፤ እኔ ሰውዬውን ጎበዝ በማለቴም የተበሳጨ ይመስላል፡፡
..የትግሬ ሽፍቶች.. በሚለውም ጥቅስ ተበሳጭቷል፤ የእሱ መበሳጨት አንሶ ሌሎችን ለመቆስቆስ ..በዚህ አባባልዎ ብዙዎች ዜጎችን ሳያስከፉ እንዳልቀሩ ሳልጠቅስ ለማለፍ አልፈልግም.. ይላል፤ ብዙ ሰዎችን የሚያስከፋው አባባሌ ምን እንደሆነ የታሪክ ፕ/ሩ አልተናገረም፤ የእኔን ጽሑፍ ያላነበበ ሰው አንድ መጥፎ ነገር የተናገርሁ ይመስለዋል፤ እኔ ያልሁት ስላልተጠቀሰ አንባቢው የራሱን ፍርድ ለመስጠት እንዳይችልና የገብሩን ፍርድ ብቻ ተቀብሎ መስመር እንዲይዝ ይጋብዘዋል፤ ከገብሩ እኔ የምጠብቀው አንደኛ ምንም ያህል ቢያስከፋ እውነትን ለመቀበል ዝግጁ መሆንን ነበር፤ ሁለተኛ ፀሐፊው የጠቀሳቸውን የትግሬ ሽፍቶች ለትግራይ ህዝብ በሙሉ ማልበስ አጉል ጎሰኛ አስተሳሰብ ነው፤ ትዕግስትና ፍላጐት አድሮበት መጽሐፉን ቢያነብበው የራስ ስዩምም ጦር ከራስ ካሣ ጦር ጋር ተሰልፎ ሲዋጋ እንደነበረ መረዳት ይችል ነበር፤ በህገ ኀልዮት (ሎጂክ) ለጥቂቶች የተነገረውን ለጠቅላላው ማልበስ ልዩ ስም ያለው የአስተሳሰብ ጉድለት ነው፤ ነገር ግን ፕ/ር ገብሩ በዚህ በህገ ኀልዮት ስሀተቱ እኔን ለማቄል ..በሽፍቶች አሳበው መላውን ትግሬ ለመፈረጅ ነው የሚል እሳቤ የለኝም ይላል፤.. እንኳን ይቺንና የዝንብ ጠንጋራ እናውቃለን ሲባል አልሰማም መሰለኝ..
በፍትህ ጋዜጣ ከአቶ ስብሓት ነጋ ጋር የተጀመረው ክርክር በአንድ ጉዳይ ላይ ነበር፤ ከዚያ ክርክሩ እየወረደ የጎሳ ሽታ ይዞ መጣ፤ የኔ የመጨረሻ ጥረት ይህንን የጎሳ ሽታ ለማስወጣት ነበር፤ ሐጎስ እርገጤ ሌባ ነው ሲል በላቸው የሚናደድ ከሆነ፣ እርገጤ ሐጎስ ሌባ ነው ሲል ጥዑም የሚናደድ ከሆነ እንደሰዎች ለመነጋገር የምንችልበት ጊዜ አልደረሰም ማለት ነው፤ በግላችንም ሆነ በህዝብነታችን የሚያዳክመን አጉል መሸፋፈንና ድብብቆሽ ነው፤ እውነቱን ለማወቅና እውነቱን ለመናገር ድፍረቱን ከአገኘን ሳንጎዳዳ እንደልብ ለመነጋገር እንችላለን፤ ለጋዜጦቹም ሆነ ለአንባቢዎች አንድ ለመግባቢያ የሚረዳን ሀሳብ ላቅርብ፤ INTERNET ውስጥ ገብተን LOGICAL FALLACY ብለን ብንጠይቀው በምንነጋገርበትም ጊዜ ሆነ በምንጽፍበት ጊዜ ሊረዳን የሚችል ትምህርት የምናገኝ ይመስለኛል፤ በገለባ እየለወጥን የምናውቀውንም የማናውቀውንም እያደባለቅን ብንነታረክ ዋጋ የለውም፤ ከዚያም በላይ እያንዳንዳችን ተምረናል፤ አውቀናል፤ ብለን በውስጣችን ያለውን መርዝ ከምንነዛው በውስጣችን ይዘነው እኛኑ እንዳደረገ ያድርገን
፡፡

Remembering Obbo Mardaasaa Raagga JooteeNational heroes and heroines are always remembered for the past contributions to their national cause. The late Mardaasaa Ragaa Jotee who passed away on October 30, 2012, was one of the brave Oromos who had fearlessly engaged in the national struggle and made enormous sacrifices in the name of freedom.

Remembering Obbo Mardaasaa Raagga Jootee
National heroes and heroines are always remembered for the past contributions to their national cause. The late Mardaasaa Ragaa Jotee who passed away on October 30, 2012, was one of the brave Oromos who had fearlessly engaged in the national struggle and made enormous sacrifices in the name of freedom. Throughout his life, he stood up firmly against all forms of repression and subjugation in general and the Abyssinian (Ethiopia) colonialism, in particular. As a conscious Oromo nationalist, Mardaasaa decided to participate in the Oromo revolution while he was attending university in Boston, MA in the early 1970s.
Mardaasaa’s motivation to fight injustice and domination stems from his own deep knowledge of Oromo historical struggles, as well as his family’s generational resistance to the barbaric Abyssinian empire builders. Like his grand-father, Jootee Tulluu and his father before him, and the Oromoo hero, his uncle whose name he adopted as nom de guerre was a fervent Oromo nationalist who uncompromisingly rejected colonialism in Oromo land and vehemently upheld Oromo tradition and identity until the very last moment of his death.
Mardaasaa was one of the early members and organizers of Union of Oromo Students in North America, the first independent Oromo organization to be formed throughout the United States and Canada.
Strengthening the foundation of the organization and pushing the struggle to continue Mardaasaa was elected as Editor in Chief in the organizational structure newly formed. He had served in that position for a long time with care and dedication. Mardaasaa had contributed lots to make TOAK an internationally known organization of its kind.
Mardaasaa was one of those Oromo that struggled by all means which seemed convenient to them filled with sprit of nationalism, determination and sincere commitment. All activists of his time stand witness that whatever direction he takes Mardaasaa’s ultimate objective was to empower his people.
Mardaasaa always expressed his wish as to live in a free country where human rights is respected. To probe if there is a way to go into his country through the west he had joined some forces and gone to the Sudan. But conditions did not become conducive as he thought and so he had to return to America and try some other means.
Mardaasaa shared his deep knowledge of Oromoo history and struggle through different Journals and papers. In that way he helped in introducing Oromo history and struggle to be more accessible to all that read.
In the past years he had been commuting to East Africa to help refugees that were dislocated from their countries as a result of political crises in the homeland. It is also to be remembered that he used to express his ideas through manifestoes he issued at different times.
His sincere commitment to liberate the Oromo nation stands high and shines in the history of the Oromo national struggle. He will be remembered as an organizer, honest, loyal to his people, and a man of integrity and principle.

From the compatriots